👑MA HOMIE'S😙🔥👅✌
In this Amazing channel you have got anything😍😉 yeah Everything Pictures😙 Video's📺 News😱 With Homies ❤ Every day Feeling better😀😂😃😄😍😘😙 💟☝👏👈👏👊👌 Look ☝☝ HOMIE'S @Seadke
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
228
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
▷ working on building professional models in Adama & Bishoftu (Debre Zeyt) ,Ethiopia🇪🇹
The right and Highest Alpha Modeling Academy
Register Now 👇👇
tel 0936233336/0909315277
0928031864/0941142998
online Reg Telegram 👇👇
@Lovely_Alpha
@MOSSGM
Watch "🔴ዛፍ መሰሉ ሰው(Tree man) ወደ ዛፍ የተቀየረው ሰው very amazing video" on YouTube
https://youtu.be/gS7hMuMPWkg
🔴ዛፍ መሰሉ ሰው(Tree man) ወደ ዛፍ የተቀየረው ሰው very amazing video
HAMDA TUBE SUBSCRIBE and LIKE our Video &Turn on Notifications for New Videos.
#MoE
በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ፈተናውን በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ እንደሚወስዱ ተገለፀ !
የትምህርት ሚኒስቴር የ 2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተ በዛሬው እለት መግለጫ መስጠቱ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ፒኤችዲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ ከ12ሺ ህ በላይ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በአካባቢው የትምህርት መሰረተ-ልማቶች ሙሉ ለሙሉ በመውደማቸው ፈተናቸውን በአካባቢያቸው በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንደሚወስዱ ገልፀዋል፡፡
በዚህም መሰረት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ተፈታኞች በአካባቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ትምህርት ቢሮዎች ሪፖርት እንዲያደርጉ ተጠይቋል፡፡
በሚቀጥሉት ሳምንታትም ተፈታኞችን በክልሉ ወደሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማጓጓዝ ስራዎች እንደሚሰሩ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
ተፈታኞቹ ፈተናቸውን የሚወስዱባቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም መቐለ ፣ አክሱም ፣ አዲግራት እንዲሁም ራያ የኒቨርስቲዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡
ምንጭ፦ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር
@Neaeagov @Neaeagov