fa
Feedback
Dejen Times

Dejen Times

رفتن به کانال در Telegram

ተመራጭ የመረጃ ምንጭዎ

نمایش بیشتر
6 419
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-187 روز
-9630 روز
آرشیو پست ها
የሆኑ ሰዎች በሱሪያቸው ላይ እየሸኑ ነው! እናትህ ሆድ ገብተህ አታመልጥም። የአዲስ አበባው ፋኖ ስራ ጀምሯል💪

#ሼር አድርጉልኝ ብሏችኋል የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu

"ማረክን እንዳይሉ ሰው የለ በእጃቸው ገደልን እንድይሉ ሞተው አገኟቸው ለወሬ አይመቹም አፄ ልዩ ናቸው".......የተባለላቸው መይሳው ካሳ ልጅ የሆነው ናሁሰናይ ገድላቸውን ደግሞታል!
+2
"ማረክን እንዳይሉ ሰው የለ በእጃቸው ገደልን እንድይሉ ሞተው አገኟቸው ለወሬ አይመቹም አፄ ልዩ ናቸው".......የተባለላቸው መይሳው ካሳ ልጅ የሆነው ናሁሰናይ ገድላቸውን ደግሞታል!

አብይ አህመድ :– > መከላከያን ተጠቅሞ አልዳነም > አዴፓን ተጠቅሞ አልዳነም > አድማ ብተናና ሚሊሻን ተጠቅሞ አልዳነም > የቀይ ባህር በር ፖለቲካን ተጠቅሞ አልዳነም > የሱማሌላንድ የባህር በር ፖለቲካ አላዳነውም ዛሬ በኢስላም ስር መጣችሁ አደል? ይሄም አብይ አህመድን አያድነውም! Via ሙሐመድ

ሰበር ዜና አርበኛ መሳፍንት ተስፋ ከበባውን ከበው ሰባበሩት። በርካታ መከላከያ እና ሆድ አደር ሚሊሻዎች እና አድማ ብተና ጥምረት በመፍጠር በተላላቂ ባንዳዎች በኩል አርበኛ መሳፍንት ከበባ ውስጥ እን
ሰበር ዜና አርበኛ መሳፍንት ተስፋ ከበባውን ከበው ሰባበሩት። በርካታ መከላከያ እና ሆድ አደር ሚሊሻዎች እና አድማ ብተና ጥምረት በመፍጠር በተላላቂ ባንዳዎች በኩል አርበኛ መሳፍንት ከበባ ውስጥ እንዲገባ ቢደረግም ጀግናው ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ለወሬ ነጋሪ ሳያስቀር ረፍርፏቸዋል

መኬ ፋኖን ፊት ለፊት መግጠም ሲያቅተው የግለሰብ ቤት ገብቶ እየገባ መተኮስ እና እቃ ማውደም ከጀመረ ሰነባብቷል። ይህ በደጀን ወረዳ ጉባያ አካባቢ የተከሰተ ነው።
+2
መኬ ፋኖን ፊት ለፊት መግጠም ሲያቅተው የግለሰብ ቤት ገብቶ እየገባ መተኮስ እና እቃ ማውደም ከጀመረ ሰነባብቷል። ይህ በደጀን ወረዳ ጉባያ አካባቢ የተከሰተ ነው።

ምርኮኞቹን ቀይ መስቀል ተረከበ! ከደቡብ ክልል ታፍሰው ለወታደራዊ ስልጠና የመጡ በቁጥር 240 የሚሆኑ ወገኖቻችን ከእነ ጠርናፊያቸው ከሳምንታት በፊት በጎዛመን ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋላቸው የሚታወስ ነው። ጠርናፊያቸውም በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በዛላምበሳ ግንባር ምሽግ በመስበሩ የጀግናነት ስሙ የሚወሳ መቶ አለቃ ቀሬ ደጉ የሚባል ሰው እንደነበር በወቅቱ ባህርዳር ዊክሊክስ መዘገቧ የሚታወስ ነው። የሆነው ሆኖ የአማራ ፋኖ በጎጃም ለደቡብ ወንድሞቻችን እንክብካቤና ስልጠና ሲሰጧቸው ከቆዩ በኋላ ለቀይ መስቀል ማህበር ዛሬ እንዳስረከባቸው ታውቋል። ቀይ መስቀልም ለምልምል ወታደሮቹ ሲደረግ የነበረውን አለምአቀፍ ህግጋትን ያከበረን እንክብካቤ አድንቆ ወጣቶቹን መረከቡ ተነግሯል። ©BW

💚💛❤️ ሰበር ዜና! የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጋዳሞት ላይ ብርጋዴር ጄነራል ጋዲሳ ዲሮ እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃል አቀባይ ማርሸት ፀሐዩ ደጋዳሞት ላይ ብርጋዴር ጄነራል ጋዲሳ
💚💛❤️ ሰበር ዜና! የአማራ ፋኖ በጎጃም ደጋዳሞት ላይ ብርጋዴር ጄነራል ጋዲሳ ዲሮ እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃል አቀባይ ማርሸት ፀሐዩ ደጋዳሞት ላይ ብርጋዴር ጄነራል ጋዲሳ ዲሮን ከእነ ሰራዊቱ እንደተደመሰሰና የአማራ ፋኖ በጎጃም እንደ አጠቃላይ ከዚህ ቀደም ጨምሮ ሁለት ብርጋዴር ጄነራሎችንና አራት ኮረኔሎችን መደምሰሱን ገልጿል ድል ለአምሐራ ህዝብ

ሰበር መረጃ ..‼️‼️ በቀን 26/06/2016 ዓም በደቡብ ወሎ ዞን አንባሰል ወረዳ ጎልቮ ጪሳና ሮቢት ቀበሌዎች ላይ በተደረገ ከ10 ሰዓት በላይ በፈጀ መደበኛ ውጊያ የወሎ ዕዝ መቅደላና ልጅ እያሱ
+2
ሰበር መረጃ ..‼️‼️ በቀን 26/06/2016 ዓም በደቡብ ወሎ ዞን አንባሰል ወረዳ ጎልቮ ጪሳና ሮቢት ቀበሌዎች ላይ በተደረገ ከ10 ሰዓት በላይ በፈጀ መደበኛ ውጊያ የወሎ ዕዝ መቅደላና ልጅ እያሱ ብርጌድ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ ጠላትን ወደ መጣበት ሁለት አይሱዙ ተተኳሽና የሰራዊቱን ሻንጣ ጥሎ ፈርጥጧል:: © ፋኖ ሲሳይ ሳተናው

መራዊ ላይ ጭፍጨፋ የፈፀመችው የወራሪው ብርጌድ ሙሉ በሙሉ ተደምስሳለች

ባህርዳር የክልሉ ምክር ቤት አጠገብ አስደናቂ ጀብድ ተሰርቷል።

ደምመላሿ #መርዓዊ🙏💪

አማሮች እጅግ ዘግናኝ በሆነ ሁኔታ ተገድለዋል። አስከሬናቸው ከአስፖልት እንዳይነሳ ተደርጓል። ይኸን ለማረሳሳት 👉 የካቲት 23 ሊመረቅ የታሰበውን የ00 ፕሮጄክት ትናንት አስመረቀ 👉 ሁሉም ቲክቶከሮች አሽቃባጭ ብቻ ሆነዋል ሌባ እስፖክዮ ሲዘርፍ ተያዘ እያለ ሲዘባርቅ የሚውለው ቲክቶከር ሁሉ ይኸን ባላዬ አልፈውታል 👉 የአየር መንገድ ተርሚናል አስመረቀ ነገር ግን ይህ ግፍ ሁሉም ሊያመው ይገባል። አለምአቀፍ ከሆኑት ሚዲያዎች መካከል BBC እና ዘጋርዲያን ዘግበውታል። ሁሉም አለምአቀፍ ሚዲያዎች እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጋር እንዲደርስ ማድረግ አለብን።

መርአዊ ከተማ ወገኖቻችን በጅምላ ተረሽነዋል። የጁላ ሰራዊት በይፋ የአማራ ህዝብ ጠላት መሆኑን በተለያየ አመክንዮ አሳይቶናል። ድል ለአማራ ህዝብ ድል ለፋኖ
መርአዊ ከተማ ወገኖቻችን በጅምላ ተረሽነዋል። የጁላ ሰራዊት በይፋ የአማራ ህዝብ ጠላት መሆኑን በተለያየ አመክንዮ አሳይቶናል። ድል ለአማራ ህዝብ ድል ለፋኖ

የድል ዜና #አምበር ከደብረማርቆስ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘዋ አምበር ከተማ የተኩስ ልውውጥ ነበር። ከ50 በላይ የጁላ ሠራዊት እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። ቆንጆዎቹ ስራቸውን በአግባቡ አከናውነው ወደ
የድል ዜና #አምበር ከደብረማርቆስ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘዋ አምበር ከተማ የተኩስ ልውውጥ ነበር። ከ50 በላይ የጁላ ሠራዊት እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። ቆንጆዎቹ ስራቸውን በአግባቡ አከናውነው ወደ ቦታቸው የተመለሱ ሲሆን ሌላ የጠላት ኃይል ከደብረማርቆስ መጥቶ ሰፋሯል።

ጥሩ ጥሩ መረጃዎች ደርሰውናል!

እኛው እንደመሆናችን መጠን ግለሰባዊ እና ቡድናዊ ፍላጎት ያላቸው ኃይሎች የሚሰጡትን ተልዕኮ እና ጣልቃ ገብነት ወደ ጎን በመተው እኛው በእኛው በወንድማማችነት የጋራ ጎጇችንን ለመቀለስ የምናደርገው ጥረት የተሳካ እንዲሆን የሚጠበቀብንን ታሪካዊ ኃላፊነት በጋራ እንድንወጣ ወንድማዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡ 5ኛ/ ትግሉ ይመለከተናል ለምትሉ የአማራ ምሁራን የአማራ ህዝብ ተጋድሎ አሁን ባለበት ሁኔታ የምሁራን ሚና ወሳኝ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡ የተመቻቸ የመታገያ ሜዳ ባለማግኘታችሁ ምክንያት በትግሉ ውስጥ የራሳቸሁን ሚና ለመወጣት ያልቻላችሁ ምሁራን ዛሬ ላይ በእያንዳንዱ ወረዳ ያደራጀነው የፋኖ መዋቅር እናንተን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሩን ከፍቶ እየጠበቃችሁ ነው፡፡ ስለሆነም ትግሉ የሚያስከፍለውን መስዋዕትነት ለመክፈል የወሰናችሁ እና ቁርጠኝነቱ ያላችሁ በየትኛውም የዓለም ጫፍ ያላችሁ ምሁራን በርቀት አስተያየት ከመስጠት ይልቅ መሬት ላይ መታገሉ የተሻለ መሆኑን አምናችሁ ትግሉን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እንቀርብላችኋለን፡፡ 6ኛ/ ለአማራ ባለሐብቶች የብልፅግና ቡድን የሚሄድበትን አውዳሚ መንገድ በመለማመጥ እና ደጅ በመጥናት ማምለጥ የማይቻል መሆኑን ከናንተ በላይ ምስክር መጥራት አያሻም፡፡ ከፍተኛ የሆነ የሎጅስቲክስ ድጋፍ የሚሻው የፋኖ ተጋድሎ እስካሁን ባሳለፋቸው የትግል ሂደቶች እየታረዘ፣ እየተራበ እና እየተጠማ የናንተን ሀብት ባለመንካት ይልቁንም ተገቢውን ጥበቃ በማድረግ ላሳየው ግብረ ገብነት ዋጋ ልትሰጡት እና ትግሉንም ልትደግፉ እንደሚገባ ይታመናል፡፡ ስለሆነም መዋቅራዊ በሆነ መንገድ ትግሉን መደገፍ ያለውን መልካም ውጤት በመረዳት ትግሉን በሎጅስቲክስ በመደገፍ እና ህዝባችሁን በመታደግ ያለባችሁን የሞራል ኃላፊነት እንድትወጡ ጥሪ እናቀርብላችኋለን፡፡ 7ኛ/ ለአማራ ዳያስፖራ አደረጃጀቶች እና አባላት መላው የአማራ ዳያስፖራ የህልውና ተጋድሎው አሁን ካለበት ደረጃ ይደርስ ዘንድ በሃሳባችሁ፣ በጉልበታችሁ፣ በግዜያችሁ እና በገንዘባችሁ ያደረጋችሁት ተሳትፎ በታሪክ የሚታወስ ነው፡፡ ትግሉ ወደ ፊት በሚስፈነጠርበት ወሳኝ ገዜ ላይ እንደመገኘቱ መጠን የሚኖራችሁ አበርከቶ ከዚህ ቀደም ከነበረውም ላቅ ያለ መሆን እንዳለበት እንገነዘባለን፡፡ ስለሆነም ከዚህ በፊት ትግሉን ከምትደግፉባቸው መንገዶች ባሻገር አቅሙ፣ ሙያው እና ፍላጎቱ ያላችሁ በየትኛውም ዓለም የምትገኙ የዳያስፖራው ማህበረሰብ አባላት መሬት ላይ የሚደረገውን ትግል መጥታችሁ እንድትቀላቀሉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡ 8ኛ/ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የአማራ ህዝብ የሚያደርገው ተጋድሎ ፍትሀዊ መሆኑን ስርዓቱ በየእለቱ ከሚፈፅማቸው የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ማረጋገጥ ይቻላል፡፡ ዘመኑ ባፈራቸው ዲጅታል የጦር መሳሪያዎች ጭምር የታገዘ ጭፈጨፋ የሚደረግበት የአማራ ህዝብ በሌላው የዓለም ጫፍ ተመሳሳይ እጣ ፋንታ ገጥሞት ከነበረው እና ከገጠመው ህዝብ የተለየ እስኪመስል ድረስ የዓለም የፍትህ አደባባይ ፊቱን አዙሮበት ይገኛል፡፡ ስለሆነም የሰው ልጆች የመኖር መብት ይገደናል የምትሉ ዓለም አቀፍ ተዋንያን ሁሉ የብልፅግና ቡድን የሚፈፅመውን ድርጊት በማውገዝ፣ ለስርዓቱ ምንም ዓይነት ድጋፍ ባለማድረግ እና ኢትዮጵያዊያንን በወረፋ እየጨፈጨፈ ያለን ቡድን የኢትዮጵያ መንግስት ብሎ ባለመጥራት ጭምር ከንፁሃን ጎን እንድትቆሙ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ በስተመጨረሻም ከተፈጥሯዊ ባህሪው አኳያም ሆነ ከቡድኑ ግላጎት እና አጠቃላይ ቁመና አንፃር የብልጽግና ቡድን የአማራን ህዝብ ጥያቄ በድርድር የሚመለስበት ነባራዊ አውድ ሳይኖር የድርድር እና የሰላም ጥሪ አጀንዳዎች እንዲራገቡ የሚደረገው ሁነት ቡድኑ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና በኢትዮጵያ ህዝብ ፊት የሰላም ሃይል መስሎ የመታየት እና የህዝቡን ተጋድሎ የማቀዛቀዝ ስትራቴጅ አካል መሆኑን በውል እንረዳለን፡፡ ስለሆነም የምንታገለው ለጥገናዊ ለውጥ ሳይሆን የአማራ ህዝብ እና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በነፃ ፈቃዱ የሚገነባውን ስርዓት በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ለማንበር መሆኑን ለመላው የትግላችን ደጋፊዎች እያረጋገጥን ይህ ነባራዊ ሁኔታ የሚፈጠርበት አውድ እስኪመጣ ድረስ ለአፍታም ቢሆን መዘናጋት የማይገባ መሆኑንም እናምንበታለን፡፡ በዚህ አጋጣሚ የደርድር ጉዳይ የህልውና ትግሉ ባለቤት የሆነው ህዝባችን ይሁንታ የሚሰጥበት እና እጣ ፋንታውንም የሚወስንበት የትውልዱ ዋና አጀንዳ እንጅ በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች አንድ ቦታ ላይ ተቀምጠው የሚወስኑት ጉዳይ አለመሆኑንም በፅኑ እንደምናንበት ማሳወቅ እንወዳለን፡፡ አዲስ ትውልድ! አዲስ አድተሳሰብ! አዲስ ተስፋ! የአማራ ሕዝባዊ ኃይል (ፋኖ)

የአማራ ህዝባዊ ሀይል ፋኖ ! በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአማራ ህዝባዊ ኃይል (ፋኖ) የተሰጠ መግለጫ ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም በባዕዳን ወራሪዎች ጠንሳሽነት ላለፉት በርካታ አስርት አመታት ሲሰበክ የቆየው ፀረ-አማራ ትርክት መዋቅራዊ ቅርፅ ከያዘ እና የአማራን ህዝብ ህልውና በከፍተኛ ደረጃ መፈታተን ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ የሀገር ህልውና አደጋ ላይ እንዳይወድቅ በሚል ያልተገባ ምክንያት የአማራ ህዝብ ይህንን በደል እና ጭቆና በሚገባው ልክ ሳይታገለው ቆይቷል፡፡በተለይም ጨፍጫፊው የብልፅግና ስርዓት መላውን የሀገሪቱን ህዝብ ለመንግስት መር እልቂት እና ርሃብ ከመዳረጉ ባሻገር የአማራን ህዝብ እጣፋንታ ደግሞ በተለየ ሁኔታ የመኖር ያለመኖር ፈተና ወስጥ ከከተተ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጅ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተለይም ተለምዷዊውን የፋኖ ሚና እና አደረጃጀት አዲስ መልክ እንዲይዝ ከተደረገበት ወሳኝ የታሪክ መታጠፊያ ግዜ ጀምሮ የሚደርሰውን ጭፍጨፋ እና የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚመጥን ምላሽ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ መብቱን ከመለመን እና ጠላቶቹን በማባበል ምላሽ ለማግኘት ከሚኬድበት ያልተገባ መንገድ ወጥቶ ጠላቶቹን በመተናነቅ እና አጥፊውን ስርዓት የማፈራረስ ሂደቱን ወዳገባደደበት ወሳኝ የታሪክ መታጠፊያ የደረሰበት ምስጢርም ትግሉ ለማንኛውም መስዋእትነት በተዘጋጁ ልጆች እጅ መመራት መጀመሩ እንደሆነ የአደባባይ ሃቅ ነው፡፡ድርጅታችንን የአማራ ሕዝባዊ ኃይልን ጨምሮ የፋኖ አደረጃጀቶች ትግሉ በታወቀ መስመር እንዲራመድ፣ ትውልዱን በአንድ ረድፍ እንዲሰለፍ፣ ትክክለኛው የትግል ዘዴ እንዲቀየስ እና እንዲተገበር በማድረግ እንዲሁም ያልተሰባሰበው የፋኖ ሰራዊት የተደራጀ እና የተሻለ የእዝ ሰንሰለት ያለው እንዲሆን በማድረግ በኩል ታሪካዊ ሚናቸውን በሚገባ እየተወጡ ይገኛሉ፡፡ የአማራ ህዝብ የህልውና ጥያቄ በጠመንጃ አልባ ትግል ብቻ የማይመለስ መሆኑን ካሳለፍናቸው የሰላማዊ ተጋድሎዎች እና ከብልፅግና ቡድን ባህሪ በመረዳት ውድ ህይወቱን እየሰዋ ትግሉን ዛሬ ከደረሰበት ደረጃ ያደረሰው መላው የፋኖ አመራር በእያንዳንዱ የትግል እንቅስቃሴው ከህፃን እስከ አዛውንት፤ ከእረኛ አስከ ምሁር የአማራ ህዝብ ድጋፍ እና ተሳትፎ እንዳይለየው በማድረግ በኩል የሚዲያ ተቋማት፣ የማህበራዊ አንቂዎች እና የሌሎችም አበርክቶ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ ለመብቱ እና ለነጻነቱ በየዕለቱ እየተዋደቀ ያለው መላው የአማራ ህዝብ መሆኑን የተረዳው የብልፅግና ቡድን በአውደ ውጊየዎች የሚደረስበትን መራር ሽንፈት የሚያካክሰው ንፁሀንን በመጨፍጨፍ መሆኑ ዓለም እየተመለከተው ያለው የአደባባይ ሃቅ ነው፡፡ ለአብነት በቅርብ ግዜ በመርዓዊ ከተማ የፈፀመው ጭፍጨፋ የብልፅግና ቡድን የደረሰበትን የሞራል ዘቅጠት እና ታሪካዊ ተሸናፊነት በጉልህ ይመሰክራል፡፡ይህንን ጨፍጫፊ ስርዓት ፖለታዊ ሽንፈቱን ካስጎነጨነው የቆዬ ቢሆንም ትግሉን በወታደራዊ ድሎች የማጠናቀቅ ታሪካዊ አጋጣሚን በሚገባ እንዳንጠቀም ስርዓቱ ህዝባችንን እንደ ሆስቴጅ (ማስያዣ) እና እንደ ሰብዓዊ ጋሻ በመጠቀም የሚከተለው የሽብርተኝነት መንገድ ወታደራዊ ተጋድሏችንን ውስብስብ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የብልፅግና ቡድን ይህንን እና መሰል የጦር ወንጀለኝነትን የሚያሟሉ ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን ለመፈፀም የያዘው እቅድ ይሳካ ዘንድ ለህገ ወጥ ድርጊቱ ሽፋን የሚሆነውን የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ በማራዘም በጭፍጫፊነቱ እንደሚቀጥልበት በድጋሚ አረጋግጧል፡፡ በአማራ ህዝብ ስም በምስለኔው ፓርላማ የተቀመጡ ተወካዮችም ይህንን የአማራን ህዝብ የጭፍጨፋ ዋስትና የሚሰጥ አዋጅ በማራዘም ፀረ-አማራነታቸውን በድጋሚ አረጋግጠዋል፡፡ ለዚህ ድርጊታቸው በህግ እና በታሪክ ፊት ተጠያቂ የሚሆኑበት ግዜ ሩቅ አይሆንም፡፡በአጠቃላይ ስርዓቱ ላይ የተቀዳጀነው ፖለቲካዊ ድል በወታደራዊ ድል ሊጠናቀቅ ጥቂት ግዜ የቀረው መሆኑን የተረዳ ቢሆንም የአማራን ህዝብ በመጨፍጨፍ እና ህልውናውን አደጋ ላይ በመጣል ስልጣን ላይ ለመቀጠል ካለው ፅኑ ፍላጎት የተነሳ የጀመረውን የንፁሃን የመግደል እና ወደ ማጎሪያ ካምፖች የማጋዝ ተግባሩን አጠናክሮ ቀጥሎበታል፡፡ በመሆኑም ከታች ለዘረዘርናቸው አካላት ቀጥሎ ያሉትን የትግል ጥሪዎች ማቅረብ እና ትግሉን በአጭር ግዜ መቋጨት እንደሚገባ ታምኖበታል፡፡ 1ኛ/ ለመላው የአማራ ህዝብ ሺዎችን የገበርንት፣ የሚሊየኖች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የተስተጓጎለበት እና በሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ውድ ዋጋ እየተከፈለበት ያለው ተጋድሎ በአጭር ግዜ መቋጨት ይገባዋል፡፡ ስለሆነም የፋኖው መዋቅር የሚያደርገውን የትጥቅ ትግል ከመደገፍ ጎን ለጎን በከተሞች የሚደረግ ህዝባዊ እምቢተኝነት የትግሉን ሂደት የሚያሳጥር፤ የሚከፈለውን መስዋዕትነት የሚያሳንስ መሆኑን በመገንዘብ ወደ ፊት በሚመለከተው አካል በኩል በሚቀርበው ጥሪ መሰረት የህዝባዊ እምቢተኝነት ትግሉን ለመቀላቀል እንድተዘጋጁ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ 2ኛ/ ለስርዓቱ መለዮ ለባሽ አባላት እና መስመራዊ መኮነኖች በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስም በተደራጀ የአንድ ቡድን ፍላጎት ማስፈፀሚያ በሆነ ሰራዊት ውስጥ ተቀላቅላችሁ በራሳችሁ ህዝብ ላይ በታወጀ ጦርነት ላይ እየተሳተፋቸሁ መሆኑን መላው ህዝብ በውል የሚረዳው ሃቅ ነው፡፡ በአማራ ህዝብ ላይ አፈሙዝ እንድታዞሩ እና ህዝብ እንድትጨፈጭፉ ያሰለፏችሁ የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የብልፅግና ቡድን ዓላማ ህዝብን በባርነት መያዝ ከዛ አለፍ ሲልም ኢትዮጵያን መበታተን መሆኑን በሚገባ እንድትረዱት እና በኢትዮጵያ መለዮ ኢትዮጵያውያንን ከመጨፍጨፍ እንድትቆጠቡ እናሳስባለን፡፡ በርካቶች ጓዶቻችሁ እንዳደረጉት ሁሉ ሲቻል የፋኖ አደረጃጀቶችን በመቀላቀል ስርዓቱን የመታገል ታሪካዊ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ያንን ማድረግ ባይቻል እንኳን ስርዓቱን በመክዳት ትግሉን እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ በዚህ ጥሪ መሰረት የምትቀላቀሉ እና ወደ ቤተሰቦቻችሁ የምትሸኙ ሁሉ እንደከዚህ ቀደሙ መልካም አቀባበል እና አሸኛኘት እንደምናደርግላችሁም እናረጋግጣለን፡፡ 3ኛ/ ለብልፅግና አባላት እና በመንግስታዊ ኃላፊነት ላይ ላላችሁ ወገኖች ትግሉ በተራዘመ ግዜ ሁሉ ይህ ስርዓት የሚፈፅመው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት እናንተንም ሆነ ወገኖቻችሁን አደጋ ላይ ከሚጥል በስተቀር የስርዓቱ መቀጠል ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሚያመጣው ምንም ዓይነት ትሩፋት የለውም፡፡ ስለሆነም እመራዋለሁ የሚለውን ህዝብ እየጨፈጨፈ ያለው ቡድን በዚህ መንገድ ስልጠን ላይ የሚቀጥልበት ተስፋ የተሟጠጠ መሆኑን እንድትረዱ እና ከቻላችሁ ትግሉን በመደገፍ ከወገናችሁ ጎን እንድትቆሙ ካልቻላቸሁ ደግሞ ከቡድኑ ጋር ያለችሁን ማናቸውም ዓይነት ግንኙነት በማቋረጥ በህግ እና በታሪክ ፊት ተጠያቂ ከመሆን እንድትድኑ እናሳስባለን፡፡ 4ኛ/ ለመላው የፋኖ መዋቅር እና አደረጃጀቶች ትግሉ ዛሬ ያለበት ወሳኝ ደረጃ የደረሰው አስቀድሞ በተተለመ መስመር፤ በበርካቶች መስዋዕትነት እና ፈር ቀዳጅነት እንዲሁም በቀናነት ባደረግነው መደጋገፍ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የትጥቅ ትግሉን በፅናት እና በቁርጠኝነት ከመምራት ባሻገርም ሌሎች ድርብ ኃላፊነቶችን ተሸክመናል፡፡ ትግላችንን እና ድርጅታዊ ቁመናችንን በትኩረት የሚከታተሉ ዓለም አቀፋዊ እና ቀጠናዊ ኃይሎችም እንዳሉም መገንዘብ ይገባናል፡፡ ስለሆነም ትግሉን ያቀድነውም የመራነውም ከዚህ ያደረስነውም

እያስተዋላችሁ የጨነቀው ገና ብዙ እናያለን
እያስተዋላችሁ የጨነቀው ገና ብዙ እናያለን

በህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። አዎ አማራ ክልል በሁሉም አቅጣጫ ዘር የማውደም ጭፍጨፋ መንግስት እያደረገ ነው። አንድ አካባቢ ብቻ ከ200 በላይ ንፁህ አማሮች በአንድ ቀን ተገድ
በህዝብ ላይ የዘር ፍጅት እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። አዎ አማራ ክልል በሁሉም አቅጣጫ ዘር የማውደም ጭፍጨፋ መንግስት እያደረገ ነው። አንድ አካባቢ ብቻ ከ200 በላይ ንፁህ አማሮች በአንድ ቀን ተገድለዋል፣ በጅምላም ተቀብረዋል። መፍትሄው ዘራችንን ሊጨርስ የመጣውን ሰው በላ አራዊት መጨረስ ነው። ፋኖ ስራውን ጀምሮታል💪