6 419
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-187 روز
-9630 روز
آرشیو پست ها
6 419
8ኛ ክፍለጦር- ቁይ ከተማን ተቆጣጠረ ።
ጎጃም ስራውን መሬት ላይ ሰርቶ ጨርሷል ።
እግራችን እስኪላጥ ዙረን አደራጀተን ፣አንድ አድርገን ፣ ሃይላችንንና ትጣቃችንን አሟልተን ዘመቻ 100 ተራሮችን እየተገበርን እነገኛለን።
አሁን የሚያቆመን ምድራዊ ሃይል የለም። መኪናዎችን መማረክ ተችሏል። እስረኛ መማስፈታት ተችሏል።
ድል በድል ሆነናል።
እመኑኝ ገና 90% እቅዳችንን አልተጠቀምንም ።ይህ ጅማሮነው ።
አዲስ ትውልድ፣
አዲስ አስተሳሰብ፣
አዲስ ተስፋ።
6 419
አዎ ሰውየው እጁን ሰጥቷል! እውነቱ ይሄ ነው። ትግል በአንድ ግለሰብ የሚቀለበስ አይደለም ፋኖ አስረግጦ እንደሚያሸንፍ ቅንጣት አንጠራጠርም!
6 419
ላለፉት በርካታ ወራቶች የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃል አቀባይ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው ወንድማችንና የትግል ጓዳችን ማርሸት ፀሀዩ ከዕዝ የህዝብ ግንኙነት ቦታው መነሳቱን ከአመራሮቹ የተላከዉ መረጃ ያስረዳል።
ላለፉት ጊዜያት በህዝብ ግንኙነት ኃላፊነትህ ለአማራ ህዝብ ትግል ላበርከትከው ከፍ ያለ አስተዋፅኦ ላቅ ያለ ክብርና ምስጋና አለን። አሁንም ከጓዶችህ ጋር በመሆን ትግሉን ዳር የማድረስ ሚናህን እንድትወጣ አደራ እንላለን።
ወንድም ማርሸት እናመሰግናለን!
6 419
በቡሬ ከተማ የነበረ የአድማ ብተና ሀይል ዋና አዛዥ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቡሬ ዳሞት ብርጌድን መቀላቀሉን ባህርዳር ዊክሊክስ ከብርጌዱ አመራሮች ያገኘችው መረጃ ያስረዳል ።
አዛዡ የሻለቃ ማዕረግ ያለው ሲሆን ብርጌዱን በሚቀላቀልበት ወቅትም ከፍተኛ ወንድማዊ አቀባብል እንደተደረገለት ታውቋል ።
©BW
6 419
በኢንተርኔት እና በተለያዩ ምክንያቶች መረጃ ከመስጠት መቆጠባችን ይታወቃል፡፡ አሁን በአዲስ መንፈስ ተመልሰናል፡፡ ተጨባጭ መረጃዎችን እናደርሳችኋለን፡፡ ሼር እና ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
6 419
የዛንበራ ብርጌድ ጀብዱ!
በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)
ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
6 419
የምስራች ለወገኖቻችን 🌿
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
6 419
የምስራች ለወገኖቻችን 🌿
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
6 419
የሚመካከሩት በአማራው ላይ ነው ማለት ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!
©ጌታቸው ሽፈራው
6 419
ሠላም ነው ✊
ወንድማችን ፋኖ መንግስቱ አማረ የአማራ ፋኖ በጎጃም የባህር ዳርና የሜጫ (የአንድኛ ክ/ጦር አዛዥ) በብልፅግና ሰዎች ተገድሏል በሚል እየተሰራጨበት ያለው ዜና ፍፁም ውሸት መሆኑን አረጋግጥላችኋለሁ !!
