የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ _ Commandos and Airborne Command ️
رفتن به کانال در Telegram
6 002
مشترکین
-27824 ساعت
-2 5467 روز
-1 99730 روز
آرشیو پست ها
+3
ለካ ጦርነትም ትርፍ አለው!
ኢራን እስካሁን ኢስራኢል ላይ ለተኮሰቻቸው መሳሪያዎች 900 ሚሊየን ዶላር አውጥታለች ።
ይሁንና፦ ➢ ኢራን 5ኛ ትውልድ የተባለውን የመጨረሻ ቴክኖሎጂ የተገጠመለትን የአሜሪካ ድሮን ከመሬት አፍርጣዋለች። የዚሕን ድሮን ሚስጥሮች ሩሲያ በብርቱ ትፈልገው ነበርና ለኢራን 2 ቢሊየን ዳላር አቅርባለች።
➢ የመጨረሻው ቴክኖሎጂ ባለካሜራው የእስራኤል ሚሳኤል ብዙም ሳይጎዳ በኢራን በረሐዎች ወድቋል። ይሕንን ከድምፅ በ8እጥፍ የበለጠ ሚሳኤል ለመመርመር ሰሜን ኮርያ 500 ሚሊየን፣ ቻይና 2 ቢሊየን ዋጋ ለኢራን አቅርበዋል።
➢በአሪያን ሻሮን ስም የተሰየመውን አየር ላይ የሚቆም ተምዘግዛጊ ሔሊኮፕተርን ከኢራን ለመግዛት የደቡብ አፍሪካው ሐፓች አምራች 800 ሚሊየን አቅርቧል።📍📍📍📍
‼️አዲስ አበባ ‼️ደሴ‼️ኮሞቦልቻ ‼️ ላላችሁ ቤተሰቦች በሙሉ ነፃ ዴሊቨሪ እየሰጠን እንገኛለን
😱በ1499 ብር ብቻ ለስልኮ powerbank ያለዉ ኤርፖድ ባሉበት ይቀበሉ!
🎁የወሰዱት በ ኤርፓዱ ድምፅ🔊 ጥራት አና ስልካቸዉን ቻርጅ በማረጉ ተደንቀዉበታል!
🔋 ባትሪዉ ለቀናት የሚቆይ
🎶 ምርጥ የድምፅ ጥራት
⛽️ ስልኮን ቻርጅ የሚያረግ
⚙ ተች ሴንሰር ያለዉ
🧫 waterproof
📌ለማዘዝ እና መረጃ ለማግኘት
ፈጥነዉ ይደዉሉ 📞0990050575
📞0990050575
ወይም ስልኮን እና አድራሻዎን
ይፃፉልን👉@dubaitera_Shop
🎫 በሁሉም የ ኢትዮጵያ ክፍሎች በፖስታ ቤት መላክም ጀምረናል🙏
ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
👉@dubai_tera2 ን ይቀላቀሉ!
‼️አዲስ አበባ ‼️ደሴ‼️ኮሞቦልቻ ‼️ ላላችሁ ቤተሰቦች በሙሉ ነፃ ዴሊቨሪ እየሰጠን እንገኛለን
😱በ1499 ብር ብቻ ለስልኮ powerbank ያለዉ ኤርፖድ ባሉበት ይቀበሉ!
🎁የወሰዱት በ ኤርፓዱ ድምፅ🔊 ጥራት አና ስልካቸዉን ቻርጅ በማረጉ ተደንቀዉበታል!
🔋 ባትሪዉ ለቀናት የሚቆይ
🎶 ምርጥ የድምፅ ጥራት
⛽️ ስልኮን ቻርጅ የሚያረግ
⚙ ተች ሴንሰር ያለዉ
🧫 waterproof
📌ለማዘዝ እና መረጃ ለማግኘት
ፈጥነዉ ይደዉሉ 📞0990050575
📞0990050575
ወይም ስልኮን እና አድራሻዎን
ይፃፉልን👉@dubaitera_Shop
🎫 በሁሉም የ ኢትዮጵያ ክፍሎች በፖስታ ቤት መላክም ጀምረናል🙏
ሌሎች ዕቃዎችን ለማየት
👉@dubai_tera2 ን ይቀላቀሉ!
✅በTelegram ላይ የተረጋገጠ ምልክት (Verified Checkmark) ለማግኘት የእርስዎን አካውንት አሁን Premium ያድርጉት
📲 ሁሉፔይን ለመጠቀም ሁሉፔይ ሚኒ አፕን
https://t.me/HuluPayOfficialBot/start?startapp እዚህ ሊንክ ጋር ያገኛሉ 🔗።
+4
ሀገራችን የሰው ዘር መገኛ እና የነፃነት ቀንዲል መሆኗን ማሳየት ይገባናል፡- ሞዴል ሀሴት ደረጄ
***
በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው የ'ሚስ ወርልድ 2025' ዓለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር ላይ ተሳትፋ ከአፍሪካ 1ኛ ከዓለም 2ኛ የወጣችው ሞዴል ሀሴት ደረጄ፤ የሀገራችንን ተክክለኛ ገጽታ በማሳየት የሰው ዘር መገኛ እና የነፃነት ቀንዲል መሆኗን ማሳየት ይገባናል ስትል ገልጻለች።
በነበረኝ የውድድር ቆይታ አብዛኛው የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስለ ሀገራችን ያለው አረዳድ ልክ እና እውነተኛ እንዳልሆነ ተገንዝቤያለሁ ያለችው ሀሴት፤ በዚህም ትክክለኛ የኢትዮጵያን መልክ ማሳየት እንዳለብኝ ተረድቻለሁ ብላለች።
የሀገርን ገጽታ ለመገንባት የቁንጅናው ዘርፍ የራሱን አሻራ የማኖር አቅም እንዳለው መገንዘብ እንደሚያስፈልግም ነው የገለፀችው።
ይህን ለማድረግ ለዘርፉ ያለውን እሳቤ ማቃናት እና ጀማሪዎችን ማብቃት ብላለች።
ሞዴል ሀሴት አቅም እና ችሎታ እያላቸው በዘርፉ ወደፊት መምጣት ያልቻሉትን ለማብቃት እንደምትሰራ ገልፃለች።
#viral #Ethiopia
#MissAfrica
#MissWorld
#BREAKING
📹📹 https://www.youtube.com/@habeshamedianetwork6156
Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
ዩክሬን 40 የሩሲያ ቦምበሮችን አወደመች
📌ዩክሬይን ይህን ኦፕሬሽን ለማዘጋጀት አንድ አመት ከስድት ወር ከዘጠኝ ቀን ተዘጋጅታለች። ዝግጅቷን ያደረገቺው ደግሞ ከዚያው ሩሲያ ውስጥ ነው።
📌 ዩክሬይን ይህንን ዝግጅት ስታደርግ ምስጢር እንዳይወጣ ለማድረግ ለየትኛውም አጋሮቿ አላሳወቀችም።
📌ድሮኖቹን የማምረት የመገጣጠም እና ለጥቃት የማዘጋጀት ስራ ሲሰራ የነበረው ከሩሲያ ጦር ማዘዣዎች አካባቢ ነው።
📌 ድሮኖቹ ለጥቃት ተዘጋጅተው እንዳለቁ ያንን ሲያዘጋጁ የነበሩ ዩክሬይናዊያን ሩሲያን ለቀው ወደ ዩክሬይን ተመለሱ።
📌ከዚያ ድሮኖቹን የያዙ ኮንቴይነር መኪኖች ወደ ዘጠኝ የሩሲያ ግዛቶች ተሰማሩ።
📌 ከዚያ በዘጠኙም የአየር ማረፊያዎች ውስጥ ያሉ 40 ስትራቴጂክ ቦምበሮችን በሪሞት ኮንትሮል እንዳልነበሩ አደረጓቸው። ድሮኖቹ AI ተገጥሞላቸው ስለነበር ኢላማቸውን በራሳቸው ያሳኩ ነበር።
📌በየጦር ጣቢያው ከተቀመጠው የሩሲያ ሚሳኤሎች ውስጥ 34%ቱ ወደሙ። ሩሲያ 140 ቦምበሮች የነበሯት ቢሆንም አሁን የቀሯት 100 ብቻ ሆነዋል።
📌ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ ክስተቱን በታሪክ ተፅፎ ይቀመጣል ሲል በጀብዱ ተሞልቶ ገልፆታል። ሩሲያ ጦርነቱን ካላቆመች ገና የምትከፍለው ዋጋ ውድ ነውም ብሏል።
📌ራሺያ በዚህ ጥቃት ብቻ በግምት ከ2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ከስራለች ተብሏል።
ራሺያ ለአፀፋዊ ምላሹ ከላይ በምስል የሚታየውን Oreshnik RS26 የተባለውን ስትራቴጂክ ሚሳኤል ልትጠቀም እንደምትችል እየተነገረ ነው።
📌ይህ ሚሳይል የመታበትን ኢላማ በ 4000 ዲግሪ ሴልሺየስ ሙቀት የሚቃጥል አደገኛ መሳሪያ ነው። 📹
#BREAKING
📹📹 https://www.youtube.com/@habeshamedianetwork6156
Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/Commando_And_Airborne_Command
+4
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቢልጌትስ የክብር ሽልማት አበረከቱ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ምሽት በብሔራዊ ቤተመንግሥት በተካሄደ ሥነሥርዓት የኢትዮጵያን ታላቁን የክብር ኒሻን ለቢል ጌትስ ሸልመዋል።
ይኽ የከበረ ሽልማት የጌትስ ፋውንዴሽን ባለፉት 25 አመታት በኢትዮጵያ ላበረከታቸው አሻጋሪ ሥራዎች እና ታላላቅ ዘመን ተሻጋሪ በጎ ተፅዕኖዎችን ያከበረ ነዉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በንግግራቸው ለቢል ጌትስ ፋውንዴሽን የ25 አመታት አሸጋጋሪ ሥራዎችን ምስጋና አቅርበዋል።
ቢል ጌትስ ከቴክኖሎጂ ፈር ቀዳጅነት ወደ በጎ አድራጊነት ያደረጉትን ጉዞ በማውሳትም ዝቅ ብሎ በማገልገል፣ በአክብሮት እና በእኩልነት እምነት ላይ የተመሠረተውን አገልግሎታቸውን አድንቀዋል።
ፋውንዴሽኑ በጤና፣ ግብርና፣ ዲጂታል መታወቂያ የሚያደርገው ጥረት ብሎም ጠንካራው በመከባበር ላይ የተመሠረተ ትብብር በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተወስቷል።
+1
ኢትዮጵያ 2ኛ ወጣች!🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹👌
ኢትዮጵያ በሕንድ ሃይድራባድ በተዘጋጀው አለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር 2ኛ ወጣች።
130 ሃገራት በተሳተፉበት 72ኛው አለም አቀፍ የቁንጅና ውድድር ታይላንድ 1ኛ ሆናለች።
በሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ተማሪዋ ሞዴል ሃሴት ደረጀ የ2ኛ ደረጃን አግኝታሌች
‹‹ሚስ ኢትዮጵያ›› ከአፍሪካ 1ኛ ወጣች፡፡
ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ዘመናዊ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል
ኢንጂነር አይሻ መሐመድ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቀ ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ጠንካራ የመከላከያ ሠራዊት መገንባቱን የመከላከያ ማኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ገለጹ።
ሚኒስትሯ በመከላከያ ሠራዊት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የተገኙ ስኬቶችንና ቀጣይ ተልዕኮዎችን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ከሀገራዊ ለውጡ ማግስት መከላከያ ሠራዊትን ጨምሮ በፀጥታና ደህንነት ተቋማት ስኬታማ ሪፎርም መደረጉን አንስተው፤ ውትድርና ጀግኖች የሚመርጡት ለሀገር ሉዓላዊ አንድነት ዋጋ የሚከፈልበት የተከበረ ሙያ መሆኑን ተናግረዋል።
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በሥነ-ምግባር የታነጸ ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ፕሮፌሽናል የሀገር መከላከያ ሠራዊት መገንባቱንም አንስተዋል።
የዓለም አቀፍ የጦርነት ስልቶች መለወጣቸውን የጠቀሱት ሚኒስትሯ፤ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትንም ዘመናዊ ትጥቅን በማሟላት የሀገርን ተጋላጭነት ማስቀረት የሚችል አስተማማኝ ኃይል ማድረግ ተችሏል ብለዋል።
ሠራዊቱ በህበረብሔራዊ አንድነት የተዋቀረና ለሀገር ሉዓላዊነት ዘብ የቆመ የመጨረሻው ጠንካራ ምሽግ መሆኑን አብራርተዋል።
ባለፉት ዓመታት በነበሩ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ መልከ ብዙ ግዳጆችን በብቃት በመወጣት በአደረጃጀት፣ በትጥቅ፣ በአስተሳስብና ስልጠና ነጥሮ የወጣ ዘመናዊ ሠራዊት ሆኗልም ነው ያሉት።
በኢትዮጵያ ላይ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን ከሩቅ የሚያስቀርና የሚመክት የምድር ኃይል፣ የአየር ኃይል፣ የሜካናይዝድ፣ የባሕር ኃይል፣ የልዩ ዘመቻ እና የሳይበር ኃይል መገንባቱን አንስተዋል።
ሠራዊቱ ህገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማፍረስ የሚሞክሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ የሀገርን ሰላምና ደኅንነት ማፅናቱንም ገልጸዋል።
በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሰላም ችግር የሚፈጥሩ የታጠቁ አካላት ላይ እርምጃ በመውሰድና በሰላማዊ መንገድ እጃቸውን እንዲሰጡ በማድረግ የዜጎችን ሰላም እያስጠበቀ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
የጽንፈኞችና የሽብር ቡድኖችን የስጋት አቅም በማክሰም ስኬታማ የህግ ማስከበር ስራ መሰራቱንም ሚኒስትሯ ማብራራታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ሠራዊቱ ከሌሎች የጸጥታ ተቋማት ጋር በመተባበር በሰዎች እና በሸቀጦች እንቅስቃሴ ላይ መስተጓጎል በሚፈጥሩ ጥቂት የጥፋት ኃይሎች ላይ ቀጣይነት ያለው እርምጃ በመውሰድ ሰላማዊ የትራንስፖርት ፍሰት እንዲኖር በማድረግ ላይ መሆኑንም ገልጸዋል።
ለህዝብ ሰላምና ለሀገር ሉዓላዊ አንድነት የህይወት መስዋዕትነት የሚከፍለውን ሰራዊት በማህበራዊ ሚዲያ በሀሰት ስሙን የሚያጠፉ አካላት መኖራቸውን በማንሳት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል።
ኢትዮጵያ የጀመረችው ሁለንተናዊ የዕድገት ጉዞ እንዳይሳካ የሚፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶቿ ከውስጥ ባንዳዎች ጋር ጥምረት በመፍጠር እየሰሩ መሆኑንም አንስተዋል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
#viral | ቻይና 'ሃይ ስካይ' ብላ የሰየመችውን ሰው አልባ አውሮፕላኖች ተሸካሚ ይፋ ልታደርግ ነው
የመጀመሪያዋ የቻይና የድሮን ተሸካሚ ጂዩቲያን ኤስኤስ-ዩኤቪ በሰኔ ወር እንድትበር ፕሮግራም ወጥቶላታል።
ጂዩቲያን እስከ 15 ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ መብረር እና 1 ሺህ ኪሎ ግራም የሚሳኤል መሳሪያዎችን ወይም ከ100 በላይ ትናንሽ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መሸከም ትችላለች። 7 ሺህ ኪሎ ሜትር የማካለል አቅም አላት።
የበረራውን የ3-ዲ ሲሙሌሽን ይመልከቱ
https://youtube.com/shorts/dt1Iz9xzJi0?si=GjDqRTN0TCby9zA9
