HARAMAYA FELLOWSHIP (HUECSF) CHANNEL
رفتن به کانال در Telegram
"እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ #ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።" ሮሜ 12¹ ለሃሳብና አስተያየት👇 Inbox : @huecsfc Phone: 0933357176
نمایش بیشتر1 739
مشترکین
-124 ساعت
+27 روز
-1030 روز
آرشیو پست ها
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ !
ነገ አርብ የምናደርገው የማለዳ ጸሎታችን የዚህ ዓመት የመጨረሻ ማለዳችን ስለሆነ ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ሮሜ 12:10-12
¹⁰ በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤
¹¹ ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤
¹² በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ !
ነገ አርብ የምናደርገው የማለዳ ጸሎታችን እንደተጠበቀ ነው።
ስለዚህ ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ሮሜ 12:10-12
¹⁰ በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤
¹¹ ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤
¹² በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ !
ነገ አርብ የምናደርገው የማለዳ ጸሎታችን እንደተጠበቀ ነው።
ስለዚህ ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ሮሜ 12:10-12
¹⁰ በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤
¹¹ ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤
¹² በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ነገ ቅዳሜ ማለትም 10/08/2018 በሚኖረን የፌሎሽፕ ፕሮግራም ሰዓት የGc T-shirt day ስለሆነ ሁላችሁም T-shirt የገዛቹ photo ስለሚኖር ለብሳቹ እንድትመጡ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባችኋለን ለብሳችሁ ስለምትመጡም ጌታ ይባርካችሁ !
ዘዳ 33:26
²⁶ ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥ በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም።
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ !
ነገ አርብ የምናደርገው የማለዳ ጸሎታችን እንደተጠበቀ ነው።
ስለዚህ ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ቅዳሜ ለሚኖረን በ evans section ለተዘጋጀው outrich ነገ አርብ ማለዳ ተገናኝተን ስለትውልድ እንቃትት
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ፋሲካ ለእኛ🔽
መፈታታችን የተበሰረበት ከሳሾቻችን ከእኛ የራቁበት
መፍትሄያችንን ሳያውቁ በጊዜው ያፈጠኑበት
እርሱን ገደልን ሲሉ ህይወት የሆነበት
የመስቀሉ ጉዳይ ለሰቃዮቹ ማብቂያ
ለሰይጣን የምስራች ለአፍታ የመሰለበት
ሰማይ ግን ሲያየው ፍቅር የታየበት
ከሶስት ቀን በኋላ ተስፋ የታደሰበት
ክርስቶስ ሁላችንን ይዞ የተነሳበት
አብ ከልጆቹ ጋር እርቅ ያወረዳበት
በኩሩ ወንድሞቹን በፍቅሩ ያመጣበት
ይሄ ነው*2 ፋሲካ/የምስራች ታይቶ የማይታወቅ
ደግሞም የማደገም ታሪክ የሆነበት!!!
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5
ሮሜ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ይቃወመናል?
³² ለገዛ ልጁ ያልራራለት ነገር ግን ስለ ሁላችን አሳልፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ደግሞ ሁሉን ነገር እንዲያው እንዴት አይሰጠንም?
እንኳን ለትንሳኤ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም
" እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቆሰለ ስለ በዳላችንም ደቀቀ"
ዛሬ ማታ 2:00 ሰዓት ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን በአይነቱ ለየት ባለ ዝግጅት ተሰናድተን እየጠበቅናችሁ አንገኛለን ።
የክርስቶስን ስቃይና መከራ በህክምና እይታ ምን እንዲመስል ከጧፍ መብራት ስነስርዓት ጋር ይኖራል።
መቅረት በፍፁም አይታሠብም!
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ልዩ የፋሲካ አዳር ፕሮግራም
" እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቆሰለ ስለ በዳላችንም ደቀቀ"
ዛሬ ማታ 2:00 ሰዓት ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን በአይነቱ ለየት ባለ ዝግጅት ተሰናድተን እየጠበቅናችሁ አንገኛለን ።
የክርስቶስን ስቃይና መከራ በህክምና እይታ ምን እንዲመስል ከጧፍ መብራት ስነስርዓት ጋር ይኖራል።
መቅረት በፍፁም አይታሠብም!
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
#pp and #story
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
Repost from ኤፍታህ
የተሰበረ የልብ መዓዛ እና የብር ሳንቲሞች ቀዝቃዛ ድምፅ 🕯️🥀
(ምክረ አይሁድ)
## ዛሬ ሌሊት ታሪክ በአራት ማዕዘን መንገድ ላይ ቆሟል። የዚህች የቅድስት ረቡዕ ሌሊት አየር በሁለት ተቃራኒ ሽታዎች የታጀበ ነበር፦ በአንደኛው ወገን የሚመስጥ የናርዶስ ሽቶ መዓዛ፣ በሌላኛው ወገን ደግሞ የሠላሳ ዲናር ሳንቲሞች ቀዝቃዛ እና ብረታማ ድምፅ።
##በቢታንያ ባለች አንዲት ትንሽ ክፍል ውስጥ አንዲት ሴት "ምክንያታዊ ያልሆነ" የሚመስል ነገር አደረገች። ሽቶውን ዝም ብላ ከመቀባት ይልቅ፤ የአልባስጥሮስ ብልቃጡን ኢየሱስ እግር ስር ለመስበር የመረጠች አንዲት ክብሯን፣ ዋስትናዋንና ሙሉ ታሪኳን ያፈሰሰች አንዲት ጀግና ሴት ተግባር ። በቃላት ፈንታ ዕንባዎቿ እንዲናገሩ የፈቀደች፤ ከኃጢአቷ ይልቅ ነፍሷን ለሚያይላት ብቸኛ ሰው እንበአወዎቹዋን እንደ ውሃ ፀጉሩዋን እንደፎጣ ተጠቅማ የጌታዋን እግር ያጠበች። ለዓለም ይህ "ብክነት" ነበር፤ ለክርስቶስ ግን ብቸኛው የሰማይ መዓዛ ያለው ስጦታ ::
##ከዚያች ክፍል ውጭ ግን አንድ ጥላ ይንቀሳቀስ ነበር፦ ይሁዳ። ከብርሃን ጋር ለሦስት ዓመታት አብሮ የሄደ፣ ነገር ግን በኪሱ ውስጥ ትንሽ ጨለማ እንዲበቅል የፈቀደ ሰው። ክርስቶስን በንግሥና አልለወጠውም፤ የለወጠው በአንድ ባሪያ ዋጋ ነው። ከ"ፍቅር አመክንዮ" ይልቅ የ"ስግብግብነትን ሒሳብ" የመረጠ።
##"ይሁዳ ጌታውን ለመሸጥ የወሰነው በአንድ ሌሊት አይደለም፤ ክህደቱ የጀመረው በልቡ ውስጥ በነበረችው 'ትንሿ ስግብግብነት' ነው። ረቡዕ ዕለት በሰዎች ፊት የታየው ክህደት፣ በልቡ ውስጥ ቀድሞ የበቀለ 'ቅዝቃዜ' ውጤት ነው። ሁላችንም በውስጣችን 'የብር ሳንቲም' የምንቆጥርባቸው ሰዓታት አሉ፤ ነገር ግን እንደ ሴቲቱ ሽቶዋን መሠዋት የምንችልበት ምርጫም በእጃችን ነው።"
##ብዙ ጊዜ በይሁዳ ላይ ጣታችንን እንቀስራለን፤ ነገር ግን ይህች ዕለት እጅግ ስሜት የሚነካ ጥያቄ ትጠይቀናለች፦ የእኛ "የአልባስጥሮስ ብልቃጥ" የትኛው ነው? "የብር ሳንቲማችንስ"?
##በውስጣችን የምንቆጥራቸው '30 የብር ሳንቲሞች' (ጥቅሞቻችን፣ ኩራታችን፣ ራስ ወዳድነታችን) አሉን? ወይስ እንደዚች ሴት የልባችንን 'ብልቃጥ' ሰብረን ለፈጣሪና ለሰዎች ፍቅርን ለማፍሰስ ዝግጁ ነን?
ማርቆስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ ከአሥራ ሁለቱም አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ።
¹¹ ሲሰሙም ደስ አላቸው ብርም ይሰጡት ዘንድ ተስፋ ሰጡት። በሚመች ጊዜም እንዴት አድርጎ አሳልፎ እንዲሰጠው ይፈልግ ነበር።
ዮሐንስ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ።
⁴ ነገር ግን ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ አሳልፎ ሊሰጠው ያለው የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ፦
⁵ ይህ ሽቱ ለሦስት መቶ ዲናር ተሽጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው? አለ።
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች👋
ነገ አርብ ማላዳ ይኖር የነበረው የማለዳ ጸሎት በፈተና ምክንያት ለዚህ ሳምንት ወደ ቅዳሜ የተዘዋወረ በመሆኑ ቅዳሜ ጠዋት ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagra
የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች👋
ነገ አርብ ማላዳ ይኖር የነበረው የማለዳ ጸሎት በፈተና ምክንያት ለዚህ ሳምንት ወደ ቅዳሜ የተዘዋወረ በሆኑ ቅዳሜ ጠዋት ሁላችንም እርስ በርስ ተገባብዘንና ተነቃቅተን በ11:50 በማለዳ በአንድነት በእግዚአብሔር ፊት እንሁን።
ቦታ :- ሙሉ ወንጌል (ዘወትር ፌሎ ምናደርግበት)
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላቹ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች ::
የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 5 የ Gift day program ስላለን ሁላችንም ለእግዚያብሔር የምንሰጠውን ተዘጋጅተን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን ::
⛪️ ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
⏰ 7:30 LT
ተባረኩ !!
# fundraising team
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላቹ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች ::
የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 5 የ Gift day program ስላለን ሁላችንም ለእግዚያብሔር የምንሰጠውን ተዘጋጅተን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን ::
⛪️ ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
⏰ 7:30 LT
ተባረኩ !!
# fundraising team
የጌታ ፀጋ እና ሰላም ይብዛላቹ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች ::
የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 5 የ Gift day program ስላለን ሁላችንም ለእግዚያብሔር የምንሰጠውን ተዘጋጅተን በጊዜ እንድንገኝ ይሁን ::
⛪️ ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን
⏰ 7:30 LT
ተባረኩ !!
# fundraising team
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላቹ
የፊታችን አርብ ምሽት እና ቅዳሜ ሙሉ ቀን ማለትም 04&05/07/2018 በፌሎሽፓችን የክርስቶስ ልህቀት በሚል ርእስ የተዘጋጅ ኮንፍራንስ ስላለን ሁላችንም ላልሰሙት በማሰማት አበረን የእግዚአብሔርን ቃል እንድንማር ይሁን።
#pp and #story
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
ሰላም ቅዱሳን የጌታ ጸጋ እና ሰላም ይብዛላችሁ !
ባለፈው ሳምንት በማስታወቂያ እንደተገለፀው ነገ ቅዳሜ ማለትም በ 28/06/2018 እንደ fellowship በተዘጋጀው የወንጌል ስርጭት ሁላችንም ተገኝተን የእግዚአብሔር መንግስት ስራ ትውልድን የመታደግ አገልግሎት ባንድነት እንስራ ። ወጥተን መስበክ የምንችል ወጥተን በመመስከር የማንችል ደግሞ እዛው ተገኝተን በፀሎት እናገልግል
ነገ ቅዳሜ 01:00 ሰዓት ባቴ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን ዘውትር fellowship በምናደርግበት
እግዚአብሔርን_መፈለግ 🙏
በመመለስ | በጽድቅ ኑሮ | በመታመን
👇 get updated via👇
Telegram | YouTube | Tiktok | Instagram
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
