fa
Feedback
ሙልተቃ የንፅፅር ማዕከል

ሙልተቃ የንፅፅር ማዕከል

رفتن به کانال در Telegram
1 441
مشترکین
+2024 ساعت
+267 روز
+2030 روز
آرشیو پست ها
ክርስትና እና ጭፍጨፋ

ግን ለእነሱ ተመለሰ ማለት አሏህ አይደለም የምሰለባቸው የሚሉ የተጣመሙ አተረጓጎሞች መታረም አለባቸው ።

وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا «እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም (ረገምናቸው)፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም፡፡

የንፅፅር ትምርህቶች ይለቀቁ። የምትሉ እንጂ አንሱ።

የ ኦርቶ ወሀቢዮችም በተመሳሳይ የ አሏህ እግር በሲኦል ሲቀመጥ ትጠባለች ብለው ያስባሉ።

ክርስቲያን ወገኖቼ ከዚህ በላይ እንግዲህ ኢየሱስ ፍጡር ለመሆኑ ምን አይነት ማስረጃ ነው የምትፈልጉት?😊 ኢየሱስ በግልጽ ወደ ፈጣሪዬ ዓርጋለሁ ብሏል። ኢየሱስ የተፈጠረ ፍጡር ነው። (📗ዮሐንስ ወን
ክርስቲያን ወገኖቼ ከዚህ በላይ እንግዲህ ኢየሱስ ፍጡር ለመሆኑ ምን አይነት ማስረጃ ነው የምትፈልጉት?😊 ኢየሱስ በግልጽ ወደ ፈጣሪዬ ዓርጋለሁ ብሏል። ኢየሱስ የተፈጠረ ፍጡር ነው። (📗ዮሐንስ ወንጌል 20:17 አንድምታ)
✍ሙከሚል ሙሥሊም ልጅ
https://t.me/mukamil12

“ከአፌ የሚወጣ ቃሌ እንዲሁ ይሆናል፤ የምሻውን ያደርጋል የላክሁትንም ይፈጽማል እንጂ ወደ እኔ በከንቱ አይመለስም።”   — ኢሳይያስ 55፥11

“እግዚአብሔርም ጌታንም አስነሣ እኛንም በኃይሉ ያስነሣናል።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥14

“እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ።” — ዮሐንስ 13፥13

“ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥” — ማርቆስ 12፥29

“እነርሱም፦ አንቺ ሴት፥ ስለ ምን ታለቅሻለሽ? አሉአት። እርስዋም፦ ጌታዬን ወስደውታል ወዴትም እንዳኖሩት አላውቅም አለቻቸው።” — ዮሐንስ 20፥13