fa
Feedback
እውነተኛ ስሜት❤️‍🔥

እውነተኛ ስሜት❤️‍🔥

رفتن به کانال در Telegram

@Eiduka ቻናል ገራሚ #ፎቶዎች 📂 #የፍቅር_መልክቶች📜 #ቪዲዮ 📀 #ደብዳቤዎች📝 #የልብን_የሚናገሩ_ሙዚቃዎች 🎶🎶 #ሌሎችንም.......... Administrators & create 👇👇👇👇 👇👇👇 @MarH_23 @eiduka23 Join&share Be happy Be smile

نمایش بیشتر
403
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 25 ✍እድል " " "ጊዲዮን ትኩርት እንዲስጠው የሚፈልግ ሰው ነው። ስለዚህ የፈለገውን አረግለታለው ብዬ አልተልፈሰፈሰም። አሁኑኑ እሄድለታለው። ግን ቦታውን አላውቀውም ፣ምን ብዬ የት ብዬስ እሄዳለሁ ቁጭስ ብዬ እንዴት ያሰችለኛል። አምላኬ ሆይ እርዳኝ" አለ በልቡ አዳም። ፨ሄዋን ጋር ተመልሶ ቁጭ አለ ከእዛ ብድግ አለ አይኑ ፈጠጠ።ፊቱ በጣም ተቀያይሯል ፋራቻ፣ሀዘን እና ጭንቀት ይታይበታል ሄዋን የአዳምን ሁኔታ አስተዋለች። "ምን ሆነካል? አዳም አለችው ደንገጥ ብሎ "አይአይ ምንም አልሆንኩም" አለና ትንፋሽ ወሰደ። ዲና መጥፎ ነገር እንደተፈጠረ ቢገባትም ግን ምን አንደሆነ ጉዳዩ አልታውቅም። አዳም በእጁ የያዘውን ስልኩን አበራና ዲና ጋር ደወለ። በሶስተኛው ጥሪ አነሳችው።አዳም "ኡፍፍፍፍፍ ዲና" አለ። ዲናም "እ አዳምዬ ምነው በረዥሙ ተነፈስክ" አለችው።አዳምም አይደለም አይ አይ ምንም አሁኑኑ ወደቤት ተመለሱ ጊዲዮን እየተከተላቹ ነው የት ነው ያላችውት ግን?" አላት። ዲና "ቆይ መልሼ ልደውልልክ" ብላ ዘጋችው። አዳም ወደ ሄዋን ተመለስና ቁጭ አለ። ከዛም ደሞ ብድግ አለ። ትግስት አጣ በረንዳ ላይ ወጥቶ መንጎራደድ ጀመረ። በጣም ጨነቀው 5 ደቂቃ ከቆየች በኋላ ዲና ደወለች። አዳም ፈጠን ብሎ አነሳው። አነሳው።" የት ናቹ ? አሁኑኑ ነይ ወደቤት ተመለሽ እባክሽ ቶሎ ኑ በፍጥነት። ጊዲዮን እናንተ አከባቢ ነው። ያለው በጣም ጨንቆኛል ኑ አሁኑኑ አላት። ዲና በፍጥነት "እሺ እሺ መጣን" ብላ ስልኩን ዘግታ ወደ ቦስ እየተጣደፈች ሄደችነና "ቦስዬ ፍጠን አሁኑኑ ቤት መሄድ አለብን"አለችው። ቦስ ግራ ተጋብቶት "እሺ ግን ለምን ገና መምጣታችን እኮ ነው" አላት። ዲና ኡፍፍ ፈጠን እነግርሀለው አለችው እሺ በቃ ብሎ ተነስተው ሄዱ። መኪና ውስጥ ለምን እንዲ እያጣደፈች እንዳስቀመጣቸው ቢጠይቃትም ዲና ግን "በኋላ አስርዳካለው አሁን በሰላም ቤት እንድንደስ ፀልይ" ከማለት ውጪ ምንም መልስ አልሰጠችውም።እንድትነግርው በጣም ጨቀጨቃት ግን እሷ ልንዳበት እባክህ አትጨቅጭቀኝ ብላ ዝም አለች። ቁጣዋን አይቶ ደንግጦ ዝም አለ። የአዳም ስልክ ጮከ ጌዲዮን ነበር።አነሳው ጌዲዮን "ስማ ጠበቃ አዳም ያቺ አጨብጫቢክ በፍጥነት ካለችበት ያንን አብሯት ፉዞ አብራ ይዛ የከነፈችው እንዳየዋት ነግርካት ነው። ከጠበቃነት ባሻገር ማቃጠር ይዋጣልካል ልበል" አለው። አዳም ክትክት ብሎ "አዎ አዎ አቃጣሪ ነኝ።እና ምን ይሁቆይ አንተ እርጉም ትስማኛለክ እኔ ግን እንዳንተ አቃጣሪ አደለሁም ያንተ ማቃጠር በጣም በዛ መጀመሪያ ደውለክ ያቃጠርከው አንተ አደለክ እንዴ?"አለው።ጊዲዮን ተናደደ። "አንተ ደደብ አንተ አቦራ እኔ ጌዲዮን ነኝ ሰማከኝ አደል?"አለው። አዳም ሳቀና ትስማኛለክ ሰው ስድብ የሚያበዛው ሲያብድ ነው አንተ ደሞ እብድ ነክ እኔ አንተን አልፈራክም አንተ ማለት ለእኔ ምንም ነክ። አንተ ማለት ለእኔ ተራ ስው ነክ ተራ ምክንያቱም እኔ ጠንካራ ነኝ፣ ምክንያቱም እኔ ካንተ በጣም የተሻሸሽኩኝ ነኝ፣ ምክንያቱም አንተ በሰው እንጂ በራስክ ሀይል አትንቀሳቀስም ምክንያቱም" ሲል። ጊዲዮን እርር ብሎ በቃ በቃ ይበቃካል ትስማኛለክ ብታከብረኝ ይሻልካል ያለ በለዚያ እኔ ነኝ መጨርሻክ" አለው። አዳም አይ ተሳስተካል መጀመሪያዬም መጨርሻዬም የፈጠረኝ ፈጣሪ ነው። ገዳይ ሲያርፈፍድ ማች ይገሰግሳል አሉ። ሲለው ጊዲዩን ተናዶ ስልኩን ጃሮ ላይ ጠርቀመው። ወዲያው ዲና ደውላ አዳምዬ እቤት ልንደርስ ነው በር አስከፍትልን አለችና ስልኩን ዘጋችው።አዳም ዘበኛውን ጠረቶ በር ክፈት ወዳጄ አለውና እቤቱ ገባ። ቤት ሲገባ ሄዋን ሶፋው ላይ ተኝታለች። እንደ ድሮ ቢሆንማ እቅፍ አድርጎ ወደ መኝታ ክፍሏ ወስዶ ባስተኛት ነበር። አዳም አሁን ማርግ የሚችለው ነገር ሄዋን ላይ ፎጣ ነገር ጣል ማድርግ ብቻ ነው። እናም መኝታ ቤት ገብቶ ፎጣ አምጥቶ አለበሳት ። ትኩር ብሎ እያያት ትውስታዋን ሳታጣ በፊት ስላሳለፉት ነገር እያሰበ በሀሳብ ተጓዘ። ለእርፍት ወደ እሱ ቤት ስትመጣ ስራተኞችን እና ዘበኛውን እርፍት በሚል ሰበብ ወደሚፈልጉት ለ 3 ወይም ለ4 ቀን ይለቃቸዋል። ከዛም ከሄዋን ጋር በጋራ ምግብ ሲበሉ ፣ቤት ሲያፀዱ ፣ አትክልት ሲኮተኩቱ፣ ውሀ እየተርጫጩ ሲጫወቱ፣ ሲላፉ፣ እሱ መፀሀፍ እያነበበላት እሷ ደሞ ደርቱ ላይ ልጥፍ ብላ ስትስማው። በድንገት ዲና መጥታ ጀርባውን መታ አድርጋ ከሀሳብ አነቃችው።አዳም ዲናን አያት "መጣቹ ኡፍፍፍፍ ተመስገን ቦስስ" አላት። ዲና በፉገራ ፊት እያሳየችው "ጊዲዮን ወሰደው" ብላ ሶፉ ላይ ዘፍ አለች። አዳም በረገገ "ምን ምን ምን እያልሽ ነው ቆይ የምትይውን ታውቂዋለሽ?" አላት። ዲና ፈገግ ብላ አንተ ኧረ ተው ቀልድ ይግባክ አሁን ቦስን ቢወስደው እኔ እንዲ ተርጋግቼ እቀመጣለው። ተርጋጋ ስንመጣ አንተ ፈገግ ብለክ ሀሳብ ውስጥ ነክ ብንጠራክንም ስላልስማክ ቦስ ልብሱን ሊቀይር ክፍሉ ገባ"።አለችው። ከዛ ዝምታ በመካከላቸው ሰፍኖ ነገሰ።ሁለቱም በተለያየ መንገድ በአንድ አይነት ሀሳብተመሙ። ቦስ ከሳሎኑ ደርጃ እየውርደ "ሄ ጋይስ አር ዩ ኦኬ"ሲል ሄዋን ከተኛችበት ተነሳች። ወደ ቦስ እያየች "እንዴ መቼ መጣቹ?" አለችው። ቦስ ትንሽ ቆየን ገና ገብቼ ለልብሴን መቀየሬ ነው አላት። ሄዋን ወደ ዲና እያየች እና እንዴት ነበር አለች። ቦስ ሊመልስላት ሲል ዝም እንዲል ምልክት ሰጠችው። ዲና አላስተዋለችም ዲና ተክዛ አንገቶን አቀርቅራ ሀሳብ ውስጥ ገብታለች፣ አዳምን አየችው እሱም በበኩሉ አንገቱን አንጋጦ በሀሳብ ተጠምዶል። ሄዋን ብሶጭት ብላ እናንተ አለቻቸው በርግገው ከ ሀሳባቸው ነቁ።ዲና አቤት እህቴ ተነሳሽ ፤እንዴ መቼ ተነሳሽ ፤ ቆየሽ ከተነሳሽ እያለች የጥያቄ ናዳ አወርደችባት። አዳምም አቤት ሄዋን ምነው አናገርሽኝ አለ። ሄዋን በሸቀች "ምነው ግን እናንተ መዳፋቹ ላይ ቁጭ አርጋችሁ እርሳችሁን ምንድነው ችግራቹ። ትንሾካሾካለቹ ከዛ ትስቃላቹ፣ከዛ ትተክዛላቹ ከዛ ታኮርፋለቹ እ ተናገሩዋ አሁን ለምጠይቃቹ ጥያቄ መልስ እፈልጋለው ስለ እኔ ትክክለኛ ማንነት ዛሬ አሁኑኑ ትነግሩኛለቹ በሉ ጀምሩ። እኔ ማን ነኝ?" ሁለቱም የሚሉት ጠፈባቸው ጓደኛው ስለ እነሱ ፍቅር ያለውን እውነት ቢነግራት ደስ ባለው ግን አዳም ስለ ዶክተሩ ማስጠንቀቂያ እና ህመሟ ስለ ነገርው እንዴት ብሎ ይንገራት ? ቦስ የማያውቀው ስለ አደጋው ምክንያት እና ስለ ጊዲዮን ነው።አዳምም እኔ ማለት ፍቅርኛሽ ነኝ የመኪና አደጋ ደርሶብሽ ነው።የመርሳት ችግር የገጠመሽ አደጋውን ያደረስብሽ ደሞ የእኔ ሁነኛ ጠላት ነው። ላንቺ ያለኝን ፍቅር ስለሚያውቅ ነው። ዲናም በተራዋ እኔ ማለት ብላ ማንነቷን መዘርዘር ቢፈልጉም ግን አይችሉም ምክንያቱም ዶክተሩ በእዚህ ጉዳይ እንዳይሳሳቱ ስለነገራቸው ነው። ✨ይቀጥላል.... @Hayitiye

🚶‍♀🚶‍♀🚶‍♀💔💔💔 hulcewnm ewdacwalw by 💔 by😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

Besak bechaweta Bedesta bazene Balefut ametate Sentun asalefne Sent desta ayen Sent ayen mekera 😔😔😔😔😔😔😔 💔💔💔💔💔💔💔💔 ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌ ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌ @Hayitiye 🦋🦋 ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌

💏💏💏💏🌟🌟🥺😭🥺😭😞 @Hayitiye 🦋 JOIN PIS

እመነኝ💝🥺 ♡ፍቅር @Hayitiye 🦋🦋

እኔስ አንተ ከጓኔ ስትሆን በጣም ደስስ ይለኛል እነዚህን መልስልኝ አለችው። አዳም ፊቱ ቀላ ምን እንደሚላት ግራ ገባው። ሄዋን በጉጉት እንዲነግራት አይን አይኑን እያየችው ነው።አዳም በተርበተበተ ድምጽ ዲና እንደ ነገርችሽ ነው አላት። የአዳም ስልክ ጠራ ሄዋንን መጣው ብሏት አነሳው በርንዳ ላይ ወጥቶ "ሄሎ" አለ። አዳም ደርቆ ቀር የጌዲዮን ድምጽ ነበር። "እንኳን ደስ አለክ አቶ አዳም ፍቅርኛክ ከሆስፒታል መውጣቷን ሰማው። እኔ ደሞ ይህንን ቀን ባይገርምክ በጣም ስጠብቀው ነበር። መርዶ በጠዋት ነው ብዬ ነው እንደስማው ማታ ያላረዳውክ በል አሁን ፍቅራችንን እንቀጥላለን ናፍቀከኝ ነበር። ደሞ ያቺ አጭር አሸርጋጅክ ፊት ለፊቴ ከጓደኛህ ጋር እየተዝናኑ ነው። ሄዋን የወጣች ለት ነው የመጣው አሉ ሀሀሀሀሀሀ" ሲል አዳም በብስጭት 'ትሰማለክ ጫፍቸውን እንዳትካቸው" አለው። ጊዲዮን ግን ሳቁን እየለቀቀው ስልኩን አዳም ጆሮ ላይ ዘጋው ለዲና ደወለ ስልኳ አይነሳም ቦስ ስልክ ገና አልያዘም አዳም ጨነቀው። ወደ እነሱ እንዳሄድ ሄዋንን ቢወስድብኝስ ብሎ ፈራ በሁለት ሀሳብ ተጠመደ። ሊያብድም ደረሰ... ✨ይቀጥላል.... @Hayitiye

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 24 ✍ እድል " " ጠዋት ጨለማ በፀሀይ ውበት ተማርኮ እጅ ሰጥቷል። ፀሀይም በደማቅ ፍቅር ተቀብላው ለፍጥርታት ሁሉ የጠዋት ብርሀኗን በመስጠት ላይ ናት። ሰው እና እንስሳው በህይወታችን ውስጥ ግዴታ ሆኖነውን እንቅልፍ ሊቱን በሙሉ ያደለው በደማቅ እንቅል፤ ያላደለው ማለትም፦( በውስጥ እና በውጭ) በሽታ ምክንያት በትንሹም አስተናግደው ሸኝተውታል። ፀሀይንም በሀዘን እና በሌላ መልኩ ደሞ በደስታ ተቀብለዋታል። ሲነጋ ህይወቱ ያለፈ፣ የስርጉ ቀን የሆነ፣ ከሚወደው ጋር የሚገናኝ፣ ከሚወደው ጋር በሞት የሚለያይ፣ የወዳጁ ሰርግ የሆነ፣ ልጅ ወልዶ የሚስም፣ በአዲሰ የልጃቸው መወለድ የሚደሰቱ፣ እንዳረገዙ ሰምተው የተደሰቱ አልያም ያልተደሰቱ፣ፍቅር ይዞት መተኛት አቅቶት ምሽቱን ሳይተኛ የቆየ እና ደሞ ልክ እንደ አዳም የሚያፍቅራትን አለሙን ከመከራ ፈጣሪ አውጥቶለት ለቤቷ ያበቃትን ፍቅሩን ቤት ውስጥ ሊያይ ነው። አዳም ዛሬ በጣም ደስ ብሎታል ምክንያቱም እንደ ነብሱ የሚያፈቅራት ሄዋን ፣ የረጅም ጊዜ ወዳጅ (ጓደኛው)፣ እና ባጭር ጊዜ አውቋት ጥሩ የሆነችለት በተጨማሪም ልክ እንደ ስጋ እህቱ ሳይሆን ከእዛም በላይ የሆነችለት ዲና ፣ በጣም የሚወዳቸው እና የሚያከብሯቸው ያለ መሰልቸት በፍቅር ያገለገሉት ከዘበኛ እስከ ሰራተኞች አጠገቡ አሉ። አዳም ከ እንቅልፉ እንደተነሳ ሻውር ወሰደ። ከሻውር ወጥቶ ልብሱን ለመቀየር ልብስ እየመርጠ ሳለ ዲና የክፍሉን በር አንኮኮች "ማነው?" አለ አዳም ዲና "እኔ ነኝ አንተ ፈጠን በል እንጂ ለቁርስ እየጠበቅንክ እኮ ነው"። አዳም "እሺ እሺ መጣው" አላት።ዲና "እሺ በቃ ደና አደርክ ሳልልክ ደሞ ደና አደርክ አለችው"። አዳም "አይ አንቺ ልጅ ሀሀሀሀሀሀ አዝናኝ እኮ ነሽ" ብሎ በሩን ከፈቶ ወጣ። ዲና "አአ አንተ ዛሬ ደሞ ሽበላ ሆነካል ባክህ ይህ ሁሉ ውበት ከየት መጣ አሁንማ ሄዋን እራሱ ስታይክ ፍቅር ነው የሚይዛት" ስተለው። አዳም ከት ብሎ ሳቀና "ዛሬ ቁርስ ሳቅ ነው እንዴ?" አለና እጁን አየው ንቅሳቱን። መጣው ዲናዬ ብሎ መኝታ ቤቱ ገብቶ እጀ ሙሉ እና አንገተ ሙሉ የሆነ ልብስ ለብሶ ተመለስ። ዲና አፏን ከፋታ ቀርች "ኧር ውበት ሆሆ ቆይ ለምን ቀየርከው ግን ልብሱን" አለችው። አዳም ዲናን አየት እድርጎ ቀና አለና "ሄዋን ንቅሳቴን እንዳታየው ነው" አላት። "እንዴት" አለችው። ማለቴ እሷ እጅ ላይ ያለውን ንቅሳት እስካሁን መቼስ አይተወለች። እኔ ጋርም ስታየው "እንዴት ሁለታችንም ላይ ይህ ነገር ተፃፈ" ብትለኝ መልስ የለኝም። ማለቴ ዶክተሩ ምንም አይነት የወደፊት ህይወቷን የሚያስታውስ ወይም አጠራጣሪ ነገር እንዳታይ አድርግ ። ያሳለፈችውን ነገር የሌላ ሰው ታሪክ አስመስለክ ንገራት ብቻ ነው ያለኝ "አላት ዲና "እሺ በል አሁን እየጠበቁን ነው" ብላ እጁን እየጎተተች ወደ ሳሎን ወስደችው። ምግብ መመገቢያ ቦታው በአማረ መልኩ ተዘጋጅቷል ዲና ጓደኛው ቦስ እና ስራተኞቹ ተሰብስበው በምግብ ጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠዋል። አዳም ድምፁን ሞቅ አድርጎ "እንዴት አደራቹ ስዎች" አለ። "ሁሉም ደና, እንዴት አደርክ, ና ተቀመጥ" እያሉ ተንጫጩ። ከዛም አጠገብ ላጠገብ የተቀመጡ ወንበሮች ጋር ዲናና አዳም ተቀመጡ። ቁርሳቸውን ከተለያየ ጭማቂ መጠጦች ሳቅ እና ጨዋታ ጋር ተመገቡ። ሁሉም ደስተኞች ነበሩ። ዲና ወደ አዳም ጆሮ ጠጋ ብላ "ስማ ከጓደኛክ ፍቅር ይዞኛል። ሳየው በጣም ደስ ይለኛል እስቲ ስለሚሰማኝ ስሜት በደንብ ነግሬክ ፍቅር ከሆነ ትነግርኛለክ" አለችና ጀርባውን መታ አርገችው። አዳምም "ፍቅር ማለት ልክ እንደ እከክ ነው። እከክ ስታኪው ደስ እያለሽ ህመሙ እየበርታም ደግመሽ ታኪዋለሽ ያማል ያቃጥላል ግን ደስ ይላል" ሲላት። ዲና ሞቅ ያለ ሳቅ ሳቀች ሁሉም ትኩርታቸውን ወደ ዲና አድርገው ምን እንዳሳቃት ለማወቅ ጓጉ እና ጠየቋት። እሷ ግን ዝም ብላ ከመሳቅ ውጪ ምንም መናገር አልቻለችም። በቃ ወጥቼ ሳቄን ስጨርስ እመጣለው ብላ ውጪ ወጣች። አጠገቡ የተቀመጠችው ሄዋን ዲና ምን እንዳሳቃት እንዲነግራት ስትጠይቀው ጓደኛው ቦስ እና ሊሎችም እያፈራርቁ ጠየቁት። እሱም "ኧር ያን ያክል የሚያስቅ ነገር አልተናገርኩም የያዘ ይዞት ነው በሆነው ባልሆነው የምትስቀው በቃ ፍቅር ማለት እከክ ነው ብቻ ነው ያልኳት"። ሲል ሁሉም በአንዴ ሳቀ።አዳም ምን ያስቃችዋል ቆይ ከእከክ የተሻለ ፍቅርን የሚገልፅ አለ? እ ብሎ ለዲና የነገራትን ዝርዝር በሙሉ ለእነሱ ሲነግራቸው። ይበልጥ ተሳሳቁ። አዳም ግን ገርሞት በትኩርት እና በአግራሞት ሲመለከታቸው ነበር። በስተመጨረሻ ሳቁ አባራ። ዲናም ሳቋን ጨርሳ ተመለሰች። ሰራተኖቹ የተበላበትን አነሳሱት። ከዛም ሁሉም ወደ ሳሎን ሄዱ። ዲና አዳም ጋር ሄዳ በጆሮው "ስማማ አዳምዬ ጓደኛክን ዛሬ ላስኮበልለው አስቤ ነበር ምን ትላለክ? እ" አለችው። ይቻላል ከእኔ ደሞ ከሄዋን ጋር እሆናለው አላት። "እሺ ምርጥ እኮ ነክ" ብላ ጀርባውን መታ አድርጋው ጓደኛው ወደተቀመጠበት ሄደች። አዳም በዲና በጣም እየተዝናና ነው። እየቀርባት ሲመጣ ተጫዋችነቷ ፣ የዋሀነቷ እና ግልፀኝነቷ ጓልቶ ታየው። ዲናን የላከለትን ፈጣሪ አመስገነው። ዲና የአዳም ጓደኛ ጋር ጠጋ ብላ "ስማ ቦስ ዛሬ ለምን በእኔ ወጪ ፏ አላርግክም? እ ምን ትላለክ?" አለችው።ቦስም "በጣም ደስ ይለኛል ዲናዬ" አላት። እሺ በል እንዘጋጅ አለችው። "አሁን?" ሲላት "አዎ" አለችው። ኦኬ መጣው አንቼም ተዘገጂ ብሎት ወደ መኝታ ክፍሉ ሄደ። ዲና አዳም ጋር ሄዳ "ስማ እንዳንተ አይነት አፍቃሪ እንደሚሆን ተስፋ አርጋለው" ብላ ጠቀስችው እና ሄዋን ጋር ሄደች። ዲና ሄዋን ጋር ሄዳ ስትቀመጥ "እህቴ አለቻት" ሄዋን ፈገግ ብላ። ዲናም በተራዋ "ወዬ ወዷ እህቴ" አለቻት። ሄዋን የሚያንቦርቅ ድምጿን ቀነስ አድርጋ "ስሚ ከ እዛ ስውዬ ጋር አይንሽን መንቀል አልቻልሽም ምነው በሰላም ነው?። አለቻት በአገጯ ወደ ደርጃው የሚወጣውን ቦስ እየጠቆመች።ዲና "ፍቅር ያዘኝ መሰለኝ" አለቻት። ሄዋን ፈገግ ብላ "የምርሽን ነው? ለነገሩ እሱም ያፈቀርሽ ይመስለኛል" አለቻት። ዲና "ያርግለኝ" አለችና ተሳሳቁ። ከዛ ዲና "አሁን ሀገሩን አስጓብኝቼው ልመጣ ነው አንቆይም እሺ አዳም ካንቺ ጋር ይቆያል" አለቻት ሄዋን "በለው እሺ እሺ ውዴ ቻው" አለቻት። ቦስ ለባብሶ አምሮበት መጣ። ዲና "ዋው ቆንጅዬ ሆነካል እኔም መጣው ለባብሼ" ብላ ክፍሏ ሄዳ እሷም ዘንጣ መጣች። ቦስ እና ዲና ተያይዘው ወጡ። አዳም "ሄዋኔ" አላት።ሄዋን "አቤት" አለችው።"ሲሻልሽ እኛም እንወጣለን እሽ ብዙ ቦታ አዝናናሻለው" ሲላት። "በእውነት ማልልኝ ቃል ግባ" አለችው። አዳም ፈገግ ብሎ "ገብቻለው" አላት። ሄዋን ደስ አላት። ከዛ አዳም "ፊልም እንይ?"አላት። ዲና "ደስ ይለኛል ግን ከእዚህ በፊት የምጠይቅህ ነገር አለ። የመጀመሪያው ለምን በስስት አይን ታየኛለክ ፤ሁለተኛው ደሞ ባለፈው ሀኪም ቤት አለሜ ብለክ ለምን ጠራከኝ፤ የሆነ ነገር ስሆንስ ለምን በሀይለኛው ትደነግጣለክ፤

ምናባዊቷ ሴት ከጠቢብ ይገኛል ማስተዋልን ሲሹ ጣዕሙን መለኪያ ከሀሳብ ቀማሹ ምናባዊነትን የለት ቀለብ አርጋ ሙግት የገጠመች ሀሳቧ ሳይረጋ ተመስጦ የበዛው ውሎዋን ያስዋበ ሀሳቧን ስትዘራው ምናቧ ያበበ በተመልካች በኩል እብደት ቢመስለውም የረቀቁት ምስጠት ውሉ ባይገባውም እሷ ግድ የላትም ፈገግታ ነው መልሷ እኔን የገረመኝ የደነቀኝ ነገር ሀሳብ ይወለዳል ስለሷ ሲነገር በዚ ከንቱ ዘመን ሀሳብ ከተጣላው ምናብን አፍቅሮ ሀሳብን አስምሮ እንዴት ነው ሚኖረው ያሳብ ልዕልና ጥቅሙ የገባት እስጊገርመኝ ድረስ ዕፁብ ድንቅ ልጅ ናት ✍marsilas @Hayitiye

ብሎ "የተደወለው ስልክ" አላት። ዲና ውይ አንተ ደሞ አደለም ባክህ "ሄዋን አንተ ምኗ እንደሆንክ እና ስታይክ ለምን ሰላም እንደሚሰማት ጠየቀችኝ"። ስትለው አዳም ደስ ብሎት "የምርሽን ነው እኔን ስታይ ሰላም ይስማታል? እና አንቺ ምን አልሻት" ሲላት። "እኔማ ምን አፍ አለኝ ብዬ ምን እላታለው እሱን እራሱን ጠይቂው ነዋ ያልኳት" ስትለው አዳም "ውይ በቃ ነገ አለቀልኝ ነገ ምን ልላት ነው? ቆይ ልዋሻት ነው? እሺ ሌላስ" አለ ዲና በል በል አንተ ጥያቄዎችክ አላቂ አደሉም ልተኛበት ደና እደር ብላ ወደ መኝታዋ ሄደች። ሌላ ስለ እሱ የጠየቀቻች ነገር ካለ እንድትነግረው ቢለምናትም የለም በቃ ብላ መኝታ ቤቷ ገብታ ተኛች አዳምም ወደ መኝታው ለመተኛት ሲያመራ ጓደኛውን ከ ሻውር ሲወጣ አገኘው ደና እደር ዛሬ አላጫወኩህም ነገ በደንብ እንጫወታለን ጓዴ ብሎት ተለያዩ ከዛም ሁሉም ተኙ፡፡ ✨ይቀጣላል...... @Hayitiye 🦋🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 23 ✍ እድል " " ዲና በተላይ የምታየውን ማመን ነው የከበዳት። ዶክተር ፣ አዳም እና እና ደሞሞሞሞሞ ሄ ዋ ን ። ሄዋን እጅግ በጣም ተውባ ነበር ያ ሁሌም ተንጨባሮ የምታየው ፀጉሯ ተተኩሶ ፣ ርዥም ከገላዋ ጋር የተጣበቀ እጀ ጉርድ ቀሚስ ለብሳለች ፍላት ጫማም ተጫምታለች ። ምንም አይነት ሜክ አፕ ሳታደግ ውብ ናት። አዳም በበኩሉ ከእዚህ ቀደም እንዳየችው አምሮበታል። አዳም በደማቅ በፈገግታ "ዲናዬ ደስስስ ብሎኛል" አላት። ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብሎ ዲና ፈገግ ብላ "እውነት ነው እንኳን ደስ አለክ" አለችው። አዳም ጓደኛውን አየው "እንዴዴዴዴ ጎዴ እንዴት ነክ በስማም አምሮብካል ባክህ " ብሎ ተጠመጠመበት።ጓደኛውም "አለውልክ " አለው አዳም "እንኳን ደና መጣክ በረራ እንዴት ነበር?" ሲለው "አሪፍ ነበር ስላልተቀበልከኝ ቅር ቢለኝም ይህቺ ቆንጆ ስለተቀበለችኝ ግን ደስ ብሎኛል" አለው። ከዛም ተሳሳቁ። አዳም ወደ ዲና ጆሮ ጠጋ አለና" እንዴት አየሽው ጓደኛዬን?" ሲላት ዲና "በጣም ውብ ነው ተንበርክኬ ታገባኛለክ ልለው ነው አይኔን ከእሱ መንቀል አለቻልኩም ስትለው አዳም ሳቅ አለና "እብድ" አላት። ሄዋን በደመቀ እና በመብረቃዊ ድምፆ"እናንተ ምንድን ነው። የሚያንሾካሽኮቹ" አለች። ዲና ደንግጣ "አይ ምንም አህቴ ዝም ብለን ነው" አለቻት። ከዛም ወደ ዶክተሩ እጆን እየዘረጋች "እንኳን ደና መጡ ዶክተር" አለቻቸው። ዶክተርም ፈገግ ብሎ "እንኳን ደና ቆየሽኝ ዲና ስላገኘውሽ ደስ ብሎኛል" አሉ።ፈገግ ብለው። "በሉ እንግባ እየገባቹ" አለ አዳም። ከዛም ተከታትለው ገቡ እና የሚያምረው ሶፋ ላይ ተቀመጡ። አዳም እና ሄዋን አንዱ ባለ ሁለት ሶፋ ላይ፤ ዶክተር ነጠላው ሶፋ ላይ፣ ዲና ደሞ ከአዳም ጓደኛ ጋር ሊላኛው ጥንድ ሶፋ ላይ ተቀመጡ። ሁሉም ደስ ብሏቸዋል። በተለይ የአዳምን ደስታ ማንም ሊገምት አይችልም። ግን አዳም የሆነ ነገር አስግቶታል። ይህንን ስሜቱን ግን ደስታ አሸንፎታል ሁሌም ደስ ሲለው ደስታውን የሚያደፈርስው እና ሲደሰት ጭራሽ የማይወደውን ጊዲዮንን አስታወሰ የአዳም ስልክ አቃጨለ ማን ሊሆን እንደሚችል ገመተ አየው። የማያውቀው ቁጥር ነው ዘጋው። አሁንም በድጋሚ መጮህ ጀመር። አዳም አሁንም ስልኩን ዘጋው።ዲና ከአዳም ጓደኛ ጋር የደራ ወሬ ላይ ብትሆንም የአዳምን ሁኔታ ስትከታተል ስለነበር ወደ አዳም መጣችና እስቲ ተጠጉልኝ አለች። ዲና ከተቀመጠች በኋላ ወደ አዳም ጆሮ ተጠግታ "ምን ሆነካል?"አለችው አዳም ረዘም ያለ ትንፋሽ ወሰደ። ዲና ግራ ገባት ቆይ ለምን አትነግረኝም አለችው። "ዲናዬ ጉድ ልሆንልሽ ነው"አላት።ዲና "በላ ንገረኝ እ በላ" አለችው። አዳም ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብሎ "የማላውቀው ስልክ እየተደወለ ነው" አላት ።ዲና "እና አንሳዋ" አዳም "ኡፍፍፍፍፍ"አለና "አልችልም" አለ። ዲና ግራ ገባት። ቆይ ለምን አለችው። "ያ ጊዲዮን ቢሆንስ?" "እንዴ?" አለች። ዲና ደንገጥ ብላ ክው ፈገግ እያለች። "የደስታ ጊዜዬን ጠብቆ እንደሚያጠቃኝ እና ሰላም እንደሚነሳኝ የነገርኩሽን አስታወሽ?" አላት። "ዲና "አዎ አዎ አስታወስኩኝ" አለች ቁርጥርጥ ባለ ድምፅ። የአዳም ስልክ አሁንም መጮህ ጀመረ። አዳም ስልኩን ከኪሱ አወጣና አሳያት። ዲና ስልኩን ከእጁ መንጭቃ ወደ ውጭ ወጣች። ቤቱን ዶክተር፣ ሄዋን ፣የአዳም ጓደኛ እና የቤቱ ሰራተኞች ባንድ እግሩ አቁመውታል አዳምን ያስተዋለችው ዲና ነበርች። ዲና እና አዳም ሲያወሩ ግን ማንም አላስተዋላቸውም ።ዲና ስትወጣም እንደዛው። ዲና ስልኩን ይዛ ቆየች። አዳም ተጨነቀ። ስአቱን አየ 5ደቂቃ እያለ 10 ከዛም 16 ዲና በስተመጨርሻ መጣች።ከዛም አዳም አጠገብ ተቀመጠች። "ማነው?" አላት። "ጓደኛዬ ናት የደወለችው። የኔ ስልክ ባትሪ ዘግቷል ያንተን ስልክ ደሞ ባለፈው ስጥቻት ነበር ለእዛ ነው " አለችው። አዳም አልተዋጠላትም። " እሺ ይሁን" ብሎ ዝም አለ። ዲና አዳምን በፈገግታ አይታው "ዘና በል አንተ ቦቅቦቃ" ብላ ጀርባውን ደለቅ አርገችው።እና ወደ ደመቀው ጨዋታ ተቀላቀለች። በጣም ፈታ ብላ ነበር ስትጫወት የነበርው። አዳም ዲናን አይቶ እሱም ዘና ብሎ መጫወት ጀመር። ምግብና መጠጥ በአይነት ቀርበ። ወደ መመገቢያ ቦታው ሰራተኛዋ መራቻቸው ሁሉም በጋራ ቁጭ ብለው በደስታ ተመገቡ ሰራተኞች እና ዘበኞች ጭምር። አንድ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጠው በሉ ጠጡ ። አዳም በጋራ እስከተኖረ ደስ ሁሉም እኩል ነው ብሎ የሚያስብ ሰው በመሆኑ ሰራተኞች ዘበኖች እና አዳም ሄዋንም አልፎ አልፎ ለእረፍት ከዩንቨርስቲ ስትመጣ አብረው ነው የሚመገቡት። አዳም ለሰራተኞቹ የተለየ አክብሮት እና ፍቅር አለው። ይወዱታል እሱም ይወዳቸዋል አፍቃሪ ልብ ነው ያለው። እራት ተበልቶ እንዳለቀ ዘፈን ተከፍተ ። ሁሉም ጨፈሩ ከ አዳም እና ከ ሄዋን ውጪ። ጭፈራው ደራ ሁሉም በሚችለው ጭፈራ ቤቱን አደመቁት። አዳም ሄዋንን ይዞ ወደ መኝታ ክፍሏ ወሰዳት። ዲና ተከትላቸው መጣችና ቆይ ላግዛቹ አለች ሄዋን ዲናን ፈገግ ብላ እያለቻት "ነይ እህቴ" አለቻት። ዲና ተከትላቸው የሄዋን መኝታ ቤት ገባች። አዳም ዞር ብሎ ሲያያት በቃ ሂድ እኔ አለው አለችው አዳም እሺ ብሎ ወጣ። ዲና የሄዋንን አልጋ አስተካከለላት ልብሷን እንድትቀይር እረዳቻት ስትጨርስ በቃ ደና እደሪ ብላት ልትወጣ ስትል ሄዋን "እህቴ" አለቻት ዲና "ወዬ ማሬ" ብላ ዞርች። ሄዋን ፈገግ ብላ አልጋው ላይ እንድትቀመጥ በአይኗ ጠቆመቻት። ዲና ቁጭ አለች "ምነው የምትፈልጊው ነገር አለ?" አለቻት። ሄዋንም "እህም አዎ እንደዛ ነገር" ስትላት ዲና "ምን" አለ። አልጋው ላይ ይበልጥ ተመቻችታ እየተቀመጠች። ሄዋንም " ይሄ አዳም ግን ምኔ ነው?፣ እሱን ሳየውስ ውስጤን ለምድነው ሰላም የሚሰማት እባክሽ ንገሪኝ፤ እሱስ ለምድነው እንዲ በሚያሳሳ አይን የሚያየኝ፤እባክሽ ምንም ሳትደብቂኝ ንገሪኝ ባለፍው የነገሽኝ ድረስ ነው ቀርቤታችን? እ ንገሬኛ" አለቻት ዲና የምትለው ጠፋባት። ዲና የሄዋንን እጅ ያዘችው ይህህንን አዳምን ጠይቂው እባክሽ እሺ ዉዴ አለቻት።ሄዋን ቅር አላት ቢሆንም ግን ዲናን ልታስጨንቃት አልፈልግሽም። እሺ በቃ ግን ዛሬ ፊትሽ ልክ አደለም በሰላም ነው። አለቻት ዲና ፈገግ ብላ "በሰላም ነው ምንም አልሆንኩም ውዴ። ዛሬ ደሞ አምሮብሻል" አለቻት። ሄዋን አዎ እድሜ ለአዳም ፀጉር ሰሪ መኪና ውስጥ መጥተው እንዲስሩኝ አደረገ ገላዬን አልታጠብኩም ደሞ" ስትል ዲና ቆይ አሁን ሳይሆን ትንሽ አገግሚ ከዛ አጥብሻለው በቃ እርፍት አረጊ" ብላት ወጣች።ዲና ሳሎን ስትደርስ ዶክተር ለመሄድ አዳምን ፣የአዳምን ጓደኛ እና ሰራተኞችን እየተሰናበቷቸው ነበር።ዲናም ጠጋ ብላ ተሰናበተቻቸው። "በስተመጨርሻ እንኳን ለቤቶ እስከ ፍቅረኛዎት አበቆት" አለች ዲና አዳም በጣምምም ሳቀና "ወይ አንቺ ልጅ ሆሆ በይ ተኚ የነገ ሰው ይበለን" ብሎ ወደ መኝታ ክፍሉ ሊሄድ ሲል "ስማ ያልነገርኩክ ነገር አለ። ዛሬ ማለቴ ቅድም" ስትል አዳም ፈጠን

በፍቅር አይን እንደሚያየኝ የሆነ ነገር ስሆን ለምን በፍጥነት እንደሚደነግጥ ይህንን ነበር ሳስበው የነበረው" አለች። ዲናና አዳም ተያይተው ፍገግ አሉ። ሄዋን "ምን ያስቃችዋል ቆይ"አለች። ዲና "አይ ምንም አንዲሁ ነው። በነገራችን ላይ ዛሬ ማታ ወይም ነገ ጠዋት ወደ ቤት እንሄዳለን"አለቻት ሄዋን ክው ብላ "ለምንድነው የምትሄዱት ብቻዬን ጥላችውኝ?" ስትል። አዳም ፈገግ ብሎ "ይዘንሽ ነው እንጂ" አላት። ሄዋን ደስ ብሏት "የምራችውን ነው።ውይ በጣም ደስ ብሎኛል ይህ ክፍል አስጠልቶኝ ነበር። እባክህ አናግራቸውና ዛሬ አስወጣኝ " አለችው። አዳም ይህንን በመስማቱ ተደስቶ አሁኑኑ እነግራቸዋለው አሁኑኑ መጣው ብሎ ሄደ።ዲና የሄዋንን ንቅሳት ለማየት መላ በመዘየድ ላይ ናት። አንድ ሀሳብ መጣላት።ዲና ሄዋንን "ቆይ ቆይ አስተኛኘትሽ ልክ አደለም ላስተካክልሽ ብላ የሄዋንን አንገት የምታስተካክል መስላ አየችው። ሄዋን ላይ በጣም ያምራል። የእጆንም አየችው። አዳም በሩን በርግዶ ገባና "አሁን ዶክተሩን አናግሬያቸው ትውጣ ተብለዋል ስለዚህ ትወጫለሽ አላት። ዲና በጣም ተደስታ ውይይይይ እስቲ ና እቀፈኝ ብላ ሁለቱን እጆቾን ዘርጋችለት። አዳም ተስገብግቦ ከ እቅፏ ገባ። ዲና ፈገግ ብላ "ኧር በቃቹ አዳም ና እንሄድ እንጂ"አለችው። ሄዋን "ወዴት ልትሄዱ ነው? እህቴ" አለቻት። ዲና በኋላ እነግርሻለው" አለቻትና የአዳምን እጅ እየጎተተች ወስደችው። ገበያ ሄደው በጣም የሚያምር ሞል ውስጥ ገቡ ከዛም ለእሷ፣ ለእራሱ እና ለሄዋን ልብሶች ገዙ። ከሞሉ ሲወጣ ለሰራተኞቹ ደውሎ ማታ ላይ ሄዋን ስለምመጣ የምታዘጋጁት ነገር ላይ የአንድ ሰው ጨምሩ አላቸው። እነሱም ዝግጅታቸውን እንደጨረሱ እና ሄዋን ልተመጣ ስለሆነ እንደተደሰቱ ነገሩት። አዳም ዲናን"ነይ ቤት አደረስሽና ሻውር ምናምን ወስደሽ ዘንጠሽ ትሄጃለሽ" አላት። ዲናም ቆይ አንተ አሁን ደና አደለክ እንዴ ለምን አብርን አንሄድም?"አለችው። አዳምም "አይ አይሆንም አንቺ እሱን ይዘሽ ስትመጪ እኔ ደሞ ዘንጬ እጠብቃችዋለው ሹፊሩ ያደርስሻል "። አላት ዲና "እሺ ካለክስ እሄዳለው ግን ሹፌር አያስፍልገኝም እኔ እራሴ እነዳለው" አለችው። አዳም በግርምት "ምን? የምርሽን ነው? መኪና ማሽከርከር ትችያለሽ?" አላት ዲና ጀነን ብላ "አዋ ግጥም አርጌ አስራሁለተኛ ክፍል ተፈትኜ ስጨርስ ነው መንጃ ያወጣውት" አለችው። አዳም "ኦኦ በጣም ጓበዝ ነሽ ጀግና ። በቃ አሁንም አንቺ ንጂ" አላት። ዲና "እሺ" ብላ ሹፌሩ ወንበር ላይ ተቀምጣ መኪናውን እያከነፈች ቤት ደረሱ። ከዛም አዳምም ዲናም በእየተዘጋጀላቸው ክፍል ሻውር ወሰዱ። ሲጨርሱ የገዙትን ልብስ አድርገው ወጡ በተለያየ መኪና አዳም ለሄዋን ካሉት መኪኖች ውስጥ ማራኪዋን ስጣት። በጣም አምሮባቸው ነበር ዲና ጥቁር መነፀር አድጋ ፀጉሯን አፍርዝርዛዋለች አጭር ቀሚስ በግብዳ ሂል ጫማ በትንሽ የእጅ ቦርሳ አርጋ ዘንጣለች ። አዳምም በበኩሉ ሙሉ ሱፍ በሚገርም ጫማ አድርጎት። ፂሙንም እንደ ፍላጓቱ አድጎ የግሉ ፀጉር ቆራጭ አስተካክሎታል።ሁለቱም እርስ በራሳቸው ተደናንቀዋል። ዲና ወደ አየር መንገድ ደርሳ በፎቷ ያየችን መልክ እየፈለገች ሳለ። "እዚህ ነኝ" አላት። ከኋላዋ በሚማርክ ድምፅ። ስትዞር ያ በፎቶ ያየችውን መልክ የሚያስንቅ ውበት የፈሰሰበት ወጣት ከጀርባዋ ቆሞል። ዲና ነሽ አደል አዳም ልብስሽን ሲነግርኝ ወዲያው ነው ያወኩሽ ነያ ሰላም በይኝ ብሎ ጓትቶ አቀፋት። እናም ሰላም ከተባባሉ በኋላ መኪናው ጋር ወስዳው እያወሩ ቤት በር ላይ ደርሱ። ዲና ለአዳም ደወለችለት አነሳው። "አንተ ጓደኛክን ይዤልክ መጥቻለው ና" አለችው። እሺ "እኛም በር ላይ ነን"ሲላት። ዶክተር መጡ እንዴ ስትለው ስቆ ብቻ ዘጋው። ዲና ከ አዳም ጓደኛ ጋር ማውራቷን ቀጠለች ስለ ሀገር ጉዳይ እያወሩ የቤቱ በር ተንኮክቶ ተከፈተ ስራተኘዋ እልልታዋን አቀለጠችው። ዲናና የአዳም ጓደኛ ተክተልትለው ወጡ። ሁለቱም ያዩትን ማመን ተስኗቸው አፋቸውን ከፍተው ቀሩ.... ✨ይቀጥላል..... @Hayitiye

በፍቅር አይን እንደሚያየኝ የሆነ ነገር ስሆን ለምን በፍጥነት እንደሚደነግጥ ይህንን ነበር ሳስበው የነበረው" አለች። ዲናና አዳም ተያይተው ፍገግ አሉ። ሄዋን "ምን ያስቃችዋል ቆይ"አለች። ዲና "አይ ምንም አንዲሁ ነው። በነገራችን ላይ ዛሬ ማታ ወይም ነገ ጠዋት ወደ ቤት እንሄዳለን"አለቻት ሄዋን ክው ብላ "ለምንድነው የምትሄዱት ብቻዬን ጥላችውኝ?" ስትል። አዳም ፈገግ ብሎ "ይዘንሽ ነው እንጂ" አላት። ሄዋን ደስ ብሏት "የምራችውን ነው።ውይ በጣም ደስ ብሎኛል ይህ ክፍል አስጠልቶኝ ነበር። እባክህ አናግራቸውና ዛሬ አስወጣኝ " አለችው። አዳም ይህንን በመስማቱ ተደስቶ አሁኑኑ እነግራቸዋለው አሁኑኑ መጣው ብሎ ሄደ።ዲና የሄዋንን ንቅሳት ለማየት መላ በመዘየድ ላይ ናት። አንድ ሀሳብ መጣላት።ዲና ሄዋንን "ቆይ ቆይ አስተኛኘትሽ ልክ አደለም ላስተካክልሽ ብላ የሄዋንን አንገት የምታስተካክል መስላ አየችው። ሄዋን ላይ በጣም ያምራል። የእጆንም አየችው። አዳም በሩን በርግዶ ገባና "አሁን ዶክተሩን አናግሬያቸው ትውጣ ተብለዋል ስለዚህ ትወጫለሽ አላት። ዲና በጣም ተደስታ ውይይይይ እስቲ ና እቀፈኝ ብላ ሁለቱን እጆቾን ዘርጋችለት። አዳም ተስገብግቦ ከ እቅፏ ገባ። ዲና ፈገግ ብላ "ኧር በቃቹ አዳም ና እንሄድ እንጂ"አለችው። ሄዋን "ወዴት ልትሄዱ ነው? እህቴ" አለቻት። ዲና በኋላ እነግርሻለው" አለቻትና የአዳምን እጅ እየጎተተች ወስደችው። ገበያ ሄደው በጣም የሚያምር ሞል ውስጥ ገቡ ከዛም ለእሷ፣ ለእራሱ እና ለሄዋን ልብሶች ገዙ። ከሞሉ ሲወጣ ለሰራተኞቹ ደውሎ ማታ ላይ ሄዋን ስለምመጣ የምታዘጋጁት ነገር ላይ የአንድ ሰው ጨምሩ አላቸው። እነሱም ዝግጅታቸውን እንደጨረሱ እና ሄዋን ልተመጣ ስለሆነ እንደተደሰቱ ነገሩት። አዳም ዲናን"ነይ ቤት አደረስሽና ሻውር ምናምን ወስደሽ ዘንጠሽ ትሄጃለሽ" አላት። ዲናም ቆይ አንተ አሁን ደና አደለክ እንዴ ለምን አብርን አንሄድም?"አለችው። አዳምም "አይ አይሆንም አንቺ እሱን ይዘሽ ስትመጪ እኔ ደሞ ዘንጬ እጠብቃችዋለው ሹፊሩ ያደርስሻል "። አላት ዲና "እሺ ካለክስ እሄዳለው ግን ሹፌር አያስፍልገኝም እኔ እራሴ እነዳለው" አለችው። አዳም በግርምት "ምን? የምርሽን ነው? መኪና ማሽከርከር ትችያለሽ?" አላት ዲና ጀነን ብላ "አዋ ግጥም አርጌ አስራሁለተኛ ክፍል ተፈትኜ ስጨርስ ነው መንጃ ያወጣውት" አለችው። አዳም "ኦኦ በጣም ጓበዝ ነሽ ጀግና ። በቃ አሁንም አንቺ ንጂ" አላት። ዲና "እሺ" ብላ ሹፌሩ ወንበር ላይ ተቀምጣ መኪናውን እያከነፈች ቤት ደረሱ። ከዛም አዳምም ዲናም በእየተዘጋጀላቸው ክፍል ሻውር ወሰዱ። ሲጨርሱ የገዙትን ልብስ አድርገው ወጡ በተለያየ መኪና አዳም ለሄዋን ካሉት መኪኖች ውስጥ ማራኪዋን ስጣት። በጣም አምሮባቸው ነበር ዲና ጥቁር መነፀር አድጋ ፀጉሯን አፍርዝርዛዋለች አጭር ቀሚስ በግብዳ ሂል ጫማ በትንሽ የእጅ ቦርሳ አርጋ ዘንጣለች ። አዳምም በበኩሉ ሙሉ ሱፍ በሚገርም ጫማ አድርጎት። ፂሙንም እንደ ፍላጓቱ አድጎ የግሉ ፀጉር ቆራጭ አስተካክሎታል።ሁለቱም እርስ በራሳቸው ተደናንቀዋል። ዲና ወደ አየር መንገድ ደርሳ በፎቷ ያየችን መልክ እየፈለገች ሳለ። "እዚህ ነኝ" አላት። ከኋላዋ በሚማርክ ድምፅ። ስትዞር ያ በፎቶ ያየችውን መልክ የሚያስንቅ ውበት የፈሰሰበት ወጣት ከጀርባዋ ቆሞል። ዲና ነሽ አደል አዳም ልብስሽን ሲነግርኝ ወዲያው ነው ያወኩሽ ነያ ሰላም በይኝ ብሎ ጓትቶ አቀፋት። እናም ሰላም ከተባባሉ በኋላ መኪናው ጋር ወስዳው እያወሩ ቤት በር ላይ ደርሱ። ዲና ለአዳም ደወለችለት አነሳው። "አንተ ጓደኛክን ይዤልክ መጥቻለው ና" አለችው። እሺ "እኛም በር ላይ ነን"ሲላት። ዶክተር መጡ እንዴ ስትለው ስቆ ብቻ ዘጋው። ዲና ከ አዳም ጓደኛ ጋር ማውራቷን ቀጠለች ስለ ሀገር ጉዳይ እያወሩ የቤቱ በር ተንኮክቶ ተከፈተ ስራተኘዋ እልልታዋን አቀለጠችው። ዲናና የአዳም ጓደኛ ተክተልትለው ወጡ። ሁለቱም ያዩትን ማመን ተስኗቸው አፋቸውን ከፍተው ቀሩ.... ✨ይቀጥላል..... @Hayitiye

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 22 ✍ እድል " " ያባለጌ ዶክተር የሄዋንን እጅ ይዞ ሄዋንን እያዋራት ነው። ዲና እንዳየቻለው ፈዛ ቀርች። ከፍዘቷ ስትነቃ እየሮጠች ከክፍሉ ተሰወርች። ዲና ይህንን ነገር ለአዳም ብትነግረው በጋለ ደስታው ላይ ውሀ እንደመቸስ ስለሆነ አልፈለገችም። ዲና ግራ ገባት ከሄዋን በር እራቅ ብላ በድጋሜ ፈዛ ቀርች። በድንገት አንድ እረዘም እረዘም ብለው የቀጣጠኑ ቀዝቀዝ ያሉ እጆች ትከሻዋ ላይ አርፉባት። ዲና ይህንን ጣት ታውቀዋለች ደንግጥ ብላ ዞርች ዶክተሩ ነበር። "ምን ምን ምን ፈለክ?" አለችው። ዶክተሩ "ተርጋጊ ምንም የተፈጠር ነገር የለም እኮ ቆይ ምንድነው እንዲ ያስደነገጠሽ?" አላት። ዲና ፊቷ በጣም ቀልቷል እንደተናደደች ያሳብቅባታል። በንዴት አይን እያየችው እጆን በደረቷ አድርጋ "ኧር ባክህ አትለኝም ቆይ ስታየኝ ጅል እመስልካለው እንዴ አንተ በደንብ ነው የማውቅክ ዲና እኮ ነኝ።" አለችው ፨ዶክተሩ እጁን ጭንቅላቱ ላይ ጥብቅ አድጎ ይዞ። "ኦ ዲና እንደምታስቢው አደለም። በእርግጥ አንቺን እና ብዙ ሴቶችን ጎድቻለው አዎ አውቃለው። የማረባ ሰው ነኝ። ግን አሁን መቀየር እፈልጋለው። ይህ እንዲሆን ደሞ የግድ ሄዋን ከጎኔ መሆን አለባት። ቆይ አንቺ እንድቀየር አትፍልጊም? አላት። ዲና የንዴት ሳቋን ለቀቀችው። ከዛም ዶክተሩ "ለምን ትስቂያለሽ እኔ የምሬን እኮ ነው የምናገርው" ሲላት ዲና በጥላቻ ፊት እያየችው። ትዝ ይልካል ያኔ አፈቀኩሽ ብለክ የፍቅር ጥያቄ ያቀርብክልኝ ጊዜ? ስላንተ ምንም አላውቅም ነበር። ምክንያቱም ለሀኪም ቤቱ ገና አዲስ ነበርኩ መልከመልካም እና ቆንጆ ስለነበርክ በዛም ላይ ትህትናክ ስለሳበኝ እሺ አልኩክ።አስታወስክ አደል? ሁሉም እዚህ የሚያስሩት ሰዎች ይህ ሰው ይቅርብሽ እያሉኝ እኔ ግን አልሰማም ብዬ ካንተጋር አይኔን ጨፍኔ በፍቅር ክንፍ ያልኩበትን ጊዜስ ታስታውሰዋለክ?"። "ለፍቅርኛሞች ቀን ስርፕራይዝ ላረግክ እና አብርን እንደር የሚለውን ጥያቄክን ላሳካልክ ቤትክን አስተካክዬ ስጠብቅህ ከጓደኛዬ ጋር ለማደር ሰክርክ ተቃቅፈክ የመጣህበትን ምሽትስ? ታስታውስዋለክ እ በላ መልስልኝ እኔስ ያኔ ፍቅርኛዬን ሰርፕራይዝ ለማርግ እና ፍቅር አንሶላ መጋፈፍ እንደሆነ ያሳመንከኝን አንተን ላስደስተክ የቤትክን ቁልፍ አንዱን ወስጄ ገብቼ ላስደስትክ ስል ቅስሜን የሰበርከኝን ቀን አንተ ብትርሳው እኔ አርሳልክም ምክንያቱም የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይርሳም"። ህይወቴን የምትቀይረመው ሴት አንቺ ነሽ ያልከኝስ"።ስትል ዶክተሩ "ይቅር በይኝ በቃ እባክሽ " አላት። ዲና ድምጿን ቀንሳ ወደ ጆሮው ተንጠራርታ እየተጠጋች "እሺ ይቅርታ አርጌልሀለው ግን አዳምን አመስግን እድሜ ለእሱ ይቅርታን ተምሬያለው ተበድሎ ይቅርታ መጠየቅም ጭምር። ግን ታካሚክን ለመሳም ማስገደድክስ ያውም እንደ እብድ የሚያፍቅራት አፍቃሪ እንዳላት እያወክ ቆይ ብትሳምልክ ልስማት ነበር?። አለችው። ዶክተሩ "ኡፍፍፍ በቃሽ" አለ። ዲና ፈገግ ብላ በፊዘት ሳቅ እየሳቀች "ምነው? ስትሰራው ያልከበደክ፤ ስታደርገው ያላስጠላክ ፤ ስትፈፅመው ያልዘገነነክ ሳወራው እና ስሰማው ዘገነነክ? እ መልስልኛ ወይስ ሌላኛው ቅሌትክን ሰው እንዳይስማ ነው?"አለችው። ዶክተሩ በቆመችበት ጥሎት ሄደ። ዲና ወደ አዳም ደወለች። ምን ልትለው እንደሆነ ግን አታውቅም ስትደውል ስልኩ አይነሳም። አዳም ተመስጦ ለዶክተሯ ስለ ሄዋን እየነገራት ነበር። ዲና ስትደውል ዘጋውና ፈገግ ብሎ "ጓግታ መሆን አለበት" በቃ ልሂድ። ሲላት ዶክትሬት "አአ አይሆንም የጀመርክልኝ ጨርስልኝ አለችው። "እሺ" ብሎ ተቀመጠ ምክንያቱም ስለ ሄዋን ንገርኝ እየተባለ አለመናገር አይችልም እና ቁጭ አለ። "ምን ላይ ነበር ያቆምነው?" አለ። ዶክተሬት ፈጠን ብላ "እ ሄዋንን ስትጠብቃት እና ስታገኛት ስለሚሰማክ ስሜት ጠይቄክ ልትነግርኝ ነበር"። አለችው። አዳም ፈገግ ብሎ የእጁን ስአት እያየ "እይውልሽ ዳክተር ከሄዋን ጋር ከተቀጣርን ሁሌም እኔ ነኝ ቀደሚያት የምደርሰው አንድ ቀን ግን ቀርችብኝ ቆይቼ ሳጣራ ጓደኛዋን አሞት ወደ ክፍለ ሀገር ሄዳለች አሉኝ ድንገተኛ ስለሆነ ሳትነግርኝ ነበር የሄደችው። ሄዋን በጣም ናፍቃኝ ነበር እሷ ጋር በአንድ ጣሪያ የምኖርበት ቀን ናፈቀኝ። ከዛም ስአቴን አተኩሬ እያየውት ምን አለበት ልክ እንደ እዚህ ሰአት አመቱ ፈጥኖ፤ ወሩ እንደ ደቂቃ፤ ሳምንቱ እንደ ሴኮንድ ቀኑ ደሞ ከሴኮንዱም ፈጣን ቢሆን ልክ እሷን ሳገኛት ደሞ ሰአቱ ዘላለም ቢሆን እና እኔና እሷ መጨርሻ የሌላትን አለም ብንዞር ብዬ እመኛለው። የምፈልገው እሷ ከአጠገቤ እንድትሆን ብቻ ነው። አብራኝ ካጠገቤ ከጓኔ እንድትቀመጥ ብቻ ነው። የምመኘው" አላት። ዶክተርዋም በጣም ጥሩ ሰው ነክ የምትገርም ሰው። እውነት ለመናገር ዲና ስላንተ ብትነግርኝም እንዲ ግን አልጠበኩም ማለቴ በጣም እጥፍ ሆኖ ነው የፍቅርክ ስሜት የተስማኝ ። ለማንኛውም ስለተዋወኩክ ደስ ብሎኛል። እንደነገርኩክ ሴቶች እንክብካሜ፣ጥሩ አለባበስ፣ እና መዝናናት ነው የምንፈልገው። ልቤን አይታ ነው እንድትቀርበኝ የምትፈልገው የምትለውን ነገር ተወዉ እና ያልኩክን አድርገክ የምትመኛትን ሄዋን ልብክን አይታ የቀርበችክን ሄዋንን አምጣት ላግዝክ ፍቀድልኝ" አለችው። "እሺ እስቲ እናወራለን" አላት። ከዛም "በቃ እንሂድ እኔም ስራ መግቢያ ስአቴ ደርሷል ብዙ ታካሚ እየጠበቀኝ ነው ሰአቱ ደርሷል"። አለችና ተያይዘው ወደ ሀኪም ቤቱ ሄዱ። ሀኪም ቤት ሲደርሱ ዲና ከሀኪም ቤቱ ግቢ ወንበሮች ውስጥ አንደኛው ጋር አንገቷን ደፍታ አገኟት። አዳም የሆነ ነገር እንደሆነች ገብቶታል። ዶክትሬቱን ተሰናብቷት በፍጥነት ወደ እሷ ተጠግቶ ዲና አላት። ዲና ሀሳብ ውስጥ የተዘፈቀ ፊቷን ዘፍዝፋ እንዳቀርቀች ነው። "አልስማሽኝም" አለ አዳም እጁን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጎ ዲና ደንገጥ ብላ "እ አዳም መጣክ እንዴ"አለችና ወንበሩ ላይ እንዲቀመጥ ጠጋ አለችለት። አዳም ቁጭ አለ። ያቀርቀችውን አንገትዋን ቀና ስታደርገው አዳም ደነገጠ። ምነው ዲና? አላት እጁን የዲና ትከሻ ላይ ጣል እያርገ ዲና ከአዳም ምንም ነገር መደበቅ ስላቃታት ከመጀመሪያው እስከ መጨርሻው ያዘነችበትን ምክንያት ነገርችው። አዳም ዲናን "በቃ ተርጋጊ ያለፈን ሳይሆን የወደፊት ህይወትሽን አስቢ ካለ በለዚያ ግን ጥሩ አይሆንም። ዶክተሩም ምን አልባት ሊቀየር ፍልጎ ሊሆን ይችላል።እስቲ እንየው። በይ አሁን ሄዋንን እንያትና ልብስሽን እንግዛ አላትና አቅፎት ወደ ሄዋን ኔዱ። ሲደርሱ ሄዋን በዝምታ አልጋዋ ላይ በሀሳብ ተጠምዳለች። በሩን ዘጋ ሲያደርጉት ከሀሳቧ ነቃች። "ምን እያስብሽ ነው እህቴ?"አለቻት ዲና። ሄዋንም በአንቦራቂ ድምጿ "ስላንቺ እና እና ደሞ"አለችና አገጯን ወደ አዳም እየጠቆመች "ስለ እሱ እያስብኩ" አለቻት ። ዲና ስለኛ ምን እያስብሽ? አለቻት። ሄዋን ሁለቱንም እያየቻቸው። "አንቺ ቅድም ለምን እንደዛ እንደሆንሽ ስላልገባኝ ነው። ስለ እሱ ደሞ በጣም የጠፋው ለምን እንደሆነ እና ሁል ጊዜ ለምን በስስት እና

አሁንም የለም። "ምን አልባት ስልክ ሊያወራ ወጥቶ ነው"ብላ። የሀኪም ቤቱን ግቢ እግሯ እስኪቀጥን አሰሰችው ፤ መቼም አዳም እዛ ሀኪም ቤት የማያውቀው ሰው የለምና ጠየቀች ከዶክተር እስከ ዘበኛ አዳምን አየውት ያለ ግን የለም። ተመልሳ አዳም ወደተሰጠው የታካሚ ክፍል ገባች። በቀጥታ አንድ ብጫቂ ወርቀት ላይ አይኗ አርፈ። ጠረጴዛ ላይ የተቀመጠችውን ወርቀት አንስታ አነበበችው እንዲህ ይላል። እንቅልፎ ተነሳሽ እንዴት አደርሸ የት ሄደ ብለሽ እንዳታስቢ እሺ። ከዶክተር ሉሊት ጋር ነኝ"። የሚል ስታገኝ ወዲያው አዳም ጋር ደወለች። አዳም ለዶክተር ሉሊት ማታ ለዲና የነገራትን ነግራት እየተገርመች ነበር። "ሄሎ" አላት። ዲና ኡፍፍፍ "አንተ በፈጣሪ ቆይ ምን ሆነክ ነው። እኔ ደሞ አንተን ፍለጋ ያልዞርኩበት የለም" አለችው። አዳም "እንዴ ወርቀት አስቀምጭኤልሽ ነበር እኮ" ሲላት "እሱንማ አሁን ነው ያየውት እኔ ደሞ ይህ ልጅ ለእኔ አንዱን ለሄዋን አንዱን ጋቢ አልብሶ ወዴት ሄደ ብዬ ሄዋን ጋርም ሄጄ አጣውክ ግን ተሽሎክ ነው"? አለችው አዳምም "አዎ አዎ በደንብ ተሽሎኛል አታስቢ"። ዶክተር ሉሊት "ሰላም በልልኝ" አለችው። ከዛም ዶክተር ሉሊት ስላም ብላሻለች። አሁን ደና ስለሆንኩ አታስቢ አሁን ልመጣ ነው ስመጣ ጓደኛዬን ስትቀበይው የምለብሽው ልብስ እንገዛለን እኔ ብዙም አቅም ስሌለኝ ጓደኛዬን ትቀበይዋለሽ እስከዛ ሄዋኔ ጋር ሁኚ "። አላት። ዲና ደስስ አላት። "እሺ ዶክተርን ሰላም በልልኝ"። ብላ ስልኩን ዘጋችው እና የሄዋንን ንቅሳት ለማየት እና አዳም እንዳላት እሷ ጋር ልትጠብቀው ወደ ሄዋን ክፍል ፈጠን ፈጠን እያለች ከነፈች። ሄዋን ክፍል ደርስች በሩን ስትከፍተው ያየችውን ማመን አቅቷት ድርቅ ፍዝዝ ብላ ቀረች የዲናን ፊት በእዛ ሰአት ያየ ሰው እራሱ ድንጋጤዋ ይጋባበታል.... ✨ይቀጥላል..... @Hayitiye 🦋🦋

😘አለሜ ነሽ😘 🔥ክፍል 21 ✍ እድል " " "ዶክተር ንገሩና" አለ አዳም። ዶክተር ቀጠል አድርገው "ምን መሰላቹ ነገ ማታ ወይም ከነገ ወዲያ ጠዋት ሄዋንን ወደ ቤታቹ መውሰድ ትችላላቹ አሁን በጣም ደና ናት። ነገር ግን በእየ ሳምንቱ ይዛችኋት እየመጣሁ ቼክአፕ ትደረጋለች"። አሉና የአዳም እና የዲናን አይን እያፈራረቁ ማየት ጀመሩ። አዳም በጣም ደስ ብሎት በደስታ ፈዞል።ዲና በደመቀ ፈገግታ አዳምን እያየችው ነው። ሁለቱም ደስተኛ ነበሩ ዲና እና አዳም የሰሙት ዜና በደስታ አፍዝዞቸዋል።አዳም ዶክተሩን እንባ ቋጥርው ባዘለዘሉ አይኖቹ ቀዝቀዝ ባለ ድምፅ እያያቸው።"ሄዋኔ የመኪና አደጋ ሲደርስባት የምትሞትብኝ መስሎኝ ልቤ በአፌ ሊወጣ ነበር። ያንን አስደንጋጭ አደጋ ሲደርስባት የሰማውትን ቀን ያሳለፍኩት ድንጋጤ ድንዛዜ ወዲያው አለፈ። ከዛም ይህ ቅፅበታዊ ድንጋጤዬ ወደ ጨለመ ሀዘን መራኝ በጣም ተሰቃየው ውስጤም እጅግ ተጎዳ ብዙ ቀናት በሀዘን አሳለፍኩኝ። በጣም ርዥም ቀናት። ትነቃልኝ ይሆን?፤ በድጋሜ አይኗን አየው ይሆን? እያልኩ በውስጤ ለእራሴ አወራ ነበር። ከዛም ዲናን ጣለልኝ ጀርባዬን መታ አድርጋ ከሀሳቤ አንቅታ ከፍዘቴ ባታስጥለኝም በትንሹም እንድነቃ አርገችኝ ፤ ዶክተር መጣና ከጎኔ ሆኖ አፅናናኝ ሃዘኔን ተካፈሉኝ።ሄዋኔም ተሻላት ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ወደ ቤት ልወስዳት ነው"። ብዬ ለውስጤ ነግሬው በልቤ ተፅፋችዋል ያውም በትልቁ እና እና ፈፅሞ በማይለቅ መሀተም ታትማችዋል አለ።ከዛም በረዥሙ ተነፈሰ በድንገት "ኣኣኣኣ" አለ። እንደ መደንገጥ ብሎ ዲና "ምነው? " ስትለው ነገ እኮ ነው ጓደኛዬ የሚመጣው ሲል ዲና ፈገግ ብላ እንደ መሽኮርመም ብላ ፈገግ እያለች "እና ምን ችግር አለው።እኔ እቀበለዋለው አንተ ብቻ ፎቶውን አሳየኝ" ስትለው አዳም ፍገግ ብሎ እሺ አለና የጓደኛውን ፎቶ ለማውጣት ስልኩን ሲከፍት ዲና ሰፍ ብላ ወደ አዳም ቀርበች።ዶክተር በሉ ቻው ብለው ውልቅ አሉ። ይህው ብሎ አሳያት ዲና አይኗን ማመን ተሳናት። "አንተ በፈጣሪ እንዴት ያምራል?" አለችው። አዳምም" አዎ ቆንጆ ነው?" አለና ፈገግ አለ። ዲናም ተከትላው ፈገግ አለችና አዳምን በጎሪጥ እያየችው "ውይ አሁን ነገ እንዴት ነው የሚነጋልኝ?"ስትል አዳም በግርምት እያያት "ማለት?" አላት።ዲናም ጡንቻውን መታ አርጋው "ጓደኛክን እስከምቀበለው ነዋ" ስትል አዳም ከት ብሎ ሳቀ። አዳም ከተጋደመበት ብድግ ብሎ ደወለ።የደወለው ቤቱ ነው። ጓደኛው ስለሚመጣ የቤቱን ስራተኛዎች ቤቱን ፏ እንዲያደርጉት እና የእሱን ፣የሄዋንን፣የጓደኛውን ፣ የዲናን ክፍል እንዲሰድሩት ነግሯቸው በአክብሮት ተሰናበታቸው። ዲና ፊቷ በርቷል ግማሽ ለሊቱን አዳምን ስለጓደኛው እየጠየቀች ስታስለፈልፍው ቆየችና "አንድ የቀርኝ ጥያቄ አለ" አለችው። "እሺ ምንድነው?" አላት "ዶክተር ማለቴ ለእኔ ልደውልልኝ የነበርችው ዶክተር የስልክክን ፓስዋርድ እንዴት እንዳገኘችው ታውቃለክ?" አለችው አዳምም በግርምት "እያያት አይይይይይ አላውቅም ዶክተሯስ ማን ናት?"አለ ለማወቅ እየጓጓ ዲናም "እየውለክ ምን መስለክ ዶክተሯ ዶክተር ሉሊት ትባላለች። የእዚህ ሀኪም ቤት የስነ ልቦና ባለሙያ ናት ሳይኮ ማለቴ ነው"። ስትል አዳም "እሺ እና" አለ። ዲናም "እናማ በጣም እራስክን በሳትክ ስአት የስልክክን የይለፍ ቃል ከፍታ መጨርሻ ላይ የተደወለበትን ቁጥር ለማወቅ ሞከርች"። አንገትክ ላይ ባለው ንቅሳት ሞከርች አልተሳካላትም። ከዛም እጅክ ላይ ባለው ሄአድ ኤንድ አድሄ የሚለውን ስትሞክርው ስልክክ ከፍተላት" ስትለው አዳም ክው ብሎ "የምትገርም ናት በጣም ጓበዝ ናት እንዴት መጣላት ግን ይህንን ማድርግ" አለ። ወደ ዲና በግርምት እያየ ዲናም እኔም በጣም ገርማኛለች ብቃቷ በጣም ገራሚ ነው። እንዴት አወቅሽ ብዬ ስጠይቃት "ሰዎች የሚወዱትን ወይም ሊረሱት የማይፈልጉትን ነገር ይነቀሳሉ እናም የስልካቸው የይለፍ ቃልም ያደርጋሉ ብዙ ጊዜ ገጥሞኛል ነበር ያለችው"። አለች ዲና አዳም ግርም ብሎት የፈጣሪ ያለ በጣም ጓበዝ ናት"። ሲላት ዲና አዎ በጣምምም እንጂ ባይገርምክ አንተ እና ሄዋን እዚህ እያላቹ እሷ ሌላ ሀገር ለስልጠና ሄዳ ነበር ትናንት ማታ ነው የገባችው። እኔ እምልክ ቆይ የንቅሳቱ ትርጉም ምንድነው? አለችው። የአዳም አይን እንደ ፀሀይ በራ በደስታ እያያት ንቅሳቱ የእኔ እና የሄዋን የወደፊት የልጆቻችን ስም ነው። ትርጉሙ ደሞ ሄአድ ማለት ከሄዋን የመጀመሪያ የስም ፊደል የተወሰደ ሲሆን አድ ደሞ ከእኔ ሁለት የመጀመሪያ ፊደል የተወስደ ነው። ይህ ስም በሄዋን የመጀመሪያ ስም ስለተጀመር የሴት ልጃችን ስም ነው"። አላት ዲና በግርምት "እሺ ሁለተኛውስ?" አለችው። አዳም ፈገግ ብሎ ጣራ ጣራውን እያየ "ሁለተኛው ደሞ አድሄ ነው። ይህ ደሞ ከእኔ ስም የመጀመሪያውን ሁለት ፊደል በመውስድ እና ከሄዋኔ ደሞ የመጀመሪያውን የስም ፊደል በማስቀጠል ነው አድሄ ያልነው። ይህ ስም የወንዱ ልጃችን ነው" የወደፊት ልጆቻችን ስም ሲጠራ ሁለታችንም እንጠራለን "። አላት ዲና "ሆሆሆ ወይ አምላኬ ይህንን ንቅሳት ሄዋንም ተነቅሳለች?"። አለችው። አዳም መልሶ አዎ ተመሳሳይ ቦታ ሁለታችንም ተነቅሰናል እሷም አንገት እና እጇ ላይ ተነቅሳለች አንገቷ ላይ አዲ ብላ ተነቅሳለች ሄዋኔ አዲ ብላ ነበር የምትጠራኝ "ነበር። የሚገርም ነው እንዴት አላየውትም እስቲ አሳየኝ"። ስትለው አሳያት። ዲና በፍቅራቸው እጅግ ተደመመች። "ነገ ሲነጋ የሄዋንን ንቅሳት አየዋለው ግን እንዴት መጣላቹ ስም አወጣጡ እንደገና ከእሱም አልፎ መነቀሱ" አለችው። አዳምም የስም አወጣጡ ሄዋኔ ናት መጀመሪያ ያወጣችው አድሄ የሚለውን ከዛ እኔ ደሞ ሄአድ የሚለውን አወጣው እና እንነቀሰው ያልኳት ደሞ እኔ ነኝ። ያኔ ተነቅሰን ስንወጣ ሄዋኔ በጣም አሞት ነበር እኔም እንደዛው ግን ያሰቃየኝ የእሷ ህመም ነበር። እሷም የእኔ ህመም አስጨንቆት ነበር። 3 ቀን ሙሉ ስንሰቃይ አለፈ። ከዛም እኔ የስልኬን ይለፍ ቃል ይህንን ቃል አደርኩት ሄዋንም አድርጋው ነበር። ግን ተነጋግርን አልነበርም። አላት ዲና ግርም ብሏት "በእዚህ ዘመን በእውነተኛ ህይወት ለዛውም በወሬ ሳይሆን በአይኔ አያለው ብዬ አልጠበኩም ለማንኛውም እንተኛ" ስትለው። "እሺ ነገ ደክተሯን ታስተዋውቄኛለሽ። አሁን ሄዋኔን አይተሻት ነይ" አላት። ዲና እሺ መጣው ብላ ሄዳ አየቻት ሄዋን ተኝታለች መልሳ የከፈተችውን በር ዘግታ ወደ አዳም ተመልሳ ተኝታለች ደና ናት"። አለችው። እኩለ ለሊት ሲሆን ዲና የአስታማሚ ወንበር ላይ አዳም አልጋው ላይ ጋደም አሉ። እና እንቅልፍ አሸለባቸው። ጠዋት ዲና ከእንቅልፏ ስትነሳ አዳም የለም። "ሄዋን ጋር ሄዶ ነው?" ብላ እራሷን ጠየቀች። "አዎ" የሚል መልስ አገኘች። ወደ ሄዋን ክፍል እየከነፈች ሄደች። በሩን ከፍታ ስትገባ ሄዋን ሀገር ሰላም ብላ ለሽ ብላለች። የአዳም ጋቢ ከተኛችበት ብርድ ልብስ ላይ ተደርቦ ተጭኖዋል። አዳም ግን የለም። በቀጥታ ወደ ምግብ ቤት ሄደች። በአይኗ ፈለገችው አዳም

☺️☺️😍😍😍 #Y ❤️አፈቅርሀለው❤️ #M❤#Y #M❤#Y #M❤#Y

አውቃለሁ ውዴ ሰሞኑን ነጭናጫ ሆኜብሀለው..ማኩረፍና መነፋፈቅ አብዝቻለሁ መሰለኝ..ግን አባቴ እንደዚ ስሆን የምፈልገው እንድረጋጋ ዝምታህን ሳይሆን ይለፍላት ብለህ ፀጥ እንድትለኝ ሳይሆን መተንፈስ እ
አውቃለሁ ውዴ ሰሞኑን ነጭናጫ ሆኜብሀለው..ማኩረፍና መነፋፈቅ አብዝቻለሁ መሰለኝ..ግን አባቴ እንደዚ ስሆን የምፈልገው እንድረጋጋ ዝምታህን ሳይሆን ይለፍላት ብለህ ፀጥ እንድትለኝ ሳይሆን መተንፈስ እስኪያቅተኝ አጥብቀህ እንድታቅፈኝና እጆቼን ይዘህ አለሁልሽ እንድትለኝ...ከዛ በቃ ሁሉም ልክ በእርሳስ እንደተፃፈና በላጲስ ሙልጭ ብሎ እንደሚጠፋ ፅሁፍ ሁሉም ይረሳኛል..ታውቃለህ አይደል አንተ የሌለህበት ነገር ሁሉ ቶሎ የሚረሳና ትርጉመ ቢስ ነው..እውነቴን ነው....!!! 🦋🦋🦋🦋🦋🦋 🦋#እድል...🦋 🦋@Marsilas_23🦋

🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺🎺 በብሩህ ሰማይ ማለዳ አደወታች ጸሐይ☀️ ፈንጥቃ 😍 ኩልል አዳለ የምንጭ ዉሃ ፍቅርሽ አይጠገብም አይበቃም 😘 ምንም የለም የምያሸሸዉ ልቤን 🥺 ያንቺን ፍቅር 💟 ከቶ ምያከስመዉ 🖤 ልንገርሽ ሁሉም ምያስታዉሰኝ የያዝኩት ወርቅ አልማዝ መሆኑን ነው 🤗 በቃ አታስቢው ይቅር 😊 አምላለዉ ወድሻለሁ 😘🥰 አወድሻለሁ የፍቅረን መጠን በቃል 🥵ከምገልሰዉ በላይ ወድሻለሁ ❤️ የለም አይኖርም 😊 ሌላው ካንቺ ወዲያ 🙄 ፍቅሬ አምላለዉ 😍 አመኚኝ ያልኩሽ አዉነት 🤗 የምር ነው 💟 ወድሻለሁ 😍 ❤ ❤ ❤ @Hayitiye

Kena belay miwadesh sew........ 😍😍😍😍😍😍😍😍😍 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰 🙈🙈🙈🙈🙈🙈🙈🙈🙈

❤️Ema❤️ Anshe endaltay Saynorsh endanorshign Ekf dgf argesh Befkrsh endakomshgn Destegna hogne endnor Banchi west rasen eyayw amlakn ematsenalew ❤️Enate❤️ Le enatochachn 😘 #mom🤱👸