WU Freshman program
رفتن به کانال در Telegram
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
نمایش بیشتر3 820
مشترکین
-424 ساعت
-477 روز
-11030 روز
آرشیو پست ها
3 820
ማስታወቂያ
ለ 1ኛ ዓመት የህግ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የ ትምህርት ክፍል ምደባ ተደርጎ ከ ሰኞ 12/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤ ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ባቀረባችሁት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ መሰረት ኮሚቴው ለሁለተኛ ጊዜ ስብሰባ በመቀመጥ ጉዳያችሁን በአንክሮ ተመልክቶ እንደገና የትምህርት ክፍል ምደባ ስላደረገ ሁላችሁም የ1ኛ ዓመት የህግ ተማሪዎች ከዛሬ 16/03/2015ዓ.ም ጀምሮ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት
3 820
15/03/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ 1ኛ ዓመት የህክምና፣ የፋርማሲና የአንስቲዥያ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የ ትምህርት ክፍል ምደባ ተደርጎ ከ ሰኞ 12/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤ ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ባቀረባችሁት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ መሰረት ኮሚቴው ለሁለተኛ ጊዜ ስብሰባ በመቀመጥ ጉዳያችሁን በአንክሮ ተመልክቶ እንደገና የትምህርት ክፍል ምደባ ስላደረገ ሁላችሁም የ1ኛ ዓመት የህክምና፣ የፋርማሲና የአንስቲዥያ ተማሪዎች ከዛሬ 15/03/2015ዓ.ም ጀምሮ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት
3 820
15/03/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ 1ኛ ዓመት የህክምን፣ የፋርማሲና የአንስቲዥያ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የ ትምህርት ክፍል ምደባ ተደርጎ ከ ሰኞ 12/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤ ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ባቀረባችሁት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ መሰረት ኮሚቴው ለሁለተኛ ጊዜ ስብሰባ በመቀመጥ ጉዳያችሁን በአንክሮ ተመልክቶ እንደገና የትምህርት ክፍል ምደባ ስላደረገ ሁላችሁም የ1ኛ ዓመት የህክምና፣ የፋርማሲና የአንስቲዥያ ተማሪዎች ከዛሬ 15/03/2015ዓ.ም ጀምሮ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት
3 820
15/03/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ 2ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የ ትምህርት ክፍል ምደባ ተደርጎ ከ ሰኞ 12/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤ ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ባቀረባችሁት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ መሰረት ኮሚቴው ለሁለተኛ ጊዜ ስብሰባ በመቀመጥ ጉዳያችሁን በአንክሮ ተመልክቶ እንደገና የትምህርት ክፍል ምደባ ስላደረገ ሁላችሁም የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች ከዛሬ 15/03/2015ዓ.ም ጀምሮ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እያሳሰብን ከዛሬ ጀምሮ ምንም አይነት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ የማንቀበል መሆኑን እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት
3 820
15/03/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለ 2ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የ ትምህርት ክፍል ምደባ ተደርጎ ከ ሰኞ 12/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፤ ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች ባቀረባችሁት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ መሰረት ኮሚቴው ለሁለተኛ ጊዜ ስብሰባ በመቀመጥ ጉዳያችሁን በአንክሮ ተመልክቶ እንደገና የትምህርት ክፍል ምደባ ስላደረገ ሁላችሁም የ1ኛ ዓመት የህክምና፣ የፋርማሲና የአንስቲዥያ ተማሪዎች ከዛሬ 15/03/2015ዓ.ም ጀምሮ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ በጥብቅ እያሳሰብን ከዛሬ ጀምሮ ምንም አይነት የትምህርት ክፍል ምደባ ቅሪታ የማንቀበል መሆኑን እናሳስባለን፡፡
የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት
3 820
በተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ስር ባሉ ት/ክፍሎች ማለትም
1. ኬሚስትሪ
2. ስታትስቲክስ
3. ሂሳብ
4. ስፖርት ሳይንስ
5. ባዮሎጅ
6. ባዮቴክኖሎጅ
7. ፊዚክስ
8. ጅኦሎጂ
የተመደባችሁ ተማሪዎች በተመደባችሁበት ት/ክፍሎች በመቅረብ ሪፖርት እንድታደረጉ፣የክላስ ክፍለጊዜ እንድትወስዱና ትምህርት እንድትጀምሩ እናሳውቃለን፡፡
3 820
ቀን 09/03/15
አስቸኳይ ማስታወቂያ
ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የዲፓርትመንት ምርጫ እንዲሰራላችሁ ያስችል ዘንድ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት የሌላችሁ ስለሆነ ነገ ማለትም ቅዳሜ በ10/03/15 ዓ.ም ከጧቱ 2:00 ላይ ብሎክ 06 ቢሮ ቁጥር 103/የአንደኛ ዓመት ዲን ቢሮ/ በአካል በመቅረብ የ12ኛ ክፍል ውጤት ኮፒ እንድታስገቡ በጥብቅ እናሳውቃለን። ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ውጭ የሚመጣን ተማሪ እንደማናስተናግድ ማሳወቅም እንወዳለን።
ዲን ጽ/ቤት
3 820
ማስታወቂያ
ለ2013 ዓ.ም ተማሪዎች በሙሉ
በወሎ ዩኒቨርስቲ በመደበኛ ፕሮግራም የ2013 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በነጥብ ልዩነት ቅሬታ ያላችሁ ማመልከቻ በመፃፍ በ08/03/2015 ዓ.ም 11 ሰዓት ድረስ የአንደኛ ዓመት ዲን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 103 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
ዲን ጽ/ቤቱ
3 820
ቀን 08/03/2015
ማስታወቂያ
ለ2013 ዓ.ም ተማሪዎች በሙሉ
በወሎ ዩኒቨርስቲ በመደበኛ ፕሮግራም የ2013 ዓ.ም የተፈጥሮ ሳይንስና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በነጥብ ልዩነት ቅሬታ ያላችሁ ማመልከቻ በመፃፍ በ08/03/2015 ዓ.ም 11 ሰዓት ድረስ የአንደኛ ዓመት ዲን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 103 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን ፡፡
ዲን ጽ/ቤቱ
