fa
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

رفتن به کانال در Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

نمایش بیشتر
3 820
مشترکین
-424 ساعت
-477 روز
-11030 روز
آرشیو پست ها
+1
Freshman_Social_2015_Mid_Exam Schedule.pdf3.47 KB

Dear Freshman Students, I hope you are fine and reading well. Please have a look at your exam room. N.B. Students whose name has been colored in red have not been registered yet! Good Night!

Dear 2014 Batch Students, I hope you are studying for your Mid-Exam. This is the final list of Registered students. Please check whether your name is included in the list and if all information is correct. Students whose names have not been included in the list will not sit for mid-exam.

First year students Mid-exam Schedule

ቀን 06/04/2015ዓ.ም ማስታወቂያ ለ ደሴ ግቢ የ2013 እና 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ በተለያየ ምክንያት እስካሁን ድረስ ውጤት ያልገባላችሁ ተማሪዎች አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት በመምጣት ከዛሬ ሃሙስ ጀምሮ እስከ ነገ አርብ 07/04/2015ዓ.ም ድረስ ሪፖርት እንድታደርጉ አሳስባለሁ፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

photo content
+5

ቀን 26/03/2015ዓ.ም ማስታወቂያ ለ ደሴ ግቢ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች በሙሉ ነገ ሰኞ በ 26/03/2015ዓ.ም ከተፈጥሮና ከ ማህበራዊ ሳይንስ የክፍል ተወካዮች ጋር ውይይት ስለሚኖረን እናንተ ከክፍላችሁ ተማሪዎች ጋር በመማር ማስተማሩ ዙሪያና በአጠቃላይ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት ጋር ልትወያዩ በምትፈልጉት ርዕስ ላይ ተማሪዎቹን በማወያየት እና የተነሱ ሃሳቦችን በማስታወሻ በመያዝ በ11፡00 Lecture hall እንድትገኙ እና ውይይቱን ከአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት ጋር እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት

ከዚህ በላይ የስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሳችሁ የ 2014ዓ.ም ተማሪዎች Generic Compressive Nursing ያለፋችሁ ስለሆነ ትምህርት ክፍል ሂዳችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

ከዚህ በላይ የስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሳችሁ የ 2014ዓ.ም ተማሪዎች Generic Compressive Nursing ያለፋችሁ ስለሆነ ትምህርት ክፍል ሂዳችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

doc00411220221201075517.pdf4.52 KB

ከዚህ በታች የስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሳችሁ የ ደሴ ግቢ ተማሪዎች የ Enterance ውጤታችሁን የዛችሁ አንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ጽ/ቤት ድረስ እስከ 5፡15 ድረስ እንድትቀርቡ፡፡ 1 WOUR/3459/14 SETO MILASHU MERGIAW 2 WOUR/1876/14 BAZAWIT ALEMAYEHU GASHU 3 WOUR/3443/14 SELMAN AHMED SEIDE 4 WOUR/3192/14 MUAZ MUHIDIN SANI 5 WOUR/1942/14 BEYAN SHAME UMARE 6 WOUR/3698/14 WARKE TEFERI LINGERI 7 WOUR/4043/14 ASSEN ADEM HAMZA የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

ከዚህ በታች የስም ዝርዝራችሁ የተጠቀሳችሁ ተማሪዎች የ Enterance ውጤታችሁን የዛችሁ አንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ጽ/ቤት ድረስ እስከ 5፡15 ድረስ እንድትቀርቡ፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት1 WOUR/3459/14 SETO MILASHU MERGIAW 2 WOUR/1876/14 BAZAWIT ALEMAYEHU GASHU 3 WOUR/3443/14 SELMAN AHMED SEIDE 4 WOUR/3192/14 MUAZ MUHIDIN SANI 5 WOUR/1942/14 BEYAN SHAME UMARE 6 WOUR/3698/14 WARKE TEFERI LINGERI 7 WOUR/4043/14 ASSEN ADEM HAMZA

photo content

"Law School የተመዳባችሁ ተማሪዎች ስኬጁል ስለወጣ በወጣው ፕሮግራም መሰረት ትምህርታችሁን ተከታተሉ።

ለ ደሴ ግቢ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ የእርስ በእርስ ዝውውር የተፈቀደ ስለሆነ እስከ ነገ ሃሙስ 22/03/2015ዓ.ም 4፡00 ድረስ የዝውውር ማመልከቻ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

ለ ደሴ ግቢ የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ የርስ በርስ ዝውውር እስከ ነገ ማክሰኞ 22/03/2015 ዓም እስከ 4፡00 ድረስ የተፈቀደ ስለሆነ የዝውውር ማመልከቻ ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብርዲን ጽ/ቤት

15/03/2015 ዓ.ም ማስታወቂያ ለ 2ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ ከ 15/03/2015ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የተጀመረ ቢሆንም አንዳንድ ተማሪዎች እስካሁን ድረስ በተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እየተከታተላችሁ እንዳልሆነ ከ ትምህርት ክፍሎች በደረሰን ሪፖርት ለማረጋገጥ ችለናል፤ በመሆኑም እስካሁን ድረስ ትምህርት ያልጀመራችሁ ተማሪዎች በተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ገብታችሁ እንድትከታተሉ በጥብቅ እያሳሰብን ይህንን ሳያደርግ የቀረ ተማሪ ቢኖር ለሚመጣው ችግር እራሱ ተማሪው ሃላፊነት የሚወስድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት

17/03/2015 Notice We would like to inform you that we will not accept transfer from today, Saturday 17/03/2015, even though some students have submitted the transfer in the office after the deadline. Freshman Program Dean's Office

We would like to inform you that we will not accept transfer from today, Saturday 17/03/2015, even though some students have submitted the transfer in the office after the deadline.