fa
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

رفتن به کانال در Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

نمایش بیشتر
3 820
مشترکین
-424 ساعت
-477 روز
-11030 روز
آرشیو پست ها
photo content
+1

List of Deparments @Dessie Campus

photo content
+6

photo content
+9

Doc, this is Sisay. These are the photos
+9
Doc, this is Sisay. These are the photos

photo content
+1

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

NEW. የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ዛሬ ሰኞ በ13/06/2015ዓ.ም በ 8፡30 በተማሪዎች የመመረቂያ አዳራሽ ሊሰጥ የነበረው የትምህርት ክፍል ገለጻ ወደ ዲስ ቲቪ (DSTV) አዳራሽ የተቀየረ ስለሆነ በ8፡00 በስዓቱ ተገኝታችሁ ገለጻውን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሰኞ በ13/06/2015ዓ.ም በ 2፡30 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ በ 8፡30 በተማሪዎች የመመረቂያ አዳራሽ በስዓቱ ተገኝታችሁ ስለ ትምህርት ክፍል ምርጫ ገለጻ ስለሚደረግ ገለጻውን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡

'History of Ethiopia and the Horn' በሚለው ኮርስ 'Add' ማድረግ ያልቻላችሁ የአንደኛ አመት ተማሪዎች አሁን ቸክ አድርጋችሁ ካልተስተካከለ ዛሬ እስከ 11:30 አስተባባሪዎች ቢሮ ሪፖርት አድርጉ።

ለተማሪ ውርቅየ አሰግደው ተክለፃድቅ Id No : WOUR/3724/14 የምትባይ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴክሽን G ተማሪ History of Ethiopia and the Horn course Add ስላላደረክሽ በአስቸኳይ ኮርሱን በምትማሪበት ክፍል Add እንድታደርጊ ለማሳወቅ እንወዳለን።

መታወቂያሽን ከፍረሽማን አስተባባሪ ቢሮ መጥተሽ ውሠጅ።

photo content

ቀን 30/05/2015ዓ.ም ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ በፈተና ወቅት፡- 1ኛ. ሞባይሎቻችሁን በየብሎካችሁ ሃላፊነት ለተሰጣቸው የተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች ከጧቱ 12፡00 እስከ 1፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ቢሯቸው በመሄድ እንድታስረክቡና ሰለማስረከባችሁ የሚገልጽ ኮፖን በመቀበል በጥንቃቄ በመያዝ ፈተና እንደጨረሳችሁ ኮፖኑን በማስረከብ መታወቂያችሁን በማሳየት ሞባይላችሁን 2ኛ. ሲም፣ ሚሞሪ እና ባትሪዎን በማውጣት ራሳችሁ እንድትይዙ፤ 3ኛ. ይህንን የምታደርጉት ፈተና እሰከሚጠናቀቅ ቀን ብቻ እንደሆነ፤ 4ኛ. ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ፈተና ላይ የማይቀመጥ መሆኑን ያሳወቅን ቢሆንም፤ አንዳንድ ተማሪዎች ይህንን በለማድረጋችሁ የፈተና ውጤታችሁ በቀጥታ “F” ከመሆኑም በላይ በዲስፕሊን እየቀረባችሁ ቅጣት እየተፈጸመባችሁ እንደሆነ ይታወቃል፤ አሁንም ሌሎች ፈተናዎች ላይ ሞባይል ይዛችሁ እንዳትመጡ በድጋሜ እያሳወቅን፤ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፋችሁ ሞባይል ይዛችሁ በምትመጡ ተማሪዎች ላይ ግን በፈተና የመስረቅና የፈተና ህግ በመጣስ ክስ ለዩኒቨርስቲው ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርባችሁ ቅጣት የሚወሰድባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአንደኛ ዓመትተማሪዎች መርሃ-ግብር ጽ/ቤት

ቀን 30/05/2015ዓ.ም ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ በፈተና ወቅት፡- 1ኛ. ሞባይሎቻችሁን በየብሎካችሁ ሃላፊነት ለተሰጣቸው የተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች ከጧቱ 12፡00 እስከ 1፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ቢሯቸው በመሄድ እንድታስረክቡና ሰለማስረከባችሁ የሚገልጽ ኮፖን በመቀበል በጥንቃቄ በመያዝ ፈተና እንደጨረሳችሁ ኮፖኑን በማስረከብ መታወቂያችሁን በማሳየት ሞባይላችሁን 2ኛ. ሲም፣ ሚሞሪ እና ባትሪዎን በማውጣት ራሳችሁ እንድትይዙ፤ 3ኛ. ይህንን የምታደርጉት ፈተና እሰከሚጠናቀቅ ቀን ብቻ እንደሆነ፤ 4ኛ. ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ፈተና ላይ የማይቀመጥ መሆኑን ያሳወቅን ቢሆንም፤ አንዳንድ ተማሪዎች ይህንን በለማድረጋችሁ የፈተና ውጤታችሁ በቀጥታ ከመሆኑም በላይ በዲስፕሊን እየቀረባችሁ ቅጣት እየተፈጸመባችሁ እንደሆነ ይታወቃል፤ አሁንም ሌሎች ፈተናዎች ላይ ሞባይል ይዛችሁ እንዳትመጡ በድጋሜ እያሳወቅን፤ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፋችሁ ሞባይል ይዛችሁ በምትመጡ ተማሪዎች ላይ ግን በፈተና የመስረቅና የፈተና ህግ በመጣስ ክስ ለዩኒቨርስቲው ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርባችሁ ቅጣት የሚወሰድባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የአንደኛ ዓመትተማሪዎች መርሃ-ግብር ጽ/ቤት