WU Freshman program
رفتن به کانال در Telegram
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
نمایش بیشتر3 820
مشترکین
-424 ساعت
-477 روز
-11030 روز
آرشیو پست ها
3 820
NEW. የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ዛሬ ሰኞ በ13/06/2015ዓ.ም በ 8፡30 በተማሪዎች የመመረቂያ አዳራሽ ሊሰጥ የነበረው የትምህርት ክፍል ገለጻ ወደ ዲስ ቲቪ (DSTV) አዳራሽ የተቀየረ ስለሆነ በ8፡00 በስዓቱ ተገኝታችሁ ገለጻውን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡
3 820
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሰኞ በ13/06/2015ዓ.ም በ 2፡30 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ በ 8፡30 በተማሪዎች የመመረቂያ አዳራሽ በስዓቱ ተገኝታችሁ ስለ ትምህርት ክፍል ምርጫ ገለጻ ስለሚደረግ ገለጻውን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡
3 820
'History of Ethiopia and the Horn' በሚለው ኮርስ 'Add' ማድረግ ያልቻላችሁ የአንደኛ አመት ተማሪዎች አሁን ቸክ አድርጋችሁ ካልተስተካከለ ዛሬ እስከ 11:30 አስተባባሪዎች ቢሮ ሪፖርት አድርጉ።
3 820
ለተማሪ ውርቅየ አሰግደው ተክለፃድቅ Id No : WOUR/3724/14 የምትባይ የተፈጥሮ ሳይንስ ሴክሽን G ተማሪ
History of Ethiopia and the Horn course Add ስላላደረክሽ በአስቸኳይ ኮርሱን በምትማሪበት ክፍል Add እንድታደርጊ ለማሳወቅ እንወዳለን።
3 820
ቀን 30/05/2015ዓ.ም
ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
በፈተና ወቅት፡-
1ኛ. ሞባይሎቻችሁን በየብሎካችሁ ሃላፊነት ለተሰጣቸው የተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች ከጧቱ 12፡00 እስከ 1፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ቢሯቸው በመሄድ እንድታስረክቡና ሰለማስረከባችሁ የሚገልጽ ኮፖን በመቀበል በጥንቃቄ በመያዝ ፈተና እንደጨረሳችሁ ኮፖኑን በማስረከብ መታወቂያችሁን በማሳየት ሞባይላችሁን
2ኛ. ሲም፣ ሚሞሪ እና ባትሪዎን በማውጣት ራሳችሁ እንድትይዙ፤
3ኛ. ይህንን የምታደርጉት ፈተና እሰከሚጠናቀቅ ቀን ብቻ እንደሆነ፤
4ኛ. ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ፈተና ላይ የማይቀመጥ መሆኑን ያሳወቅን ቢሆንም፤ አንዳንድ ተማሪዎች ይህንን በለማድረጋችሁ የፈተና ውጤታችሁ በቀጥታ “F” ከመሆኑም በላይ በዲስፕሊን እየቀረባችሁ ቅጣት እየተፈጸመባችሁ እንደሆነ ይታወቃል፤ አሁንም ሌሎች ፈተናዎች ላይ ሞባይል ይዛችሁ እንዳትመጡ በድጋሜ እያሳወቅን፤ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፋችሁ ሞባይል ይዛችሁ በምትመጡ ተማሪዎች ላይ ግን በፈተና የመስረቅና የፈተና ህግ በመጣስ ክስ ለዩኒቨርስቲው ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርባችሁ ቅጣት የሚወሰድባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የአንደኛ ዓመትተማሪዎች መርሃ-ግብር ጽ/ቤት
3 820
ቀን 30/05/2015ዓ.ም
ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
በፈተና ወቅት፡-
1ኛ. ሞባይሎቻችሁን በየብሎካችሁ ሃላፊነት ለተሰጣቸው የተማሪዎች መኝታ አገልግሎት ተቆጣጣሪዎች ከጧቱ 12፡00 እስከ 1፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ ወደ ቢሯቸው በመሄድ እንድታስረክቡና ሰለማስረከባችሁ የሚገልጽ ኮፖን በመቀበል በጥንቃቄ በመያዝ ፈተና እንደጨረሳችሁ ኮፖኑን በማስረከብ መታወቂያችሁን በማሳየት ሞባይላችሁን
2ኛ. ሲም፣ ሚሞሪ እና ባትሪዎን በማውጣት ራሳችሁ እንድትይዙ፤
3ኛ. ይህንን የምታደርጉት ፈተና እሰከሚጠናቀቅ ቀን ብቻ እንደሆነ፤
4ኛ. ሞባይል ወደ ፈተና ክፍል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ፈተና ላይ የማይቀመጥ መሆኑን ያሳወቅን ቢሆንም፤ አንዳንድ ተማሪዎች ይህንን በለማድረጋችሁ የፈተና ውጤታችሁ በቀጥታ ከመሆኑም በላይ በዲስፕሊን እየቀረባችሁ ቅጣት እየተፈጸመባችሁ እንደሆነ ይታወቃል፤ አሁንም ሌሎች ፈተናዎች ላይ ሞባይል ይዛችሁ እንዳትመጡ በድጋሜ እያሳወቅን፤ ይህንን ማሳሰቢያ ተላልፋችሁ ሞባይል ይዛችሁ በምትመጡ ተማሪዎች ላይ ግን በፈተና የመስረቅና የፈተና ህግ በመጣስ ክስ ለዩኒቨርስቲው ዲስፕሊን ኮሚቴ ቀርባችሁ ቅጣት የሚወሰድባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የአንደኛ ዓመትተማሪዎች መርሃ-ግብር ጽ/ቤት
