fa
Feedback
🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በአቡ ጁነይድ ሳላህ አህመድ የቀረቡ የድምፅና የፅሁፍ መልዕክቶች የሚሰበሰቡበት ቻነል ነው። አላህ ጠቃሚ እውቀትን ከመልካም ስራ ጋር ያግራልን! You can contact me here @salehom100

نمایش بیشتر
2 214
مشترکین
+124 ساعت
-67 روز
-3430 روز
آرشیو پست ها
የመስጂዶች ሚና 🎙አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ 🔗 Telegram Link https://t.me/abujunaidposts/399 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

የመስጂዶች ሚና 🎙አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ 🔗 Telegram Link https://t.me/abujunaidposts/397 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

የእናቶች ቀን... ሙስሊሞች እንዴት ያዩታል? እኛ ሙስሊሞች፤ እናትን በመታዘዝ፣ ለእናት መልካም በመዋልና አሷን በማስደሰት ታዘናል። እናትን ከመበደልና በሷ ላይ ከማመፅ በእጅጉ ተከልክለናል። ለእናት ክብር እንሰጥ ዘንድ በእርግዝና ወቅት ምን ያክል ድካምና እንግልት እንደሚገጥማት ቁርአን ያሳስበናል። (ﻭَﻭَﺻَّﻴْﻨَﺎ اﻹِْﻧﺴَﺎﻥَ ﺑِﻮَاﻟِﺪَﻳْﻪِ ﺣَﻤَﻠَﺘْﻪُ ﺃُﻣُّﻪُ ﻭَﻫْﻨًﺎ ﻋَﻠَﻰٰ ﻭَﻫْﻦٍ ﻭَﻓِﺼَﺎﻟُﻪُ ﻓِﻲ ﻋَﺎﻣَﻴْﻦِ ﺃَﻥِ اﺷْﻜُﺮْ ﻟِﻲ ﻭَﻟِﻮَاﻟِﺪَﻳْﻚَ ﺇِﻟَﻲَّ اﻟْﻤَﺼِﻴﺮُ) لقمان 14 «ሰውንም በወላጆቹ (በጎ እንዲያደርግ) በጥብቅ አዘዝነው፡፡ እናቱ ከድካም በላይ በሆነ ድካም አረገዘችው፡፡ ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው፡፡ ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው፡፡ መመለሻውም ወደኔ ነው፡፡» ሉቅማን 31:14 እኛ ዘንድ እናትን ማገልገል በህይወት ዘመኗ ብቻ ሳይሆን ከሞተችም በኃላ ይቀጥላል። አንድ ሙስሊም ለእናቱ ያለውን ክብር ከሚገልፅባቸው ተግባራት መካከል፤  የእናትን ኑዛዜ ተግባራዊ ማድረግ፣ ዱዓ ማድግ፣ ከአላህ ማርታን መጠየቅ፣ ቤተሰቧንና ጓደኞቿን ማክበር ይገኝበታል።  በጥቅሉ እናትን ማስደሰት ለጀነት ከሚያበቁ ታላላቅ መልካም ስራዎች ይመደባል። በኢስላማዊ ሸሪዓ ለእናት የተሰጠውን ክብር በየትኛውም ምድራዊ ህግ ወይም ሀይማኖት አናገኘውም። እናትን አስመለክቶ የተጣለብን ሀላፊነት ከአባት የበለጠ መሆኑም ተገልፆልናል።   عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : [جَاءَ رَجُلٌ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَقَالَ : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، مَنْ أَحَقُّ النَّاسِ بِحُسْنِ صَحَابَتِي ؟ قَالَ : أُمُّكَ . قَالَ : ثُمَّ مَنْ ؟ قَالَ : ثُمَّ أُمُّكَ . قَالَ : ثُمَّ مَنْ ؟ قَالَ : ثُمَّ أُمُّكَ . قَالَ : ثُمَّ مَنْ ؟ قَالَ : ثُمَّ أَبُوكَ] رواه البخاري ومسلم አቡ ሁረይራ እንዲህ ብለዋል፤ «አንድ ሰው የአላህ መልእክተኛ ﷺ ዘንድ መጣና እንዲህ አላቸው፤ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ከማንም በላይ መልካም ልውልለት የሚገባ ሰው ማነው? በማለት ጠየቀ። "እናትህ" አሉት። ቀጥሎስ? አላቸው። "እናትህ" አሉት። ቀጥሎስ? አላቸው። "እናትህ" አሉት። ቀጥሎስ? አላቸው። "አባትህ" አሉት» ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል የእናቶች ቀንን ማክበር እንዴት ይታያል? ኢስላም ለእናት ታላቅ ክብርን አጎናፅፏል። ይሁንና "የእናቶች ቀን" በማለት በአመት አንድ ቀን ብቻ እንድትከበር አላዘዘም። ይህንንም ለማብራራት፤ 1)  የእናቶችን ቀን በዓል አድርጎ ማክበር በዲናችን ያልነበረ እንግዳ ተግባር ነውና በዲን ውስጥ እንደተጨመረ ቢድዓ እንጂ እንደመልካም ስራ አይታይም። መልእክተኛው፤  እንዲሁም ሰሀቦችም ይሁኑ የዚህ ኡማ ታላላቅ መሪዎች ሁሉ አልፈፀሙትም። መልእክተኛው ﷺ ከቢድዓ ሲያስጠነቅቁ እንዲህ ብለዋል፤ وشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا ، وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ رواه مسلم  والنسائي وزاد:وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ. «የነገሮች ሁሉ ክፉ፤ (በዲን ውስጥ) አዳዲስ ፈጠራዎች ናቸው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው!» ሙስሊም ዘግበውታል። በነሳኢ ዘገባ ደግሞ «ጥመት ሁሉ ደግሞ የእሳት ነው» የሚለውን ጭማሪ እናገኛለን። ሆኖም፤ ቢድዓ በዲን ውስጥ መጨመር ነው። ይህ ተግባር ኢባዳ አይደለም በአሉም እንዲሁ ነውና ታዲያ ለምን ቢድአ ይሆናል የሚል ጥያቄ የሚያነሱ አሉ። በቅድሚያ፤ ለጉዳዩ ያለንን እይታ ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች ዘንድ ባለው መልካም ስራ የመስራት ግንዛቤ ሳይሆን እንደ ኢስላም የመልካም ተግባራት ትርጓሜ ልናጤነው ይገባል። እንደ ኢስላም የሚታዩም ይሁን ልባዊ መልካም ስራዎች ሁሉ ኢባዳ ናቸው። እናትን ማስደሰት በአኼራ ታላቅ ደረጃን የሚያስገኝ የፅድቅ ዲናዊ ተግባር ኢባዳ መሆኑ ግልፅ ነው። አመታዊ በአሉም ቢሆን እንደሙስሊም ካሰብነው ለእናት መልካም በመዋል አጅር ለማግኘት ዲናዊ ስራ የሚሰራበት ቀን ነው። በዓል ማለት፤  በየአመቱ በሆነ ቀን በቋሚነት የሚደጋገምና ሰዎች በአልነቱን አስበውት የሚውሉት ቀን ነው። ቀናት ሁሉ የአላህ ናቸውና ለሆነ መልካም ስራ የሆነን ቀን በመምረጥ ቋሚ እና አመታዊ በአል አድርገን ስንደነግገው ከዲን ጋር የሚጋጭ ተግባር ይሆናል። በአል ማድረግ የምንችለው በዲናችን የታወቁትን አላህ የደነገጋቸውን የዒድ አልፊጥር እና የኢድ አል አድሐ በአላት ብቻ ነው። ከዚህ ውጭ ያሉ በአላት ወይ ከሌላ እምነቶች የተወሰዱ ወይም ደግሞ በዲን ውስጥ መሰረት የሌላቸው ፈጠራዎች ናቸውና አይፈቀዱም።  ስለዚህም ታላላቅ ኡለማዎችን ያቀፈው ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ የእናቶች ቀንን ማክበር እንደማይፈቀድ ብይን ሰጥቷል (ፈታዋለጅናህ ቅፅ 3 ገፅ 86) 2) የእናቶች ቀን የተቀዳው ቤተሰባዊና ማህበራዊ ትስስራቸው በእጅጉ ከተጎዳ ካፊር ማህበረሰቦች ተግባር ስለሆነ ቢድዓ ከመሆኑ በተጨማሪ ከካፊሮች ጋር መመሳሰል ነው። ሙስሊም በማንነቱ ሊኮራና ምርጥ የሙስሊም ትውልዶችን አርአያ ሊያደርግ እንጂ የሌሎች ጭራ ሊሆን አይገባም። የሚገርመው ይህ በአል የመጣብን የወላጆች ክብር ከጠፋባቸውና በደል ከተንሰራፋባቸው ማህበረሰቦች መሆኑ ነው። ወላጆቻቸውን የአዛውንቶች መጦርያ ጥለው በአመት እንኳ ለመጠየቅ ፍቃደኛ የማይሆኑ ሰዎች ከበዙባቸው ሀገራት ነው። እነሱ ዘንድ ወላጆችን ማስከፋትና መበደል እጅጉን ተንሰራፍቷል። ይህም ስለሆነ እናታቸውን የሚያስታውሱበትን ቀን መመደባቸው አይገርምም። አለዚያማ ከብዙ አመታት መማፀን በኃላ ልጆቻቸው ሳያዩዋቸው የሚሞቱ ወላጆች በርካታ መሆናቸውን በነዚህ ሀገራት የሚኖሩ ወዳጆቻችን ያጫውቱናል። ለነሱ በእናቶች ቀን የሚፈፅሙት ዚያራና መልካም ስራ አመቱን ሙሉ ያሳዩትን ጉድለት የሚያካክስ ይመስላቸዋል። እኛ ሙስሊሞች ዘንድ ግን ሁኔታው ይለያል። አመቱን ሙሉ የእናትን ፍቅር ስናገኝና ስናገለግል ብንኖር ውለታዋን እንደማንመልስ ዲናችን ያስተምረናል።  ታዲያ በአመት አንድ ቀን መርጦ እናት እናት ማለት እና ማሟሟቅ ምንም ትርጉም አይኖረውም። ሸይኽ ኡሰይሚን እንዲህ ብለዋል፤ «እናት፤  በአመት አንድ ቀን ብቻ ትኩረትን ከመቸሯ የበለጠ ሀቅ አላት።  እንደውም ልጆች እናታቸውን የመንከባከብ ግዴታ አለባቸው። እንደዚሁ፤ ከአላህ ትእዛዝ ጋር እስካልተጋጨ ድረስ እናትን በማንኛውም ጊዜና ቦታ መታዘዝ ግዴታ ነው» መጅሙዑል ፈታዋ 2/301 እዝነትና መልካምነትን ያቀፈ ነውና ይህንን ታላቅ ዲን ጠንክረን እንያዝ! ከአዳዲስ ድንጋጌዎችም በርሱ እንብቃቃ፤ ስርአትና ድንጋጌዎቹንም እንተግብር። ምስጋና ለአላህ የተገባ ነው! ወንድማቸሁ አቡጁነይድ ግንቦት 3/2007 --------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

ውድ የኢስላም ልጆችእንኳን አደረሳችሁ መጪው ዘመን ለሁላችንም የኢማን የለውጥ እንዲሆንልን አላህን እንለምነዋለሁ። ወንድማችሁ አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال وأعاده الله علينا ونحن في عز وكرامة وسعادة أخوكم في الله أبو جنيد صالح أحمد T.me/abujunaidposts

🔖 ዒባዳን ለመገንዘብ! 🎙አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/209 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🔔 የማንቂያ ደወል! የረመዳን ቀናት እየተቆጠሩ ሲያልፉ ምንኛ ይፈጥናሉ! ከረመዳን 1,2,3..15 ቀናት ሲያልፉ በጣም ይፈጥናሉ!! የረመዳን ወቅት በመልካም ስራ የምንሽቀዳደምበት ወቅት ነው። መዘናጋት በማንኛውም ሰው ህይወት ውስጥ የተለመደ ክስተት ቢሆንም፤ መዘናጋታችን በአጨዳ ወቅት ከሆነ ግን ኪሳራው ከባድ ነውና እንጠንቀቅ!! በጥሩ ሁኔታ አልፎ ከሆነ አሻሽለን መልካም ስራን እንጨምር፤ በሚገባ ካልጠቀምንበትም ጉድለታችንንም አናሟላ፤ አናካክስ! በኢባዳ ለመትጋት ብርታቱ እንዲሆነን ይህ የትርፍ ወር የተቆጠሩ ጥቂት ቀናቶች ብቻ መሆኑን አንርሳ! «أياما معدودات» البقرة 184 «የተቆጠሩን ቀኖች (ጹሙ)» አልበቀራህ 184 ___ Http://t.me/abujunaidposts

ኩኑዝ... የማንነት እነፃ ልዩ የሙሀደራ መድረክ በአዲሱ ነሲሓ መስጂድ هَـٰذَا بَیَانࣱ لِّلنَّاسِ وَهُدࣰى وَمَوۡعِظَةࣱ لِّلۡمُتَّقِینَ ኢን ሻ አላህ እሁድ መጋቢ
ኩኑዝ... የማንነት እነፃ ልዩ የሙሀደራ መድረክ በአዲሱ ነሲሓ መስጂድ هَـٰذَا بَیَانࣱ لِّلنَّاسِ وَهُدࣰى وَمَوۡعِظَةࣱ لِّلۡمُتَّقِینَ ኢን ሻ አላህ እሁድ መጋቢት 17/2015 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአዲሱ የ18 ነሲሓ መስጂድ ልዩ የሙሀደራ ዝግጅት ይካሄዳል። ✔️ ወደ አላህ እንመለስ በኡስታዝ ሁሴን አለሙ እና ✔️ የሰለፎች ብሩሕ ፋና በአቡጁነይድ ሳላህ አህመድ __ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር @merkezuna

ኩኑዝ... የማንነት እነፃ ልዩ የሙሀደራ መድረክ በአዲሱ ነሲሓ መስጂድ هَـٰذَا بَیَانࣱ لِّلنَّاسِ وَهُدࣰى وَمَوۡعِظَةࣱ لِّلۡمُتَّقِینَ ኢን ሻ አላህ እሁድ መጋቢ
ኩኑዝ... የማንነት እነፃ ልዩ የሙሀደራ መድረክ በአዲሱ ነሲሓ መስጂድ هَـٰذَا بَیَانࣱ لِّلنَّاسِ وَهُدࣰى وَمَوۡعِظَةࣱ لِّلۡمُتَّقِینَ ኢን ሻ አላህ እሁድ መጋቢት 17/2015  ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአዲሱ የ18 ነሲሓ መስጂድ ልዩ የሙሀደራ ዝግጅት ይካሄዳል። ✔️ ወደ አላህ እንመለስ በኡስታዝ ሁሴን አለሙ እና ✔️ የሰለፎች ብሩሕ ፋና በአቡጁነይድ ሳላህ አህመድ __ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር @merkezuna

🍂 ቁርአን የልብ ብርሃን! ⌚️ የ 60 ደቂቃ ሙሀደራ 🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/97 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🔖 ሙሀመድ ኢብኑ ዓብዲል ወሓብ ማን ናቸው? 🎙አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/215 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🔖 ሙሀመድ ኢብኑ ዓብዲል ወሓብ ማን ናቸው? 🎙አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/212 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

በረመዳን የኢፍጣር ፕሮጀክት ይሳተፉ! Mina Charitable Organization bank accounts 1) Nigd bank (CBE) 1000393898716 2) Oromia Bank 1416074200
በረመዳን የኢፍጣር ፕሮጀክት ይሳተፉ! Mina Charitable Organization bank accounts 1) Nigd bank (CBE) 1000393898716 2) Oromia Bank 1416074200001 3) Dashen Bank 7943823289911 4) Awash bank 01410425984100 ☎️ +251930007555 ........ T.me/mina_charity

ልዩ የሙሀደራ ዝግጅት 🏷 ሐሙስ የካቲት 30 /2015 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ☞ ፕሮፌሰር ዓሲም ቢን ዐብዲላህ አልቀርዮቲ 👍🏻 ዒባዱ ረህማን - አየር ጤና √ ፕሮግራሙ ይተረጎማል ኢብኑ መስዑድ ኢ
ልዩ የሙሀደራ ዝግጅት 🏷 ሐሙስ የካቲት 30 /2015 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ☞ ፕሮፌሰር ዓሲም ቢን ዐብዲላህ አልቀርዮቲ 👍🏻 ዒባዱ ረህማን - አየር ጤና √ ፕሮግራሙ ይተረጎማል ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር Http://t.me/merkezuna

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته الإخوة العاملين في الحقل الدعوي، أرجو أن نستفيد من هذه الكلمات المعينة - بعد توفيق الله - حتى نحقق الأهداف وحتى نكون قدوة حسنة إن شاء الله، وهي من كلام المدرب ناصر الحزيمي جزاه الله خيرا. يجب أن يكون عندنا؛ ١ - همؐ نحمله. أي أهداف ورسالة نعيش لتحقيها وإيصالها. ٢ - هِمّة تحملنا. تعينا على الجد والإجتهاد والصبر والمثابرة. ٣ - مَهام نُنفِذها. لأنه لا نجاح بدون عمل جاد تجاه المسؤليات، وبارك الله في الجميع. أخوكم في الله  أبو جنيد صالح أحمد __ @abujunaidposts

🗓 ሙስሊሟና የረመዳን ፆም ቀዷ 🎙አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ 👌 አጭር ወቅታዊ ጥቆማ! 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/328 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🗓 ሙስሊሟና የረመዳን ፆም ቀዷ 🎙አቡ ጁነይድ ሳላሕ አሕመድ 👌 አጭር ወቅታዊ ጥቆማ! 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/155 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

📌ተውሒድ በምሳሌ 🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ 🔗 Share Link https://t.me/abujunaidposts/484 ---------------- 📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች @abujunaidposts

🔖 የኑህ መርከብ 🎙አቡጁነይድ ሳላህ አህመድ Share link https://t.me/nesihastudio/2152 @nesihastudio

📚 የኑህ መርከብ 🎙 አቡ ጁነይድ ሳላህ አሕመድ Share link https://t.me/nesihastudio/2152 @nesihastudio
📚 የኑህ መርከብ 🎙 አቡ ጁነይድ ሳላህ አሕመድ Share link https://t.me/nesihastudio/2152 @nesihastudio