cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

🅒🅡🅤🅘🅢🅔 🅢🅒🅗🅞🅞🅛

ኮሮናን ለመከላከል መንግስት ቤታችሁ ሁኑ ባለው መስረት ሌሎች ከመንግስት እና ከጤና ባለሙያ የሚሰጡትን ትዛዞችን በማክበር ይህን ወርቃማ አጋጣሚ በመጠቀም የማንበብ ባህላችንን እናዳብር. WE WILL POST SMART NEWS LIKE CRUISE COUPLE'S 💏💑 CUT BOYS&GIRLS 😍😉😂ENDIHUM TKUSE MARAGAWOCHN ENDAWARDU ENAKARBALN

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
251
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ለክሩዝ ትምህርት ቤት የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በ 02/08/2013 ዓ.ም ሊካሄድ የነበረው የ12ኛ ክፍል የምርቃት ፕሮግራም መንግስት ኮሮናን ለመካላከል ያስቀመጠውን ህግ ስለሚቃራን የምረቃ ስነስረአቱ የማይካሄድ ስለሆነ የተሻሻለ መመሪያ ካለ በስልክ በመደውል ወይም በትምህርት ቤቱ ቴሌግራም ቻናላችን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን ።
نمایش همه...
Share share share🙏🙏🙏
نمایش همه...
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ ተገለፀ። ትምህርት ሚኒስቴር በኦን ላይን ሊሰጥ የነበረውን የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ፒ ኤች ዲ) በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮሮና ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው ፈተናውን በወረቀት ለመስጠት መወሰኑን ገልፀዋል። በዚህም መሰረት የ2012ዓ.ምሀገር አቀፍ ፈተና ፈተናው የካቲት 29, 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ለተፈታኞች የፈተና መግቢያ መታወቂያም በየትምህርት ቤቱ ከ የካቲት 22 እስከ 24 ድረስ እንደሚሰጥ በመግለጫው ተነግሯል። ከየካቲት 21-27,2013ዓ.ም ፈተናው እና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ወደ ዞኖች እንደሚደርሱም በመግለጫው ላይ ተገልጿል። የ2012ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኦንላይን ለመስጠት ትምህርት ሚኒስቴር ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው።
نمایش همه...
YE DESIGNER LEBESOCH👗 BRAND CHAMAWOCH👠👞 COSMOTICS💅 If u wanna glow up contact on @edutgoss or 0946412842 https://t.me/adashopping
نمایش همه...
online shopping 💅👗👝💄

YE DESIGNER LEBESOCH👗 BRAND CHAMAWOCH👠👞 COSMOTICS💅 If u wanna glow up contact on @edutgoss or 0946412842

#BREAKING ከሰኞ ጀምሮ አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ይዘጋሉ - ትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ጨምሮ በርካታ ኢትዮጵያ ክፍል የኮቪድ-19 በሽታ በመስፋፋቱ መክኒያት ይህ ውሳኔ እንደተወሰነ ትምህርት ሚኒስቴር ሲገልፅ ፣ እስከ 2 ወር ትምህርት ቤት ሊዘጋ እንደሚችል ዘግቧል። አዳሜ እውነት መስሎሽ ቅሪ አሉሽ ደሞ። @TikvahEthiopia
نمایش همه...
#Top_12ve #ብቸኝነት ሌላ ሰውን የምታጡበት ሁኔታ ሲሆን፣ለብቻ መሆን ግን ራሳችሁን የምታገኙበት ሁኔታ ነው!"
نمایش همه...
#Top_12ve http.//.moe.org.et የ2012 የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተና ባለፈው ሳምንት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙንና መፈተኛ ጊዜያችሁን ወደፊት እንደምንገልፅ ማሳወቃችን ይታወቃል። ሁኖም ግን ትምህርት ሚንስተር የተማሪዎችን ከፍተኛ ጫና እና ሀገራችን በተለያዩ ተግዳሮቶች በመውደቋ የአንድ አመት ትምህርት መባከኑና ሌሎችን ችግሮች በመዘርዘር ሰፊ ውይይት ካደረገ በኋላ የሚከተሉትን ዉሳኔዎች ተግባራዊ እንዲደረጉ ተወስኗል 1 ተማሪዎች ያለምንም ፈተና ወደ ዩንበርስቲ እንዲመደቡ ይህም እንደሌሎች ተማሪዎች free pass እንዲሆን 2 የአንደኛ አመት ትምህርት ውጤታቸው ልክ እንደ 12ኛ ሀገር አቀፍ መመዘኛ ታይቶ ያለፉት ወደ 2ኛ አመት እንዲዘዋወሩ ያላለፉት ደግሞ ወደ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ እንዲገቡ ስለዚህ ተማሪዎች ይህን ተገንዝበው የተመደቡበትን ዩንበርስቲ በቅርብ የምናሳውቅ ሲሆን ለዚህ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። ለበለጠ መረጃ http.//.moe.org.et ን ይጒብኙ።ይህንና የመሳሰሉት ቀልዶች እንዲደርሰዎ @cruiseschool ላይ ያገኛሉ
نمایش همه...