805
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
የተወደዳችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን የነገዉ ሳምንታዊ ፕሮግራም ከ9:00 ሰአት ጀምሮ በቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ACS አዳራሽ የሚካሄድ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን።
የተወደዳችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን የነገዉ ሳምንታዊ ፕሮግራም ከ9:00 ሰአት ጀምሮ በቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ACS አዳራሽ የሚካሄድ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን።
የተወደዳችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን የነገዉ ሳምንታዊ ፕሮግራም በቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረበአል ምክንያት የማይኖር መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን።
የተወደዳችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን የነገዉ ሳምንታዊ ፕሮግራም በቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረበአል ምክንያት የማይኖረን መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን።
የቦታ ለዉጥ
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን የነገዉ የስብሰባ ቦታ ወደ ሚካኤል ቤ/ክ ECS አዳራሽ መለወጡንና 7:30 ላይ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን
#በመንፈሳዊ_ሕይወት_ማደግ
“ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 2፥2-3
🌴በመንፈሳዊ ሕይወት ማደግ ለክርስቲያኖች የሁሉ ሕይወታችን ስኬት እና እውነተኛ ደስታ ያለበት ነው። በመንፈሳዊ ሕይወት የሚያድግ ሰው ሁልግዜ ደስተኛ ነው። በተቃራኒው በመንፈሳዊ ሕይወት ያላደገ ሰው በሀዘን መንፈሳዊ ህፃን ሆኖ ይኖራል። በዚህም ምክንያት የሚጎዳውን ነገር እያደረገ ይኖራል። አለማወቁ ይጎዳዋል ህፃን ልጅ ኤሌክትሪክም እሳትም ልንካ የሚለው እንደሚጎዳው ባለማወቁ ነው። ስለዚህ ማደግ ብቻ ከጉዳት ይገላግለዋል። መንፈሳዊ ሰውም በእድገት እራሱን በእግዚአብሔር ቃል ሊጠብቅ ይገባዋል ሁሉ ስለተፈቀደልን ሀሉ አይጠቅመንም። ዛሬ በዘመናችን ብዙ የሚጎዱ ነገሮች አሉ። ስለዚህ በእግዚአብሔር ምክር ልናድግ ይገባል። ዳዊት በእግዚአብሔር ምክር በማደግ ሕይወቱን ስኬታማ ስለዳረገ የመከረኝን እግዚአብሔር እባርከዋለው(መዝ16:7) ይላል። እኛም ዛሬ በእግዚአብሔር ምክር ለማደግ እራሳችንን ልናዘጋጅ ይገባል።
🌴እግዚአብሔር ከእርሱ የሆነውን እንድናውቅ ነው ቃሉን የሰጠን። የእግዚአብሔር እውቀት አውቀን ብንኖርበት ከውድቀት ሕይወት እንድናለን። አንድ ሰው አወቀ የሚባለው ያወቀውን እውቀት ሲጠቀምበት ነው። አዳም ያወቀውን እውቀት ስላልተጠቀመበት ነው ለውድቀት የተዳረገው። ለሰይጣንም ትልቁ መሳሪያው ባወቅነው አለመኖራችን ነው። አዳም እግዚአብሔር የነገረውን የሰጠውን እውቀት ቢጠቀም ኖሮ ሰይጣንም ትቶት ይሄድ ነበር። ኢየሱስንም ሰይጣን ሊያሳስተው ቀርቦ ነበር። ኢየሱስ ግን በእውነት ቃል አባረረው። ስለዚህ ሰይጣንን ማጥፋት ባንችልም አለማወቃችንን ማጥፋት እንችላለን። ይህ ደግሞ የሰይጣንን መግቢያ በሮች ይዘጋልናል። ዝንብን ለማጥፋት ማባረር ሳይሆን ሚጠቅመው ዝንቧን የሳበውን ቆሻሻ አስወግዶ ንፁህ ስፍራ ማድረግ ነው ዘላቂ መፍትሔው። ስለዚህ እኛም በጤናማ መንፈሳዊ እድገት ዙሪያችን ባለማወቅ እና ባለማደግ የመጡብንን ችግሮች ነፃ በሚያወጣው ፍፁሙ የእግዚአብሔር ቃል ነፃ ልንወጣ ይገባናል። አለማደግን በኢየሱስ ስም ብለን አናስወጣውም። አለማደግ ማደግ ብቻ ነው መፍትሔው።
መልካም የተባረከ ቀን
https://t.me/eccrm
https://t.me/eccrm
#መንፈሳዊ_ዕድገት_ተከታታይ_ትምህርት
ዘወትር ቅዳሜ
-ጤናማ መንፈሳዊ እድገት ከምን ይጀምራል
-የውስጥ እና የውጪ እድገት ልዩነት
-መንፈሳዊ እድገት የእድሜ ቁጥር አይደለም
-መንፈሳዊ እድገት አቋራጭ የለውም
-እድገትን የሚሸውዱ ነገሮች
-ባደግንበት አቅጣጫ ሁሌም አሸናፊዎች ስንሆን ባላደግንበት አቅጣጫ ሁሌም ተሸናፊዎች ነን
-ከምቾቶቻችን ወጥተን በእድገት መኖር
-ጤናማ እድገት በፍሬ ይገለጣል
ደብተር እና መፅሐፍ ቅዱስ መያዝ አለብን።
#መንፈሳዊ_ዕድገት_ተከታታይ_ትምህርት
ዘወትር ቅዳሜ
-ጤናማ መንፈሳዊ እድገት ከምን ይጀምራል
-የውስጥ እና የውጪ እድገት ልዩነት
-መንፈሳዊ እድገት የእድሜ ቁጥር አይደለም
-መንፈሳዊ እድገት አቋራጭ የለውም
-እድገትን የሚሸውዱ ነገሮች
-ባደግንበት አቅጣጫ ሁሌም አሸናፊዎች ስንሆን ባላደግንበት አቅጣጫ ሁሌም ተሸናፊዎች ነን
-ከምቾቶቻችን ወጥተን በእድገት መኖር
-ጤናማ እድገት በፍሬ ይገለጣል
#መንፈሳዊ_ዕድገት_ተከታታይትምህርት
ዘወትር ቅዳሜ
-ጤናማ መንፈሳዊ እድገት ከምን ይጀምራል
-የውስጥ እና የውጪ እድገት ልዩነት
-መንፈሳዊ እድገት የእድሜ ቁጥር አይደለም
-መንፈሳዊ እድገት አቋራጭ የለውም
-እድገትን የሚሸውዱ ነገሮች
-ባደግንበት አቅጣጫ ሁሌም አሸናፊዎች ስንሆን ባላደግንበት አቅጣጫ ሁሌም ተሸናፊዎች ነን
-ከምቾቶቻችን ወጥተን በእድገት መኖር
-ጤናማ እድገት በፍሬ ይገለጣል
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የካርዝማቲክ ቤተሰቦች የጌታ ፍቅር እና ሰላም ይብዛላችሁ እያልን ጥቅምት 28 ከቀኑ 7:00 ጀምሮ በዚህ ዓመት 2014 በማህበሩ ታቅደው በሚሰሩ መንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ከአባላቱ ጋር መወያየት አስፈላጊና በጣም ጠቃሚ በመሆኑ በተጠቀሰው ቀን የማህበሩ አባል የሆናችሁ በሙሉ እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።
ቦታ ዶንቦስኮ ቤተፀሎት መሰብሰቢያ አዳራሽ
ሰላም ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ቀጣይ አሁድ መስከረም 23 ከቀኑ 5:30 ሕይወት በመንፈስ ቅዱስ ሰሚናር ይጀምራል። ለመማር የሚመጣ ማንኛውም ተማሪ ማስታወሻ መያዣ ደብተር ይዞ መምጣት ግዴታ ነው። ቢቻል መፅሐፍ ቅዱስ ይዘው ቢመጡ ይመከራል።
