805
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-130 روز
آرشیو پست ها
እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን። መዝ 126:3
የ2016 የመክፈቻ የምስጋና ዝግጅት
እሁድ መስከረም 20/2016
ከቀኑ 7:00 ጀምሮ
ቦታ ዶንቦስኮ ቤተፀሎት
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የጌታ ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
ሰኞ የምንጀምረው የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት #ዮሐንስ_ወንጌል ሆኖአል። ስለዚህ ሰኞ የዮሐንስ ወንጌል መግብያ ሀሳብ ተዘጋጅተን እንመጣለን።
ቀን:- ሰኞ፣እሮብ እና አርብ
ሰዐት:- ማታ 3:00-3:30 ጸሎት
3:30-4:30 ጥናት
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንኳን አደረሳችሁ።
የፊታችን ሰኞ በምንጀምረው የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፤ በየትኛው መፅሐፍ እንደምናደርግ ሀሳባችሁን አጋሩን።
ሰላም ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እሁድ በሚኖረን የምስጋና ፕሮግራም #የሀገር #ልብስ
ለብሰን በመምጣት በዓላችንን ድምቅ እንድናደርግ እንጠየቃለን። መልካም የምስጋና ፕሮግራም ይሁንልን።ሰላም ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እሁድ በሚኖረን የምስጋና ፕሮግራም #የሀገር #ልብስ ለብሰን በመምጣት በዓላችንን ድምቅ እንድናደርግ እንጠየቃለን።
መልካም የምስጋና ፕሮግራም ይሁንልን።የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በሱባኤ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ጥናት ዛሬ እንቀጥላለን። የዛሬው ጥናት ምዕራፍ 13 ይሆናል። ተዘጋጁ። ዛሬ ማታ 3:30 እንገናኝ።
ለሞጆ ሱባኤ ሴንተር የመጨረሻ የምዝገባ ቀን የሚሆነው ቅዳሜ ነሐሴ 13 ስለሆነ ከዛ በኃላ የሚመጣውን ስለማንቀበል ከወዲሁ የሚጠበቅባችሁን እንድትጨርሱ እናሳስባለን።
ማስታወሻ መያዧ ደብተር እና መፅሐፍ ቅዱስ መያዝ ግዴታ ነው።
ብትችሉ ጉዳዮቻችሁን ቀድማችሁ ጨርሳችሁ በመምጣት ስልካችሁን ማጥፍት ከቻላችሁ ጥሩ የሱባኤ ግዜ እንዲኖራችሁ ይረዳችኋል።
ቀጣይ የሚመጣው 2016 ዓ.ም ሊሆን ያለውን ሊመጣ ያለውን አናውቀውም። ግን አንድ ነገር ከወዲሁ ማወቅ እንችላለን ምንም ያልባከኑ ልንጠቀምባው ፈቃደኛ የሆኑ ቀናቶች ሳምንታቶች እና ወራቶች አልፎም ሙሉ አንድ ዓመት ይጠብቁናል። እነዚህ ግዜያቶች በራሳቸው ከሌሎች ዓመታቶች የተለየ ነገር አይሰጡንም ወይም ደግሞ 2016 ከ 2015 የሚለየው በአቆጣጠር ለውጥ ብቻ ነው። ግን አንድ ነገር ማድረግ ዕድል አለን ዓመታችን ፍሬያማና ስኬታማ እንዲሆን እኛ መ ዋ ጀ ት ከቻልን ዘመኑን መዋጀት እንችላለን።
እንዴት ዘመኑን አንዋጃለን?
1 ዘመኑን በእግዚአብሔር ቃል በማየት
2 በአእምሮ በመታደስ
3 ግልፅ የሆነ ራዕይ በመያዝ
4 ውስጣችን ያለውን እግዚአብሔር የሰጠንን በመረዳት
እንደ ክርስቲያን ዓመቱ ያመጣልኝን የምቀበል ሳይሆን በዓመቱ ላይ እንዴት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መኖር እንደሚገባኝ በመዘጋጀት ዓመቱ ለእኔ እንደተሰጠኝ በመረዳት ስኬታማ ዓመት ለማሳለፍ መዘጋጀት ትልቅ መረዳት ነው።
እኔ ለዘመኑ የተሰጠሁ ሳልሆን ዘመኑ ለኔ የተሰጠኝ ነኝ!!!
በሞጆ ሱባኤ ሴንተር በእነዚህ ሀሳቦች ላይ እንደ እግዚአብሔር ቃል በደንብ እንማማርበታለን እንወያይበታለን ለቀጣዩ ዓመት የሚሆን ኃይል ይዘን እንወጣለን።
#ደረሰ_ደረሰ
በጉጉት የምንጠብቀው ዓመታዊ የሱባኤ ፕሮግራም ከነሐሴ 17-20 በሞጆ ሱባኤ ሴንተር
#እነሆ_አዲስ_ነገር_አደርጋለሁ_እርሱም_አሁን_ይበቅላል!!!
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ዘንድሮ በሚኖረን የሱባኤ ግዜ ይህን ዓመት እንዴት እንዳሳለፍን በእግዚአብሔር ቃል ራሳችንን የምንፈትሽበት ለቀጣዩ ዓመት ስንቅ ይዘን ታጥቀን የምንወጣበት ልዩ ግዜ ይኖረናል።
#የምንማማርበትና_የምንወያይበት_ርዕሶች
1 በፍቅር መመላለስ
2 በታደሰ አእምሮ ያለ ሕይወት
3 ዘመኑን መዋጀት(እንዴት ዘመናችንን እንዋጅ?)
4 በጥበብ መመላለስ
5 በሕብረት መታደስ
6 የምስጋና ኃይል
7 ፍሬያማ ንስሐ
8 በመንፈስ መሞላት
9 የፀጋን ኃይል መረዳት
#ሕይወት_በመንፈስ_ቅዱስ_መነቃቃት_ሰሚናር
ዘወትር እሁድ ከቀኑ 7:30 አስከ 9:00 ሰዓት
ቦታ ጎተራ ዶንቦስኮ ቤተ ፀሎት
መፅሐፍ ቅዱስ ለመማር ፍላጎት ላላችሁ ልዩ እድል ነው።
#ሕይወት_በመንፈስ_ቅዱስ_መነቃቃት_ሰሚናር
ሐምሌ 30 ይጀምራል
ዘወትር እሁድ ከቀኑ 7:30 አስከ 9:00 ሰዓት
ቦታ ጎተራ ዶንቦስኮ ቤተ ፀሎት
መፅሐፍ ቅዱስ ለመማር ፍላጎት ላላችሁ ልዩ እድል ነው።
