fa
Feedback
Iu college of business and economics

Iu college of business and economics

رفتن به کانال در Telegram

Both regular and extension undergraduate program

نمایش بیشتر
1 913
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-330 روز
آرشیو پست ها
#የጥሪ ማስታወቂያ #ለዩኒቨርሲቲያችን የመደበኛ መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሥራ እንዲቀጥል በመወሰኑ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት እንዲሁ
#የጥሪ ማስታወቂያ #ለዩኒቨርሲቲያችን የመደበኛ መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሥራ እንዲቀጥል በመወሰኑ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት እንዲሁም 3ኛ ዓመት የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪዎች ጥር 02 እና 03 ቀን 2013 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉና ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እናሳስባለን። #የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት

ለመላው የ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ደረጃ ዶትኮም ለ 2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት,
ለመላው የ2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ደረጃ ዶትኮም ለ 2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር, ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት, ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ሲያዘጋጅ መቆየቱ ይታወሳል:: ይሄንንም በማስመልከት ከተለያዩ በሃገራችን ካሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች በተቀበልነው ጥያቄ መሰረት በዚህኛዉ ዙር አውደ ርዕዩ ሁሉንም አገር አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች የሚያካትት መሆኑን እና ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕዩ ታህሳስ 9 እና 10, 2013 ዓ.ም ላይ የሚካሄድ መሆኑን በደስታ እናበስራለን:: 👉🏽ለመመዝገብ እና የስራ አፈላለግ ስልጠናውን ለመውሰድ https://zoom.us/webinar/register/WN_ITL_JTimS72AFqWilb0o2w 🔅የስራ አፈላለግ ስልጠና ቀን ታህሳስ 3 እስከ 7 2013, ዓ.ም 🔅የስራ አፈላለግ ስልጠና ሠዓት - ከጠዋቱ 3:00 - 5:00 - ከጠዋቱ 5:00 - 7: 00 - ከቀኑ 7:00 - 9:00 - ከቀኑ 9:00 - 11:00 🔅ለበለጠ መረጃ +251 966081024 ቴሌግራም @AskDereja @DerejaOfficial #VirtualCareerExpo #Findyournextstep #YoungAfricaWorks

Welcome our dear 3rd year regular and 2nd year extension students. Dear our students you can see your class schedule, Section, Class Room Placement and academic calendar

2nd Year Extension Section and Class Room Placement.xlsx0.36 KB

3rd_Year_Regular_Students_Section_and_Class_Room_Placement_.xlsx0.31 KB

Welcome our dear 3rd year regular and 2nd year extension students. Dear our students you can see your class schedule and academic calendar

Extension_Students_Training_on_COVID_19_code_of_conduct_Directives.pptx2.54 KB

#ማስታመቂያ #ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመት የኤክስቴንሽን ተማሪዎች በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው መማር ማስተማር ታኅሣሥ 3/2013 ዓ.ም ስለሚጀመር ሁላችሁም የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች
#ማስታመቂያ #ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ ዓመት የኤክስቴንሽን ተማሪዎች በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው መማር ማስተማር ታኅሣሥ 3/2013 ዓ.ም ስለሚጀመር ሁላችሁም የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን። #ማሳሰቢያ:- የ1ኛ ዓመት ኤክስቴንሽን ተማሪዎች ትምህርት የሚጀመርበትን ቀን በሌላ ማስታወቂያ የምናሳውቅ ይሆናል። #የተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት

የእንጅባራ ኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 3-4/2013 ዓ.ም እንድትገቡ ተወስኗል። #የ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎችን የመግቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ የምንሳውቅ ይሆናል።
የእንጅባራ ኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 3-4/2013 ዓ.ም እንድትገቡ ተወስኗል። #የ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎችን የመግቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ የምንሳውቅ ይሆናል።