fa
Feedback
✨ሊላህ ኢስላማዊ ዳዕዋ✨

✨ሊላህ ኢስላማዊ ዳዕዋ✨

رفتن به کانال در Telegram

{የተመረጡ ኢስላማዊ እና አለማዊ የሆኑ ትምህርቶችን በመልቀቅ ኡማውን እናሳውቃለን ፣ እናስታውሳለን!!!}

نمایش بیشتر
1 627
مشترکین
+224 ساعت
+27 روز
-330 روز
آرشیو پست ها
የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑨]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑧]👌 #ቁርኣን

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑦]👌 #ቁርኣን

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑦]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑥]👌 #ቁርኣን

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③⑤]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③④]👌 #ቁርኣን

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③③]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③②]👌 #ቁርኣን

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 5 (ሰሚት ጨርቆስ ኮንዶሚኒየም መግቢያ) በጥበቃ ሥራ ተሰማርተው ኑሯቸውን በሚገፉ ሚስኪን ደረሶች ላይ የተፈጸመው አረመኔያዊ ዘግናኝ ግድያ ልብ ይሰብራል። ትናንት በኮልፌ የሙስሊም መቃብር ሲቀበሩ፤ የቀበራቸው ልጅ ይህን ብሏል። Ethiopian Federal Police እና Addis Ababa Police ክስተቱ በመሃል አዲስ አበባ ላይ የተፈጠረ አሰቃቂ ድርጊት ነውና ለከተማዋም ገፅታ የማይጠቅም ስለሆነ ጉዳዩን አጣርታችሁ እውነታውን ለህዝብ የማሳወቅ ኃላፊነት አለባችሁ። @Strong_iman

በሰሚት የታረዱት ወንድሞች ማንነት‼ ======================= ✍️ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 5 (ሰሚት ጨርቆስ ኮንዶሚኒየም መግቢያ) በጥበቃ ሥራ ተሰ
በሰሚት የታረዱት ወንድሞች ማንነት‼ ======================= ✍️ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 5 (ሰሚት ጨርቆስ ኮንዶሚኒየም መግቢያ) በጥበቃ ሥራ ተሰማርተው ኑሯቸውን የሚገፉ፣ ጠዋትና ማታ ቁርኣን ሲቀሩ የነበሩ ሁለት ሚስኪን ደረሶች ላይ የተፈጸመው አረመኔያዊ ግድያ፣ የጥላቻ ፖለቲካው ማሳረጊያ ነው። 1⃣  ሟቾቹ እነማን ናቸው? ሙሐመድ አደም እና ሙሐመድ ዓሊ ይባላሉ። ማንም ላይ ክፉ የሌላቸው፣ በስነ-ምግባራቸው እና በዲናቸው ጠንካራ የሆኑ ምስኪን ለፍቶ አደሮች ናቸው። 2⃣ ግድያው የተፈጸመው ቅዳሜ (ግንቦት 29/2018 E.C.) ሌሊት ነው። ዘረፋ ነው እንዳይባል አንድም የተሰረቀ ንብረት የለም።   ☑ ሙሐመድ አደም የተባለው ወንድማችንን በገመድ አንቀው ገድለውታል።   ☑ ሙሐመድ ዓሊ የተባለውን ወንድማችንን ደግሞ በስለት ደጋግመው በመውጋት እና አንገቱን በማረድ በግፍ ገድለውታል። ሙሐመድ የልጆች አባት ሲሆን የቲም አድርጓቸው ሄዷል። 🎀 የተገደሉት ቅዳሜ ሌሊት ቢሆንም፣ አስክሬናቸው የተገኘው ግን ከሁለት ቀን በኋላ ትናንት ሰኞ 01/10/2018 E.C. ነው።    🎀 ዛሬ ማክሰኞ 02/10/2018 በኮልፌ ሙስሊሞች መቃብር በታላቅ ሐዘን ተቀብረዋል። 3⃣ ከግድያው ስፍራ አንዳችም የተሰረቀ ንብረት የለም! ይህ ማለት አጥቂዎቹ የመጡት ለዝርፊያ አልነበረም፤ የመጡት በንጹሃን ሙስሊሞች ላይ የጥላቻ ርምጃ (Hate Crime) እና የሽብር ተግባር ለመፈጸም ብቻ ነው። ይህ ዘግናኝ ግድያ የተፈጸመው ቅዳሜ ሌሊት ነው! ቅዳሜ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ታስታውሳላችሁ? ቅዳሜ ማለት፣ ጽንፈኛው የ"ሞዓ ተዋሕዶ" ቡድን እና የደም ነጋዴዎች የአርሲውን ግጭት ተጠቅመው "ክርስቲያኑ አለቀ" እያሉ የሐሰት አሃዝ (32፣ 53 ሰው ሞተ እያሉ) በማሰራጨት፣ ሚዲያውን ሲያምሱ የዋሉበት ቀን ነው። ያ ብቻም አይደለም፤ ስታዲየም ውስጥ የተዘጋጀው ፕሮግራም (ኮንሰርት) "እንዴት ክርስቲያን ሞቶ ይዘፈናል" በሚል ሰበብ እንዳይካሄድ አርቲስቶችን ሲያስፈራሩ፣ ሲያስጨንቁ እና ሃገርን በውጥረት ሲያናውጡ የነበረው በዚሁ በቅዳሜው ቀን ነበር! ሙዚቃውን እየደገፍኩ አይደለም! ⬇️ ተመልከቱ የጥፋቱን ሰንሰለት! ቀኑን ሙሉ በየሚዲያው፣ በየፌክ አካውንቱ የረጩት የጥላቻ መርዝ፣ ማታውን በየዋሁ አማኝ ልብ ውስጥ ገብቶ አብቦ፣ ሄዶ ያረፈው በእነዚህ አላህን ፈሪ፣ ምስኪን ጥበቃ ደረሶች አንገት ላይ ነው! የጥላቻ ቅስቀሳው ፍሬ ማፍራት የጀመረው እንዲህ በአዲስ አበባ እምብርት ውስጥ ነው!   ☑ ይህ ተራ ወንጀል አይደለም፤ ኃይማኖትን ዒላማ ያደረገ ሽብር ነው! ምንም ሳይሰረቅ፣    ሰዎች በተኙበት አንገታቸው ሲታረድ፣ ፖሊስና የጸጥታ መዋቅሩ ገዳዮችን በአስቸኳይ አድኖ ለህዝብ ካላሳየ፣ የነገው እልቂት ከዚህ የባሰ ይሆናል። የመዲናዋን ጸጥታ የማስከበር ኃላፊነታችሁን ተወጡ!   ☑ አርሲ ላይ ለሞቱት የሐሰት አሃዝ እየፈጠራችሁ ያለቀሳችሁ ሁሉ፣ ዛሬ በሰሚት ለታረዱት ሁለት ምስኪን ሙስሊሞች ለምን ጉሮሯችሁ ተዘጋ? ወይንስ የተገደለው ሙስሊም ሲሆን አጀንዳ አይወጣውም?   የናንተው የጥላቻ ቅስቀሳ ነው እነዚህን ሚስኪኖች የበላቸው!   ☑ አሁንም አንቀላፍታችኋል ! የሙስሊሙ ደም በገዛ መዲናው ውስጥ ውሃ ሆኖ ሲፈስ፣ ጀናዛው በኮልፌ ሲቀበር አንድም መግለጫ ማውጣት፣ ፖሊስን መሞገት አቅቷችኋል። ታሪክ ይፋረዳችኋል! የተገደሉት ሙሐመድ አደም እና ሙሐመድ ዓሊ፣ በድህነት ገመድ ውስጥ ሆነው ቁርኣን እየቀሩ አላህን የሚገዙ የጀነት ጀግኖች ናቸው! አላህ ማረፊያቸውን ፊርደውስ ያድርግላቸው! ⬇️ እኛም የነዚህን ሰማዕታት ደም ዝም ብለን የምናልፍበት ምንም ምክንያት የለም! መንግስት ገዳዮችን ለህግ እስኪያቀርብ ድረስ ድምጻችንን ከፍ አድርገን እንጠይቃለን! ፍትሕ በሰሚት ለታረዱት ወንድሞች፤ የጥላቻና የደም ነጋዴዎች ለፍርድ ይቅረቡ! #JusticeForMuhammedAdem #JusticeForMuhammedAli #StopIslamophobia #AddisAbabaPolice #Ethiopia (ይህን ዘግናኝ እውነታ እና የግድያውን ዝርዝር መረጃ ለሁሉም በማጋራት የሟች ወንድሞቻችን ድምጽ እንሁን!) || t.me/MuradTadesse

ይነበብ...👆 we gonna be next በዚህ ከቀጠለ ነገ አንተም ድምፅ ተሁኖልህ ብቻ ትታለፋለህ።

የፈራነው ደረሰ‼ ========== (የጥላቻው ቅስቀሳ ፍሬ አፍርቶ ንጹሃንን መብላት ጀመረ!፣ በሰሚት የተፈጸመው ዘግናኝ የደረሶች ግድያ፣ ዳተኛው መንግስት እና ያንቀላፋው መጅሊስ!) || ✍️ «የሐሰ
የፈራነው ደረሰ‼ ========== (የጥላቻው ቅስቀሳ ፍሬ አፍርቶ ንጹሃንን መብላት ጀመረ!፣ በሰሚት የተፈጸመው ዘግናኝ የደረሶች ግድያ፣ ዳተኛው መንግስት እና ያንቀላፋው መጅሊስ!) || ✍️ «የሐሰት ፕሮፓጋንዳና የጥላቻ ቅስቀሳ እሳቱ ሳይጫር ካልጠፋ፣ የየዋሁን አዕምሮ በክሎ ንጹሃንን ይበላል» ስንል የነበረው ጥርጣሬ፣ እነሆ ዛሬ በአዲስ አበባ እምብርት በተግባር ታይቷል! ▫️ ያ በትክክለኛና በፌክ አካውንት ጥላቻን ሲያረባ የነበረው የ"ሞዓ ተዋሕዶ" አክቲቪስት ስብስብ፣ «ቤተ-ክርስቲያን ስደት ላይ ነች» እያለ በኤአይ (AI) በተቀነባበረና ተዛማጅ ባልሆነ ቪዲዮ ሃገር ሲያምስ የነበረው የሚዲያ ሠራዊት፣ ይህን እብደት ሲያሟሙቅ የነበረው አርቲስትና የኃይማኖት አባት፣ አክቲቪስትና ሚዲያ... የዘራችሁት የጥላቻ መርዝ ዛሬ አብቦ ደም አፍስሷል። ▫️ ትናንትና ምሽት በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ፣ ሁለት ሚስኪን ደረሶች/ጥበቃ ላይ የተፈጸመው ድርጊት የሰው ልጅ አዕምሮ ሊሸከመው የማይችል የጭካኔ ጥግ ነው። አረመኔዎቹ ገዳዮች አንደኛውን ደረሳ በገመድ አንቀው ሲገድሉት፣ ሁለተኛውን ደግሞ አንገቱ እስኪቆረጥ ድረስ አርደውታል፤ አልፎ ተርፎም ዓይኖቻቸውን አውጥተው ጥለዋቸዋል! የክፋታቸውና የጭካኔያቸው ጥግ፣ ከነዚህ ሚስኪን ወንድሞቻችን መካከል የአንዱ ጀናዛ ለትጥበት እንኳ በማይመች ሁኔታ ተቆራርጦ፣ ዛሬ ከዙህር በኋላ በኮልፌ ሙስሊሞች መቃብር በታላቅ ሐዘን ተቀብረዋል። ኢንና ሊላሂ ወ ኢና ኢለይሂ ራጂዑን! አላህ ይዘንላቸው፣ ሐቃቸውን ያውጣላቸው። ➡️ በአርሲ አሰኮ በነበረው የፖለቲካ ግጭት 2 ክርስቲያኖች (1 ሙስሊም አብሮ ሞቶ ሳለ) መገደላቸውን ተከትሎ፣ የሟቾችን ቁጥር ወደ 53 አባዝተው፣ ሀገር ያናወጡ አካላት ዛሬ የት ገቡ⁉️ አርሲ ላይ የ"ዳግማዊ ግራኝ" ትርክት ፈብርከው ሲያላዝኑ የነበሩት፣ ዛሬ በዋና ከተማችን፣ በመንግስት አፍንጫ ስር ይህ ሁሉ ግፍ በሙስሊሙ ላይ ሲፈጸም ለምን ቋንቋቸው ተዘጋ⁉️ የሙስሊም ደም ሲፈስ ብቻ ዝምታ የሚመርጠው ሚዛናዊ መሳይ አስመሳይ ሁሉ ዛሬ ጥጉን ይዟል! 🔸 ይህ እብደት በአዲስ አበባ ብቻ የተወሰነ አይደለም። በአማራ ክልል፤ በጎንደር እና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲዎችና ከተማው ላይ፣ እንዲሁም በደሴ "ሰላማዊ ሰልፍ" እና "የህሊና ጸሎት" በሚል ሽፋን የጥፋት ኃይሎችን በማደራጀት ሙስሊሙን ለመዝረፍና ለመግደል የታቀደ አደገኛ እንቅስቃሴ አለ፤ በተደጋጋሚ ለማክሸፍ እየተሞከረ ቢሆንም አጥጋቢና ተገቢ እርምጃ አልተወሰደም። 🪧 መንግስት እያየ ዝም ያለው ለምንድን ነው⁉️ አገርን ወደ እርስ በርስ የሃይማኖት ጦርነት ሊያስገቡ የተዘጋጁትን ግጭት ጠማቂዎች፣ ከነ ሰንሰለታቸው ለምን ለህግ አያቀርብም? የሰላማዊውን ዜጋ ደህንነት ማስጠበቅ የመንግስት ቁጥር አንድ ግዴታ አይደለም ወይ? ⬅️ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የፌደራል ፖሊስ በሰሚት የተፈጸመውን የሽብር ተግባር በአስቸኳይ አጣርቶ፣ እነዚህን አረመኔ ገዳዮች በካሜራ ፊት ለህዝብ ሊያቀርብና ፍትህ ሊሰጥ ይገባል! ➡️ ከሁሉ በላይ ልብ የሚያደማው ደግሞ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት (መጅሊስ) ሞት መሰል ዝምታ ነው! ሙስሊሙ በአርሲ ሲገደል "አላህ ይማራቸው" ብሎ መግለጫ ማውጣት ያቃተው መጅሊስ፣ ዛሬ አዲስ አበባ እምብርት ላይ ደረሶች ታርደው አይናቸው ሲወጣ ምን እየጠበቀ ነው⁉️ አሁንም ኢሰመኮ እውነታውን እስኪነግረን እየጠበቅን ነው⁉️ 🪶 ጀናዛው ዛሬ በኮልፌ ሲቀበር የመጅሊስ አመራሮች የት ነበሩ? የሙስሊሙ ህልውና አደጋ ላይ ወድቆ፣ ጽንፈኞች በየመንገዱ ደማችንን እያፈሰሱ፣ መጅሊስ እስካሁን ያንቀላፋው ለምንድን ነው? የሙስሊም ተቋም የተቋቋመው ለወንበሩ ነው ወይስ ለኡማው? 🌐 ሙስሊሙ ለሌላው ሲያለቅስ፣ የራሱ ደም እንደ ርካሽ ውሃ የሚፈስበት፣ እንዲሁም የተረጨው የጥላቻ መርዝ ወደ ተግባር ተቀይሮ እኛኑ እየበላን በዝምታ የምናልፍበት ጊዜ አብቅቷል! መንግስት የዜጎችን ህይወት የመጠበቅ ኃላፊነቱን በአፋጣኝ ሊወጣ፣ ገዳዮችን ለፍርድ ሊያቀርብ፣ እና ብጥብጥ ቀስቃሾችን በቁጥጥር ስር ሊያውል ይገባል። ይህ ካልሆነ ግን፣ ነገሩ ጫፍ አልፏል፤ የሙስሊሙም ትዕግስት ተፈትኗል! ፍትሕ በሰሚት ለታረዱት ደረሶች! የጥላቻና የደም ነጋዴዎች ለፍርድ ይቅረቡ! #StopHateSpeech #Islamophobia #Ethiopia (ይህን ዘግናኝ እውነታ እና የፍትህ ጥሪ ለሁሉም በማጋራት (Share በማድረግ) የሟች ወንድሞቻችን ድምጽ እንሁን!) || t.me/MuradTadesse

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③①]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①③∅]👌 #ቁርኣን

💚 በተወዳጁ የአላህ ነብይ ላይ ዛሬ ሰለዋት አውርደዋል ?
Anonymous voting

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①②⑨]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①②⑧]👌 #ቁርኣን

የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①②⑦]👌 #ቁርኣን

የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ③①②⑥]👌 #ቁርኣን