GURAGE MUSICS ️ ️️
رفتن به کانال در Telegram
● እንደ ድሮ ካሴት መግዛት በእየ መንደሩ ሄዶ ይሄን ላክልኝ ያን ጫንልኝ ማለት ቀረ። ጊዜው ቀልጣፋና ምቹ ሆኗል! 📢 በትንሽዬ ፓኬጅ ጉራጊኛ ሙዚቃን በብዛት ይሸምቱ፤ ባስፈለግዎ በሚያስፈልግዎ ሰዓት በፈለጋችሁት የሶሻል ሚዲያ አማራጭ ገብታችሁ ልታገኙን ትችላላችሁ። 🏳️ ሀሳብ ወይም አስተያየት አይከለከልም ➥ @Bilal_kedir ➥ @valamagulis @guragemusics2 OFFICIAL QA
نمایش بیشتر4 651
مشترکین
+224 ساعت
+177 روز
+2930 روز
آرشیو پست ها
4 651
እስቲ ዛሬ ከስራ ስመለስ የገጠመኝን ላውጋቹ
ከቀኑ አስር ሰአት አከባቢ በታክሲ ከስራ እየተመለስኩ እያለ አንድ ልጅ ከጎኔ ተቀምጦ በስልክ እያወራ ነበር ያ የሚያወራው ሰውዬ ይመስለኛል በጉራጊኛ ነበር እያወራ የነበረው እና ታክሲ ውስጥ የነበረው ልጅ ደሞ በአማርኛ ነበር እየመለሰለት የነበረው እና ይሄ ልጅ ጉራጌ መሆኑ በአነጋገሩ ማወቅ ችያለሁ
እና እንደሚስለኝ ባህል ወጋችን እየደበዘዘ ያለበት ምክንያት አንድና አንድ በባህላችን በማፈራችን ነው
በቋንቋችን ማውራት ዘረኝነት አይደለም
✅በጉራጌ ብዙ ምሁር ብዙ ጀግና ሰዎችን ያፈራ ብሄር ነው
።።።።።።። ❌ዝቅ አንበል❌።።።።።።።።
የምዕራባውያንን ሴራ እየተከተልን አልባሌ ነገሮችን እንደ እውነታ እየወሰድን በመወያያ ግሩፕ ላይ አልባሌ ወራዳ ነገሮችን በመልቀቅ እራሳችንንም ሌሎችንም ወደ ሴጣን መንገድ እየመራን ያለነው።
💤💤💤💤💤ተወሄ ኖኡዋ💤💤💤💤
@guragemusics
@guragemusics2
4 651
ውድ የ GURAGEMUSICS ቤተሰቦች የተለያዩ የጉራግኛ እና የጉራጌ ባህል የሚወክሉ ነገሮችን ከፖሰትን ቆየት እንዳልን ይገባናል
🙏ለዛም ከልብ የመነጨ ይቅርታ እንሻለን🙏
ውድ የguragemusics ቤተሰቦች ይህ ነገር ለጉራጌ ህዝብ ይጠቅማል
ይህ ነገር ለቤተሰቦቼ ይጋበዙልኝ የምትሉት ነገር ካለ በ @ISMAKEDI
@Bilal_kedir
ብትልኩልን እንደምንቀበል እንገልፃለን
👁የራስ ባህልን ማወቅ ዘረኝነት አይደለም
@guragemusics
@guragemusics2
4 651
📢 በዛሬዉ እለት በ ጉራጌ ዞን መዲና በሆነችዉ ወልቂጤ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች ላይ የስራ ማቆም አድማ መመታቱ ታውቋል።
🏳️ አድማዉ ከክልልነት ጥያቄ ጋር የተያያዘ እንደሆነም ነው የተነገረው። ከትናንት በስቲያ የክልሉ መንግስት ህብረተሰቡ የስራ ማቆም እድማ ቅስቀሳ የሚያደርጉ አካላትን ጥቆማ እንዲሰጡት ጠይቆ ነበር።
▷ የጉራጌ ዞንን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚል በአዲስ መልኩ ለማደራጀት ዉሳኔ መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን የዞኑ መንግስትም ይህንን ተግባራዊ ወደ ማድረጉ ገብቻለሁ ብሏል።
✔️ ሆኖም የዞኑ ነዋሪዎች አሁንም ጥያቄዎች እንዳሏቸዉ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እያንጸባረቁ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት እየተደረገ ያለዉ የስራ ማቆም አድማ ለአራተኛ ዙር መሆኑም ታውቋል።
@guragemusics @guragemusics2
4 651
📢 ለረጅም ጊዜ ጠፍቶ የቆየው የ #ነቆ በአል በዛሬው እለት በወልቂጤ ከተማ ተከብሯል።
©EmatGurageMedia
@guragemusics @guragemusics2
4 651
#UpdateAnnouncement #Breaking
✍🏿 አርቲስት ነስሩ ሙክታር በከባድ ሁኔታ ውስጥ ስለሚገኝ ወንድማችን ልንታደገው የሚያስፈልጉ ነገሮች ሊኖሩ ስለሚችሉ ዝግጁ ሆነን መጠባበቅ አለብን።
🗣 አርቲስት ደሳለኝ መርሻ ነስሩን ከሚያክሙ ዶክተሮች ጋር አውርቶ ኦፕራስዮን መደረግ አለበት ስላሉ የሚያስፈልገውን ለማድረግ እንዘጋጅ እያልን ነስሩ ለባህላችን ትልቅ እስተዋፅኦ ያደረገ ወጣት ስለሆነ እንክብካቤያችንን ይሻል።
@guragemusics @guragemusics2
4 651
በጉራጊኛ ድምፃዊነቱ የሚታወቀው Nesru Muktar ትላንት በአዲስ አበባ ሀና ማርያም አካባቢ የመኪና አደጋ ደርሶበታል።
በአሚን ሆስፒታል (ኮካ ማዞርያ) ተኝቶ እየታከመ ሲሆን እስከ አሁኗ ደቂቃ ድረስ ከኮማ አልነቃም።
ሁላችንም በፀሎት/በዱዓ እናስበው 🙏
ምንጭ: ተስፋ ነዳ
