Ethio telecom Family
رفتن به کانال در Telegram
6 047
مشترکین
-224 ساعت
-117 روز
-3830 روز
آرشیو پست ها
6 047
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ!
#Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond
6 047
ኩባንያችን_ከዜድ_ቲ_ኢ_ጋር_ያለውን_አጋርነት_ይበልጥ_ለማጠናከር_የሚያስችል_ስትራቴጂያዊ_ውይይት_አካሄደ.pdf1.94 MB
6 047
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ!
#Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond
6 047
የኩባንያችን_ማኔጅመንት_የደንበኞችን_ተሞክሮ_ለማሻሻል_ያለመ_እና_በቀጣይ_እርምጃዎች_ላይ_ያተኮረ_ስትራቴጂያዊ.pdf3.54 MB
6 047
የኩባንያችን_የኤክስክዩቲቭ_ማኔጅመንት_ቦርድ_በስትራቴጂያዊ_ጉዳዮች_ዙሪያ_ውይይት_በማድረግ_ቀጣይ_አቅጣጫዎችን.pdf2.67 MB
6 047
+9
ኩባንያችን የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዞውን በማጠናከር፣ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል 250 ሺህ ችግኞች ተከላ አከናውኗል፡፡
በዚህም በአዲስ አበባ እንጦጦ (ቁስቋም ማዞሪያ) እና በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን፤ ይህ ኩባንያችን በዘላቂነት ስትራቴጂው የሚያከናውናቸው ተግባራት አካል ሲሆን፣ ባለፉት 7ዓመታት ከተተከሉ ከ4.6 ሚሊዮን በላይ ችግኞች 82.7% እንዲጸድቁ መደረጉን አብራርተዋል።
በታዳሽ የኃይል ኢንቨስትመንቶች፣ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የኔትወርክ መሠረተ-ልማቶች እና ኃይል ቆጣቢ አረንጓዴ የዳታ ማዕከላት አማካኝነት የካርቦን ልቀት ቅነሳን ማሳካት ተችሏል።
በገነባናቸው 9 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች ከ481 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች በማስተናገድ፣ ከ15.4 ሚሊዮን ኪሎግራም በላይ የካርቦን ልቀት መከላከል ተችሏል፤ ይህም ከ76 ሺህ በላይ ዛፎችን ከመትከል ጋር እኩል ፋይዳ አለው።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ፤ ኢትዮ ቴሌኮም ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ለመንከባከብ ትኩረት የሚሰጥ ተቋም መሆኑን ገልጸው፣ ከዚህ ቀደም የተተከሉ ችግኞች ወደ ጫካነት መቀየራቸውን በመጥቀስ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
በ8ኛው ዙር መርሃ-ግብር ለተከላና እንክብካቤ ሥራዎች ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጠር ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ በአጠቃላይ ከ24.8 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በንቃት ለተሳተፋችሁ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ ላመቻቻችሁ የመንግስት አካላት ምስጋና እናቀርባለን፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF
6 047
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ!
#Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond
