fa
Feedback
Ethio telecom Family

Ethio telecom Family

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የኢትዮ ቴሌኮም ኢንተርናል ኮሙኒኬሽን የቴሌግራም ቻናል ነው፡፡

نمایش بیشتر
6 047
مشترکین
-224 ساعت
-117 روز
-3830 روز
آرشیو پست ها
photo content

ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Bey
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond

To access Tech Horizon Center of Excellence e-Library: https://elibrary.ethiotelecom.et

photo content

የኩባንያችን_ኤክስክዩቲቭ_ማኔጅመንት_በመደበኛ_ስብሰባው_በቀጣይ_በሚከናወኑ_ቁልፍ_ጉዳዮች_ላይ_መከረ.pdf1.32 MB

photo content

photo content

ኩባንያችን_ከዜድ_ቲ_ኢ_ጋር_ያለውን_አጋርነት_ይበልጥ_ለማጠናከር_የሚያስችል_ስትራቴጂያዊ_ውይይት_አካሄደ.pdf1.94 MB

photo content

ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Bey
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond

የኩባንያችን_ኤክስክዩቲቭ_ማኔጅመንት_የቀጣዩ_አድማስ_ስትራቴጂ_ሁለተኛ_ዓመት_የቢዝነስ_ግቦችና_የበጀት.pdf2.15 MB

photo content

የኩባንያችን_ማኔጅመንት_የደንበኞችን_ተሞክሮ_ለማሻሻል_ያለመ_እና_በቀጣይ_እርምጃዎች_ላይ_ያተኮረ_ስትራቴጂያዊ.pdf3.54 MB

photo content

የኩባንያችን_የኤክስክዩቲቭ_ማኔጅመንት_ቦርድ_በስትራቴጂያዊ_ጉዳዮች_ዙሪያ_ውይይት_በማድረግ_ቀጣይ_አቅጣጫዎችን.pdf2.67 MB

photo content

የኩባንያችን_ሪጅኖች_የችግኝ_ተከላ_መርሃ_ግብር_ከፊል_የፎቶ_ዘገባ!.pdf10.10 MB

photo content

ኩባንያችን የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዞውን በማጠናከር፣ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል 250 ሺህ ችግኞች ተከላ አከናውኗል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ እንጦጦ (ቁስቋም
+9
ኩባንያችን የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዞውን በማጠናከር፣ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል 250 ሺህ ችግኞች ተከላ አከናውኗል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ እንጦጦ (ቁስቋም ማዞሪያ) እና በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን፤ ይህ ኩባንያችን በዘላቂነት ስትራቴጂው የሚያከናውናቸው ተግባራት አካል ሲሆን፣ ባለፉት 7ዓመታት ከተተከሉ ከ4.6 ሚሊዮን በላይ ችግኞች 82.7% እንዲጸድቁ መደረጉን አብራርተዋል። በታዳሽ የኃይል ኢንቨስትመንቶች፣ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የኔትወርክ መሠረተ-ልማቶች እና ኃይል ቆጣቢ አረንጓዴ የዳታ ማዕከላት አማካኝነት የካርቦን ልቀት ቅነሳን ማሳካት ተችሏል። በገነባናቸው 9 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች ከ481 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች በማስተናገድ፣ ከ15.4 ሚሊዮን ኪሎግራም በላይ የካርቦን ልቀት መከላከል ተችሏል፤ ይህም ከ76 ሺህ በላይ ዛፎችን ከመትከል ጋር እኩል ፋይዳ አለው። የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ፤ ኢትዮ ቴሌኮም ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ለመንከባከብ ትኩረት የሚሰጥ ተቋም መሆኑን ገልጸው፣ ከዚህ ቀደም የተተከሉ ችግኞች ወደ ጫካነት መቀየራቸውን በመጥቀስ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ በ8ኛው ዙር መርሃ-ግብር ለተከላና እንክብካቤ ሥራዎች ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጠር ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ በአጠቃላይ ከ24.8 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በንቃት ለተሳተፋችሁ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ ላመቻቻችሁ የመንግስት አካላት ምስጋና እናቀርባለን፡፡ ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF

ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Bey
ውድ ቤተሰቦቻችን መልካም ቀን! መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ! #Monday #Ethiotelecom #telebirr #ZemenGEBEYA #EmpoweringEthiopia’sDigitalFuture&Beyond