fa
Feedback
Construction Contractors Association of Ethiopia

Construction Contractors Association of Ethiopia

رفتن به کانال در Telegram
3 088
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+177 روز
+12530 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዪት አና ከአ.አበባ ግንባታ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው የConstruction Healt
+2
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጮች ማህበር ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዪት አና ከአ.አበባ ግንባታ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የተዘጋጀው 9ኛው የConstruction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና እንዲህ በደመቀ መለኩ ዛሬ ግንቦት 05,2018 ዓ.ም ተጀምሯል።

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️በማህበሩ 18ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 9ኛ ዙር  የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ነገ ማለትም ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ለመመዝገብ ሳይመቻችሁ ለቀረ አባላት በሙሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት  ነገ በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️በማህበሩ 18ኛው ዙር ከአ.አ ግንባታና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እና ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 9ኛ ዙር የ Construction Health and Safety እንዲሁም Construction Ethics ስልጠና ከ150 በላይ ባለሙያዎች ነገ ማለትም ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ/ም  ቃሊቲ መንገድ ሚድሮክ ወይም ቆርኪ  አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የምርምር ማዕከል (ERA Research Center) ከጠዋት 2:30 መሰጠት ይጀምራል። ✏️ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ እና ስልጠናውን መውሰድ ፈልጋችሁ ለመመዝገብ ሳይመቻችሁ ለቀረ አባላት በሙሉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰአት  ነገ በስልጠናው ቦታ በመገኘት ሥልጠናውን መጀመር  የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ይደውሉ

✏️ የContract Administration And Procurement ስልጠና ከሚያዚያ 28/2018  እስከ ዛሬ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 3ቀናት  በከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴር አዳራሽ  ሲሰጥ ቆይቶ በአማረ መልኩ ተጠናቋል።የፊታችን ረቡዕ ግንቦት 5,2018 ለሚጀምረው የConstraction Safety and Health እንዲሁም የConstruction Ethics ስልጠና እድሉን ያላገኛችሁ አባላቶች የድርጅቱን ስም የሰልጣኙን ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር እስከ ሰኞ ግንቦት 3,2018 ብቻ እንድታስመዘግቡ በድጋሜ ጥሪ እናስተላልፋለን።ለበለጠ መረጃ በ 0984777722 ይደውሉልን። ኢ.ኮ.ሥ.ተ.ማ /CCAE/

ማስታወቂያ ✏️ የContract Administration And Procurement ስልጠና ከሚያዚያ 28/2018  እስከ ዛሬ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 3ቀናት  በከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስቴር ህንጻ 10ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ  እየተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ፎቶ በከፊል ከዚህ በታች እንደሚመለከተው ይሆናል። ኢ.ኮ.ሥ.ተ.ማ /CCAE/

አስቸኳይ መልእክት ለተከበራችሁ የማህበራችን አባላት! ዛሬ ሐሙስ ሚያዚያ 29 እና ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 አ.ም. በስካይ ላይት ሆቴል 310 የሚሆኑ የቱርክ ኩባንያዎች (አብዛኛዎቹ ከግንባታ ጋር በተገኘ ሥራ ላይ የተሠማሩ) የሚሳተፉበት የንግድ ለንግድ ትሥሥር መድረክ ተዘጋጅቷል። ስለሆነም ይህንን መድረክ የቢዝነስ አማራጮቻቸሁን ለማስፋት እንድትጠቀሙበት በአክብሮት ተጋብዛችኋል።

ለማኅበራችን አባላት በሙሉ!! ✏️የ 18ኛው ዙር የ Construction Health & Safety እና Construction Ethics ሥልጠና (ከአዲስ አበባ ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን እንዲሁም ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር 9ኛ ዙር) ከግንቦት 5/2018 እስከ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም ለመስጠት ታስቧል።ስለሆነም እድሉን ያላገኛችሁ የማህበራችን አባላት እስከ መጪው ሰኞ ማለትም ግንቦት 3/2018 ድረስ ብቻ የሰልጣኞቻችሁን ሙሉ ስም ዝርዝር የድርጅቱን ስም እና የሰልጣኞችን ስልክ ቁጥር በደብዳቤ በቴሌግራም ገጻችን ወይም በሚከተለው ስልክ ቁጥራችን እንድታሳውቁን እንገለጻለን። 0115524723 ወይም 0984777722፡፡

አስቸኳይ መልእክት ለተከበራችሁ የማህበራችን አባላት! ነገ ሐሙስ ሚያዚያ 29 እና ከነገ በስቲያ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 አ.ም. በስካይ ላይት ሆቴል 310 የሚሆኑ የቱርክ ኩባንያዎች (አብዛኛዎቹ ከግንባታ ጋር በተገኘ ሥራ ላይ የተሠማሩ) የሚሳተፉበት የንግድ ለንግድ ትሥሥር መድረክ ተዘጋጅቷል። ስለሆነም ይህንን መድረክ የቢዝነስ አማራጮቻቸሁን ለማስፋት እንድትጠቀሙበት በአክብሮት ተጋብዛችኋል።

ማስታወቂያ ✏️ የContract Administration And Prouurement ስልጠና ከሚያዚያ 28/2018 እስከ ሚያዚያ30/2018 ዓ.ም ለተከታታይ 3ቀናት እንደሚሰጥ ይታወቃል።ስለሆነም ስልጠናውን ለመውሰድ ከተመዘገባችሁት ውስጥ በስልክ ጥሪ ያደረግንላችሁ የማህበሩ አባላት በሙሉ ስልጠናው የሚሰጠው ነባሩ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚንስተር ህንጻ 10ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ ስለሆነ  በሰአቱ ተገኝታችሁ ስልጠናውን እንድትጀምሩ ስንል እናሳውቃለን።ተመዝግባችሁ ጥሪ ያላረግንላችሁ አባላት በቀጣይ ዙር ቅድሚያ የምናስተናግዳችሁ መሆኑን ከወዲሁ እንገልጻለን። ኢ.ኮ.ሥ.ተ.ማ /CCAE/

አስቸኳይ የሥልጠና ማስታወቂያ ✏️ የContract Adminstration and Procurement ስልጠና ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ስላጠናቀቅን እና ውስን ሰልጣኞችን ስለሆነ የምንሰጠው የተከበራችሁ አባለት የሰልጣኝ ባለሞያችሁን ሙሉ ስም እና ስልክ በደብዳቤ ወይም በቴሌግራም ገጻችን እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ እንድትልኩልን እናሳውቃለን።ስልጠናውን ለመመዝገብ አስፈላጊውን የአባልነት ግዴታ የተወጡ መሆን ይኖርባቸዋል። ለበለጠ መረጃ 0984777722 ላይ ይደውሉ

በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀው የኢትዮጵያ የመሠረተ-ልማትና ኮንስትራክሽን ሣምንት መርሃ ግብር አዲስ አበባ በሚገኘው አዲስ አለማቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ኢትዮጵያ ትገነባለች በሚል መሪ ቃል ከሚያዝያ 9, 2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል።በመሆኑም ዛሬ ሚያዚያ 12/2018 ከሰአት በኋላ በተለየ መልኩ የConstruction Industry Transformation Initiative and Closing የሚደረግበት በመሆኑ መላው የማህበሩ አባላት እዚህ ታላቅ የመዝግያ ፕሮግራም ላይ እንድትገኙልን ጥሪ እናስተላልፋለን።በዚህም ፕሮግራም ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣኖች ፣፣ ዲፕሎማቶች ፣ የመሰረተ-ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ተዋናዮችና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ተሳታፊዎች ይታድሙበታል፡