fa
Feedback
Halal memory🫀

Halal memory🫀

رفتن به کانال در Telegram

#ǫᴜʀᴀɴ & ʜᴀᴅɪs #ғᴜɴ ɪsʟᴀᴍɪᴄ ᴄᴏɴᴛᴇɴᴛ #вєѕт ɪsʟᴀᴍɪᴄ 𝑣𝑖𝑏𝑒 #ᴇᴠʀʏ ᴍᴜsʟɪᴍ ᴄᴏɴᴛᴇɴᴛ ╱◥██████◣. │∩│🪟▤│🪟│. ▓▆▇█▓🚪▓█▇. Cross @Usre_aviailabele

نمایش بیشتر
9 999
مشترکین
-1324 ساعت
-727 روز
-23630 روز
آرشیو پست ها
as wr wb

as wr wb

As-salamu 'alaykum

ብዙ ጊዜ ሰዎች 'ሰው የሚተወው ሲጠላ ነው' ብለው ያስባሉ፤ ነገር ግን ትልቁን ስቃይ የሚያውቁት እየወደዱ የሸሹት ናቸው። አንድን ሰው ጠልተን ስንለቀው፣ መራቁ እረፍትና ነፃነት ይሰጠናል። ነገር ግን እየወደድነው ስንለቀው፣ በየቀኑ ከራሳችን ልብ ጋር fight እናረጋለን። ይህ "መሸሽ" ሳይሆን ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ደኅንነት ሲባል የሚከፈል የፍቅር ዋጋ ነው። ብዙ ሰው መቆየትን እንደ ጀግንነት፣ መሄድን ደግሞ እንደ ደካማነት ያያል። ነገር ግን እየወደዱ መሄድ ከማንኛውም ትግል በላይ የውስጥ ኃይልን ይጠይቃል። እየፈለጉ መተው 'ራስን ከመውደድ' በላይ፣ ያንን የምንወደውን ሰው ከጥፋት ለመታደግ የሚደረግ መስዋዕትነት ነው። ጀግንነት የግድ መጋፈጥ ወይም አብሮ መቆየት ብቻ ሳይሆን፣ ነገሮች እንዳይበላሹ ብሎ በጊዜ መተውም ነው! ትክክለኛውን ነገር ማድረግ ሕገ ደንብን ማክበር እንጂ፣ ሁልጊዜ ፍላጎትና ምርጫ አይደሉም። ሳንወድ የተውነው፣ ሳንፈልግ የራቅነው ፊታችንን ያዞርንበት ሰው፣ ፍቅርና ወዳጅ የጨከንበት የራስ ልብ አለ። በሕይወታችን ውስጥ ትልቁ ስቃይ የሚፈጠረው በሁለት ተቃራኒ ኃይሎች መካከል ስንወጠር ነው። ልባችን በፍቅር፣ በትውስታ እና በተስፋ 'ሺህ ምክንያቶችን' እየደረደረ እንድንቆይ ይወተውተናል። ልብ ሁልጊዜም ለምንወደው ነገር 'ይቅርታ' እና 'ሰበብ' መፈለግ ትወዳለች። ምንም እንኳ ሁኔታው ጎጂ ቢሆንም፣ ልብ ግን ያለፈውን ደስ የሚል ትውስታ እየመዘዘች ዛሬን እንድንታገስ ታደርገናለች። አእምሮሽ "መሄድ አለብሽ" እያለሽ፣ ልብሽ ግን "አንድ ዕድል ስጪ" ስትልሽ የሚፈጠረው ስቃይ ከማንኛውም አካላዊ ሕመም በላይ ሊከብድ ይችላል። መሆን ያለበትን ማድረግ' ማለት ስሜታችንን ረግጠን ለሕሊናችን እና ለረጅም ጊዜ ደኅንነታችን ቅድሚያ መስጠት ነው። ልክ እንደ መራራ መድኃኒት፤ ስንወስደው ይመርረናል፣ በኋላ ግን ከበሽታ ያድነናል። ከምንወደው ሰው ወይም ሁኔታ ስንርቅ 'ግዴታዬ ነው' ብለን የምናደርገው ውሳኔ፣ ራሳችንን እና ያንን የምንወደውን ሰው ስሜት የመታደግ ተግባር ነው። ምክንያታዊ መሆን መጀመሪያ ላይ 'ብቸኝነት' ያስከትላል። ሰዎች 'ለምን ጨካኝ ሆንክ?' ሊሉህ ይችላሉ፤ ልብህም 'ለምን ብቻዬን ታስቀረኛለህ?' ብሎ ሊወቅስህ ይችላል። የራስን ልብ 'አርፈህ ተቀመጥ' ብሎ ማሳመን ከማንኛውም ዓለም አቀፍ ጦርነት በላይ ከባድ ነው። ብዙ ጊዜ ሰዎች 'ሰው የሚተወው ሲጠላ ነው' ብለው ያስባሉ፤ ነገር ግን ትልቁን ስቃይ የሚያውቁት እየወደዱ የሸሹት ናቸው። በመራቅ የምናተርፈው 'ፍቅሩን' ነው። መቆየታችን ለማናችንም የማይበጅ ሲሆን፣ ጀርባን ሰጥቶ መራቅ መሸሽ ሳይሆን ፍቅርን በንጽሕና ይዞ የመሻገር ጥበብ ነው። 'ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ' ሲባል ልብን ሰብሮ መሄድ፣ ከማሸነፍ ሁሉ በላይ የሆነ ድል ነው። የራስን ልብ ሰብሮ መሄድ የሚችለው ለራሱ ስሜት ሳይሆን ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ሰላም ቅድሚያ የሚሰጥ ሰው ብቻ ነው። ይህ ደግሞ "ከማሸነፍ ሁሉ በላይ የሆነ ድል" ነው!

As wa wb

ብዙ ጊዜ ሰዎች 'ሰው የሚተወው ሲጠላ ነው' ብለው ያስባሉ፤ ነገር ግን ትልቁን ስቃይ የሚያውቁት እየወደዱ የሸሹት ናቸው። አንድን ሰው ጠልተን ስንለቀው፣ መራቁ እረፍትና ነፃነት ይሰጠናል። ነገር ግን እየወደድነው ስንለቀው፣ በየቀኑ ከራሳችን ልብ ጋር fight እናረጋለን። ይህ "መሸሽ" ሳይሆን ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ደኅንነት ሲባል የሚከፈል የፍቅር ዋጋ ነው። ብዙ ሰው መቆየትን እንደ ጀግንነት፣ መሄድን ደግሞ እንደ ደካማነት ያያል። ነገር ግን እየወደዱ መሄድ ከማንኛውም ትግል በላይ የውስጥ ኃይልን ይጠይቃል። እየፈለጉ መተው 'ራስን ከመውደድ' በላይ፣ ያንን የምንወደውን ሰው ከጥፋት ለመታደግ የሚደረግ መስዋዕትነት ነው። ጀግንነት የግድ መጋፈጥ ወይም አብሮ መቆየት ብቻ ሳይሆን፣ ነገሮች እንዳይበላሹ ብሎ በጊዜ መተውም ነው! ትክክለኛውን ነገር ማድረግ ሕገ ደንብን ማክበር እንጂ፣ ሁልጊዜ ፍላጎትና ምርጫ አይደሉም። ሳንወድ የተውነው፣ ሳንፈልግ የራቅነው ፊታችንን ያዞርንበት ሰው፣ ፍቅርና ወዳጅ የጨከንበት የራስ ልብ አለ። በሕይወታችን ውስጥ ትልቁ ስቃይ የሚፈጠረው በሁለት ተቃራኒ ኃይሎች መካከል ስንወጠር ነው። ልባችን በፍቅር፣ በትውስታ እና በተስፋ 'ሺህ ምክንያቶችን' እየደረደረ እንድንቆይ ይወተውተናል። ልብ ሁልጊዜም ለምንወደው ነገር 'ይቅርታ' እና 'ሰበብ' መፈለግ ትወዳለች። ምንም እንኳ ሁኔታው ጎጂ ቢሆንም፣ ልብ ግን ያለፈውን ደስ የሚል ትውስታ እየመዘዘች ዛሬን እንድንታገስ ታደርገናለች። አእምሮሽ "መሄድ አለብሽ" እያለሽ፣ ልብሽ ግን "አንድ ዕድል ስጪ" ስትልሽ የሚፈጠረው ስቃይ ከማንኛውም አካላዊ ሕመም በላይ ሊከብድ ይችላል። መሆን ያለበትን ማድረግ' ማለት ስሜታችንን ረግጠን ለሕሊናችን እና ለረጅም ጊዜ ደኅንነታችን ቅድሚያ መስጠት ነው። ልክ እንደ መራራ መድኃኒት፤ ስንወስደው ይመርረናል፣ በኋላ ግን ከበሽታ ያድነናል። ከምንወደው ሰው ወይም ሁኔታ ስንርቅ 'ግዴታዬ ነው' ብለን የምናደርገው ውሳኔ፣ ራሳችንን እና ያንን የምንወደውን ሰው ስሜት የመታደግ ተግባር ነው። ምክንያታዊ መሆን መጀመሪያ ላይ 'ብቸኝነት' ያስከትላል። ሰዎች 'ለምን ጨካኝ ሆንክ?' ሊሉህ ይችላሉ፤ ልብህም 'ለምን ብቻዬን ታስቀረኛለህ?' ብሎ ሊወቅስህ ይችላል። የራስን ልብ 'አርፈህ ተቀመጥ' ብሎ ማሳመን ከማንኛውም ዓለም አቀፍ ጦርነት በላይ ከባድ ነው። ብዙ ጊዜ ሰዎች 'ሰው የሚተወው ሲጠላ ነው' ብለው ያስባሉ፤ ነገር ግን ትልቁን ስቃይ የሚያውቁት እየወደዱ የሸሹት ናቸው። በመራቅ የምናተርፈው 'ፍቅሩን' ነው። መቆየታችን ለማናችንም የማይበጅ ሲሆን፣ ጀርባን ሰጥቶ መራቅ መሸሽ ሳይሆን ፍቅርን በንጽሕና ይዞ የመሻገር ጥበብ ነው። 'ትክክለኛውን ነገር ለማድረግ' ሲባል ልብን ሰብሮ መሄድ፣ ከማሸነፍ ሁሉ በላይ የሆነ ድል ነው። የራስን ልብ ሰብሮ መሄድ የሚችለው ለራሱ ስሜት ሳይሆን ለሁለቱም ወገን ዘላቂ ሰላም ቅድሚያ የሚሰጥ ሰው ብቻ ነው። ይህ ደግሞ "ከማሸነፍ ሁሉ በላይ የሆነ ድል" ነው!

ለቧሎ እንዲህ አለቺዉ :- ታቃለህ አንተኮ መንግስት ነህ እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን አላት..? እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤ
ለቧሎ እንዲህ አለቺዉ :- ታቃለህ አንተኮ መንግስት ነህ እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን አላት..? እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤቱን ትገለባብጠዋለህ ታበላሸዋለህ አለቺዉ....

ለቧሎ እንዲህ አለቺዉ :- ታቃለህ አንተኮ መንግስት ነህ እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን አላት..? እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤ
ለቧሎ እንዲህ አለቺዉ :- ታቃለህ አንተኮ መንግስት ነህ እሱም አመሰግናለሁ የኔ ዉድ ምክንያቱ ግን ምን ይሆን አላት..? እሷም ንጉሶች የሆነን ከተማ ሲገቡ ያበላሾታል አንተም ቤት ገና ከመድረስህ ቤቱን ትገለባብጠዋለህ ታበላሸዋለህ አለቺዉ....

Dear God, if ever I’m chasing the wrong things, realign me. If I am going the wrong way, guide my heart again. Remove what distracts me and pull me closer to what truly matters. Realign my desires, my plans, and my heart with ur will. I trust u Lead the way, Lord

ንጋቱ የሚጀምረው አንቺ ስትነቂ ነው ከፀሀዩ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም ! ጠዋት ከምፖስተው ብዬ ነው ቤተሰብ 🤙

ስላንቺ.... እርግጥ ነው አንቺ አላህዬን አይደለሽምና ስላንቺ ለመፃፍ ባህሩ ቀለም፣ ደኑ መክተቢያ መድ ቢሆን ስላንቺ ከትቤ አልጨርስም __ አልልሽም። ግን ግን እንዲህ እልሻለሁ.... ጨረቃ ነሽ በ
ስላንቺ.... እርግጥ ነው አንቺ አላህዬን አይደለሽምና ስላንቺ ለመፃፍ ባህሩ ቀለም፣ ደኑ መክተቢያ መድ ቢሆን ስላንቺ ከትቤ አልጨርስም __ አልልሽም። ግን ግን እንዲህ እልሻለሁ.... ጨረቃ ነሽ በ15ኛዋ ሌሊት ብቅ የምትለው ውብ ደማቅ ጨረቃ፣ ከሩቅ የምታበራ፣ መንገድ ለሳተ የምትመራ፣ ጨረቃ ብቻም አይደለሽም .... ሁለቱ ዓይኖችሽ በጨረቃዋ መሃል በውበቷ ላይ ውበት ሊጨምሩላት እንደተቀመጡ ፈርጥ ናቸው። ኦውው ዓይኖችሽ እኮ እንዴት እንደሚያምሩ🖤

ስላንቺ.... እርግጥ ነው አንቺ አላህዬን አይደለሽምና ስላንቺ ለመፃፍ ባህሩ ቀለም፣ ደኑ መክተቢያ መድ ቢሆን ስላንቺ ከትቤ አልጨርስም __ አልልሽም። ግን ግን እንዲህ እልሻለሁ.... ጨረቃ ነሽ በ
ስላንቺ.... እርግጥ ነው አንቺ አላህዬን አይደለሽምና ስላንቺ ለመፃፍ ባህሩ ቀለም፣ ደኑ መክተቢያ መድ ቢሆን ስላንቺ ከትቤ አልጨርስም __ አልልሽም። ግን ግን እንዲህ እልሻለሁ.... ጨረቃ ነሽ በ15ኛዋ ሌሊት ብቅ የምትለው ውብ ደማቅ ጨረቃ፣ ከሩቅ የምታበራ፣ መንገድ ለሳተ የምትመራ፣ ጨረቃ ብቻም አይደለሽም .... ሁለቱ ዓይኖችሽ በጨረቃዋ መሃል በውበቷ ላይ ውበት ሊጨምሩላት እንደተቀመጡ ፈርጥ ናቸው። ኦውው ዓይኖችሽ እኮ እንዴት እንደሚያምሩ🖤

ጀግና ማለት ሰዎችን በትግል የሚጥል ሳይሆን ሲቆጣ ራሱን የሚቆጣጠር ነው🖤

ፈጅር ሶላት የአሏህን ትእዛዝ ለመተግበር በሸይጧን ላይ ድል አድርገህ የቀን ውሎህን በደስታ የምትጀምርበት ትልቅ ፀጋ ነው። الصلاة خير من النوم
ፈጅር ሶላት የአሏህን ትእዛዝ ለመተግበር በሸይጧን ላይ ድል አድርገህ የቀን ውሎህን በደስታ የምትጀምርበት ትልቅ ፀጋ ነው። الصلاة خير من النوم

አስቀሩን ብለን ኪታብ አንድ ብለን ስንገልጽ ኢማማችን እጅግ አፀያፊ አድርገው ካስተማሩን ነገር አንዱ ሰው እንዴት ከሰው ሚስትጋ ቆሞ ያወራል ሚለውን ነው ሸይኻችን ሆይ አብረው ፎቶ ሚነሱም አይተናል😭

ቧሎን ትጠይቃለች ጓደኞችህ ጋር ለምን አትወጣም...? ባልም ለምን እወጣለሁ ከነሱ ጋር ምንም ጥቅም የላቸዉም..! አንቺ በህይወቴ ዉስጥ አለሽ በሜካፕ እና በሁማኒየር ሚስቴ ያለ ሜካፕ እና በመላጣ ጓ
ቧሎን ትጠይቃለች ጓደኞችህ ጋር ለምን አትወጣም...? ባልም ለምን እወጣለሁ ከነሱ ጋር ምንም ጥቅም የላቸዉም..! አንቺ በህይወቴ ዉስጥ አለሽ በሜካፕ እና በሁማኒየር ሚስቴ ያለ ሜካፕ እና በመላጣ ጓደኛየ ነህ😶 አላህ ይቅር ይበልህ ወዮ ስሜት😭

"ምን አይነት ህይወት ነው የምትሰጠኝ?"ብላ ጠየቀችኝ...💍 "ለፍቼ ባቆምኩት...በኩራት ቆመሽ፤ በእኔ ማንነት...አንቺም ታፍረሽ ፤ተከብረሽ የቤት እመቤት...ስትሆኚ ነግሰሽ"👸❤️
"ምን አይነት ህይወት ነው የምትሰጠኝ?"ብላ ጠየቀችኝ...💍 "ለፍቼ ባቆምኩት...በኩራት ቆመሽ፤ በእኔ ማንነት...አንቺም ታፍረሽ               ፤ተከብረሽ የቤት እመቤት...ስትሆኚ ነግሰሽ"👸❤️

ምን እየተካሄደ ነው ወንዶች😭
ምን እየተካሄደ ነው ወንዶች😭

Highschool እያለሁ ሲጠይቀኝ 'ዓላማ አለኝ' ያልኩት ልጅ የአራት ወይ የአምስት አመት ህፃን በእጁ ይዞ አገኘሁት ሰላምታ ከተለዋወጥን ቡኋላ ስለ life ጠየቀኝ ''አልሐምዱሊላህ በጣም አሪፍ ነዉ'' አንተስ ጋር ? 'አልኩት ''ጥሩ ነዉ አንቺ ስትኮሪ አገባሁና ይኼን የመሰለ ጩጬ አደረስኩ'' አለኝ 'ደስ ይላል ልጅ ኒዕማ ነዉ' አልኩት 'በዋናዉ አካዉንቴ ብትቦልኪኝም media ላይ አይሻለዉ እኮ ላይክ መልቀም ነበረ ዓላማሽ መሰለኝ ተሳካልሽ አይደል'? አለኝ መቼ ነዉ ኢራን የኢንተርኔት ኬብሉን ምትበጥሰው በረብ🤦‍♀

ለህይወቴ የሆርሙዝ ሰርጥን ያህል አስፈላጊ ነሽ🥲