4 903
مشترکین
-724 ساعت
-97 روز
+3230 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ውጤት
ድሬደዋ ከተማ 1 - 3 ሀድያ ሆሳዕና
90+6' አድናን መኪ 02' ግርማ በቀለ
65' ቃልአብ ውብሸት
89' ሰመረ ሃፍታይ
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
አርብ ሰኔ 14/2016
⚽️ሀያ ስምንተኛ ሳምንት ⤵️
ውጤት
አዳማ ከተማ 2 - 3 ባህር ዳር ከተማ
03' ኤልያስ ለገሰ 10' የአብስራ ተስፋዬ
64' ዬሴፍ ታረቀኝ 85' ወንድወሰን በለጠ
90+2' ፍቅሩ አለማየሁ(በራስ ለይ)
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
አርብ ሰኔ 14/2016
⚽️ሀያ ስምንተኛ ሳምንት ⤵️
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
አርብ ሰኔ 14/2016
⚽️ሀያ ስምንተኛ ሳምንት ⤵️
09:00 አዳማ ከተማ - ባህር ዳር ከተማ
12:00 ድሬደዋ ከተማ - ሀድያ ሆሳዕና
Website www.ethiopianpremierleague.net
Telegram t.me/ethiopianlea
Instagram instagram.com/ethiopianpremierleagues.c/
Twitter twitter.com/EthiopianLeague
Facebook facebook.com/ethiopianpremierleaguesc
👍 2
ውጤት
ሻሸመኔ ከተማ 1 - 2 ፋሲል ከነማ
90+3' ሁዛፍ አሊ 78' ፍቃዱ አለሙ(ፍ)
90+2' ፍቃዱ አለሙ
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ሰኔ 13/2016
⚽️ሀያ ስምንተኛ ሳምንት ⤵️
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዲጂታል መፅሔት - ቅፅ 3 ቁጥር 62
ቅፅ 3 ቁጥር 62 ሳምንታዊ ዲጂታል መፅሔት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ስታቲክሳዊ መረጃዎች ይዞ መጥቷል። በመፅሔቱ ውስጥ የጨዋታ ሪፖርት እና ተጨማሪ መረጃዎች ተካተዋል። ከታች ባሉት ሊንኮች በሁለት ቋንቋ(በአማርኛ እና እንግሊዘኛ) ያገኙታል። በቴሌግራም ገፃችን በፒዲኤፍም ቀርቧል።
https://online.fliphtml5.com/gmtiv/wngp/
https://online.fliphtml5.com/gmtiv/kyao/index.html
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ሰኔ 13/2016
⚽️ሀያ ስምንተኛ ሳምንት ⤵️
09:00 ሻሸመኔ ከተማ - ፋሲል ከነማ
12:00 ሀዋሳ ከተማ - ወልቂጤ ከተማ
Website www.ethiopianpremierleague.net
Telegram t.me/ethiopianlea
Instagram instagram.com/ethiopianpremierleagues.c/
Twitter twitter.com/EthiopianLeague
Facebook facebook.com/ethiopianpremierleaguesc
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሰባተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰኔ 10 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባት በመሸናነፍ ቀሪ አንዱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 22 ጎሎች በ20 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 18 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ የተመዘገበ ቀይ ካርድ የለም።
በሳምንቱ በአንድ ተጫዋች ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፏል። ጸጋዬ አበራ(ባህር ዳር ከተማ) ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ባደረገው የ27 ኛ ሳምንት ጨዋታ ጎል ካስቆጠረ በኋላ የማዕዘን ባንዲራ ስለመስበሩ ሪፖርት ተደርጎበታል። በመሆኑም ተጫዋቹ ባጠፋው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ብር 10, 000 /አስር ሺ/ እንዲከፍል በተጨማሪም የተሰበረውን ንብረት እንዲተካ ወይም እወዳዳሪው በሚያቀርበው ማስረጃ መሰረት የንብረቱን ዋጋ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡
ውጤት
ሻሸመኔ ከተማ 0 - 2 ኢትዮጵያ መድን
45' ምንተስኖት ከበደ(በራስ ላይ)
90+3' አብዲሳ ጀማል
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
እሁድ ሰኔ 09/2016
⚽️ሀያ ሰባተኛ ሳምንት ⤵️
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.