cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ሳንኩራ መካነ ሂወት መዳሀኒአለም ቤ/ክ

የ መድሀኒዓለም ባርያዎች

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
179
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ዛሬ ደግሞ በተራው የሙፈሪያት ካሚሉ ስልጤ አረደን *~★★~* • ብልጽግናም የጴንጤና የወሀቢይ እስላም ስብስብ ነው። ፍርድ ከእነሱ አለመጠበቅ ነው። መፍትሄው ግን በራሳችን እጅ ነው። • የድምጽና የምስል መረጃው የስልጤ ፖሊስና የስልጤ ሽን*ም ወጠጤ የሙፈሪያት ግሪሳ የፈጸመውን ግፍ የሚያሳይ ነው። #ETHIOPIA | ~ ሰማዕትነት ምናምን ብዬ አላደነዝዝህም። ነጭ ነጯን እነግርሃለሁ። ከስልጤ በታች የሚገድለን ኃይል ኢትዮጵያ ውስጥ አይኖርም። በአናሳ እጅማ መሞት ሰማዕትነት አይደለም። ፈንዳ !! ••• በዛሬው ዕለት የሚከበረውን የእመቤታችንን ክብረ በዓል ለማክበር ከአዲስ አበባ ወደ ስልጤ ዞን ቂልጦ ሎዛ ማርያም የሄዱ መርጌቶችና ምዕመናን በስልጤ ፖሊሶችና በስልጤ ወጣቶች መደብደባቸው ተነግሯል። የመን ነኝ። አረብ ነኝ ባዩ ስልጤ እናኳ እንዲህ ጠግቦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን በገዛ ሀገሯ ለመደብደብ በቅቷል። አይ ስልጤ !! ••• መለስ ዜናዊ ከዐድዋ ከታቦተ ጽዮን እግር ስር መጥቶ ዐማራንና ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያስጨንቁለት ድንጋይ ሰባሪ ቅል አድርጎ ጠፍጥፎ ከሠራቸው ብሔሮች መካከል ዐረብ ነኝ ባዩ ስልጤ አንደኛው ነው። ይሄ ብሔር በተለየ መስፈርት በደቡብ ውስጥ የራሱን ዞን እንዲመሠርትም በመለስ ዜናዊ ችሮታ የተሰጠውም ቡድን ነው። ••• መለስ ዜናዊ ክርስቲያን ጉራጌዎችን ከንግዱ ዓለም ለማባረርና የዓድዋው ዘራፊ ቡድን የሌብነት ንግድን ለመለማመድ ሲል ጣሪያ ቀዶ ከመስረቅ እስከ ንግድ ማጭበርበር ሀገሪቷን የሚያምሳትን ይሄን አናሳ ቡድን አጀግኖ አንተ አረብ ነህ። በክልልህ ክርስቲያን ካገኘህ ውቀጠው በማለት ስነ ልቦናውን ሰልቦ በፀረ ዐማራ ትርክት ሞልቶ አናሳው ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ ጥጋቡ አናቱ ላይ በመውጣቱ ምክንያት ይኸው ዛሬ ይሄ ቡድን በድፍረት ካህናትንና ምዕመናንን ሲወግር፣ ሲደበድብ፣ ደማቸውንም ሲያፈስ ውሏል። ••• የዐቢይ መንግሥትም ቢሆን የኦርቶዶክሳውያን መደብደብ፣ መገደል፣ መታሰር፣ መፈናቀል ጉዳዩም አይደል። የደኢህዴን ፓርቲ ሊቀመንበሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልም ጅማ ያደገች ስልጤ ስለሆነች፣ ከስልጤነቷም በላይ አክራሪ ሙስሊምና ክርስቲያኖችን የምትጸየፍ ስለሆነች ስልጤ ከዚህ በላይ ባይጠግብ ነው የሚገርመው የሚሉም አሉ። ወይ ጊዜ ስልጤም ወንድ ሆኖ ታላቋን ቤተ ክርስቲያን ይደብድብ? ካህናቷንም ይፈንክት? ደማቸውንም ያፍስስ? ••• አዲስ አበባ የሚነግደው፣ በየመንደሩ ኪዮስክ ከፍቶ ከክርስቲያኑ ላይ ብር የሚሰበስበው ስልጤ እኮ ነው። ስልጤን ያጠገበው ኦርቶዶክሳዊው ነው። ከሱቁ እየሸመተ፣ ስኳር ዳቦ እየገዛው ያጠገበው ኦርቶዶክሳዊው ነው። ከማየከብረን የተለጠፍነው፣ በገንዘብ እንዲጠነክር፣ በአናታችን ላይ እንዲጸዳዳ ለስልጤ የፈቀድንለት እኛው ነን። ይበለን። ••• ስልጤ ይጥገብ በማርያም። ስልጤ ታላቋን ኦርቶዶክስን በገዛ ሀገሯ ያዋርድ? የካህናቶቿንም ደም ያፍስስ? ስልጤ? የመድኃኔዓለም ያለህ። እኮ ስልጤ? ••• ከአዲስ አበባ ከተማ እንዲያገለግሉ ወደ ስፍራው የሄዱ መርጌቶችንና ተጨማሪ ከ5 ያልበለጡ ምዕመናንን እኮ ናቸው በቦታው የተገኙት። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የመሰብሰብ ሕግ ሰበብ አድርገው ነው ተደራጅተው መጥተው አባቶቻችንን የደበደቡት፣ ክርስቲያኖችን የወገሩት። ደማቸውንም ያፈሰሱት። ስልጤ እኮ ነው በማርያም። ••• 10 ተስልጤዋ የሙፈሪያት ካሚል ፖሊሶች በመጀመሪያ መጥተው ካህናቱንና ምዕመናኑን ከቤተ ክርስቲያን እንዲወጡ አደረጉ። ፖሊሶቹ ከጀርባ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ገጀራ፣ ዱላና ድንጋይ የያዙ የስልጤ ወጠጤ ወጣቶችን አደራጅተው ጠበቁ። እኛ በኃይል እናስወጣላችኋለን እናንተ ውገሯቸው፣ እረዷቸው፣ ግደሏቸው ነው ነገሩ። የሆነውም እንደዚያ ነው። ••• የግብጽን እልህ ስልጤ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ተወጡ። አላህ ወአክበር እያሉ የአባቶቻችንን ደም አፈሰሱ። ደማቸውንም ጠጡ። ለምን የኦርቶዶስ ቤተ ክርስቲያን እዚህ በስልጤ ተተከለ? ለምን የክርስቲያንና የውሻ ድምጽ እንሰማለን? በማለት ነው ስልጤ ልብ አግኝቶ ኦርቶዶክሳውያንን እንዲህ ለመዳፈር የበቃው። ደግሞስ ስልጤ ምን ያድርግ? እሱም ተራው ይድረሰው እንጂ? በሶማሊ ክልል የሶማሌ ወሀቢይ ሲያርደን ሲያቃጥለን እያየ፣ በኦሮሚያ ክልል የኦሮሚያ ወሀቢይ ሲያርደን ሲያቃጥለን እያየ፣ በሲዳማ ክልል የሲዳማ ጰፀንጤ፣ በደቡብ የደቡብ ጴንጤ ሲያርደንና ሲያቃጥለን እያየ ስልጤ ተራው እስኪደርስ ቢጓጓና ቢጠብቅ እንዴት ይፈረድበታል። ወጉ ደርሶት ይኸው ይሄ አናሳ ቡድን ልብ አውጥቶ የኦርቶዶክስን አባቶች ደም ለማፍሰስ በቃ። ስልጤ እንኳን ይሽናብን? ስልጤ? ይገርማል። ••• የሚገርመው ሬሳ ለመልቀም የፀጥታ አካሉ አስቀድሞ አምቡላንስ ይዞ ነው የደረሰው አሉ። ብዙ ሬሳ መቁጠር ነበር የፈለገው። ነገር ግን የስልጤ ልብ ሆነና እንደተፈለገው አልሆነም። ስልጤ እየመታህ የሚሮጥ ነው። እጅ ለእጅ ቢዋጣልን ኖሮ፣ ብረት የያዘው ፒሊስ ባይኖር ኖሮ ከስልጤ አንዲት ባለ ማዕተብ ሰንበት ተማሪ ትበቃው ነበር። ዘመኑ ግን ለስልጤ ቀን አወጣለት። ይኸው ስልጤ አረብ ነኝ ባዩ ስልጤ ታላቋን ኦርቶዶክስ ደበደበ ተብሎ ዜና ተሠራለት። ጀገነ። ገነነ። ••• ስልጤዎቹ ከዚህ በፊት በተለያየ ጊዜ በዞናቸው አብያተ ክርስቲያናትን አቃጥለዋል። አውድመዋል። መለስም ኃይለማርያምም፣ አቢቹም ግን አይናገሯቸውም። አሁን ደግሞ የወሀቢይ እስላሟ ሙፈርያት በርቱ አይዟችሁ ጊዜው የእስላም ነው የምትላቸው ይመስል ያለልክ አናፍተዋል። ከዚህ በፊት ቤተ ክርስቲያን በመሥራቱ ቂም ይዘው አስረው የፈቱትን አንድ ወጣት ክርስቲያን ፖሊሶቹ አጋድመው ጥለው ለስልጤ ቄሮ ሰጥተው የስልጤው ቄሮ ክፉኛ ወግረው አልሞት ሲላቸው ጥለውት እንደሄዱና ወዲያው በአንቡላንስ ጭነው ይዘውት እንደሄዱም ተነግሯል። ልጁን አምቡላንሱ ውስጥ ፖሊሶቹ ሳይጨርሱት አይቀሩም ነው የሚሉኝ በስልክ ያነጋገርኳቸው ተጎጂዎች። የስልጤዋ የሙፈሪያት ፖሊሶች እንዲህ ሆነውልሃል። የመድኃኔዓለም ያለህ ስልጤ ?? ••• እንግዲህ አሁን በፀረ ሰላም ኃይሎች ማሳበብ፣ ተረጋጉ ማለትም አስፈላጊ አይመስለኝም። ስልጤ ልብ አግኝቶ እንዲህ ጥሬ ካካውን ልጸዳዳባችሁ ካለ፣ በደጃፍ በበራችን እየነገደ ባገኘው ገንዘብ እንዲህ ልደፍጥጣችሁ ካለ። ሀገር የሠራችን ቤተ ክርስቲያን ንቆ በአደባባይ እንዲህ ልደፍጥጣችሁ ካለ፣ ያበጠው መፈንዳት አለበት። እስከመቼስ ነው የማንም ልክስክስ ወጠጤ የሚጸዳዳብን? ትእግስቱስ እስከየት ድረስ ነው መሆን ያለበት? ያውም ለስልጤ? ወይ ነዶ !! ••• በአረቡ ዓለም ሳይቀር ታፍራና ተከብራ የከበሬታ ሥፍራ የተሰጣት ቤተ ክርስቲያን በአናሳው ስልጤ በገዛ ሀገራ እንዲህ ደሟ ይፍሰስ? ገና ለገና ስልጣኑ የስልጤዋ ሙፈሪያት ካሚል ነው ተብሎ ኢርቶዶክሳውያን በስልጤ ወጠጤ ደማችን ይፈስስ? ያበጠው መፈንዳት አለበት። መንግሥት የኦርቶዶክሳውያንን መብት የማያስከብር ከሆነ ኦርቶዶክሳውያን ራሳችን መላ፣ መፍትሄ ማበጀት አለብን። ••• በመንግሥት የውትድርና ሙያ ውስጥ ያለህ ባለማዕተብ ራስህን አዘጋጅ። አይንህ እያየ የማንም ወጠጤ ቤተ ክርስቲያንህን ሲያቃጥል፣ ካህናት አባቶችህን ሲገድል፣ ሲያርድ፣ ወንድም እህቶችህን በድንጋይ ሲወግር እያየህ ነውና ተዘጋጅ። ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ዳርፉር መቋዲሾ ሰላም ለማስከበር እንጠራወዛለሁ እያልክ እዚሁ አፍንጫህ ስር ስልጤ እንኳ ልብ አግጅቶ ሰላማችንን ሲያደፈርስ እያየህ ነውና አስብበት። እስላም ፖሊስ፣ እስላም
نمایش همه...
ወታደር ለሃይማኖቱ ታምኖ ኦርቶዶክስን እንዲህ በገዛ ሀገሯ ደሟን ሲያፈስ እያየህ ነውና አስብበት። ተናግረናል ያበጠው ይፈንዳ። ፍትህ ከሌለን ያበጠው ይፈንዳ። ፖሊስ ለሃይማኖቱ አግዞ የሚያርደን ከሆነ ያበጠው ይፈንዳ። ግብጽስ ጦርነት ብትገጥመን ከዚህ በላይ ምንአባቷ ነው የምታደርገን? የግብጽ እስላም ወታደር በለስ ቀንቶት ቢገባ ከስልጤ ፖሊስ የተለየ ምን ያደርግብናል? ደፈር ብለን እንነጋገር። አታሽሞንሙነው፣ አታውሸልሽለው። ያበጠውን አፈንዳው። አከተመ። ••• ይሄን ጉዳይ መፍትሄ እስኪያገኝ በሰፊው እሄድበታለሁ። ስልጤ እየነገደብኝማ አይገድለንም። የቀረውስ ይቅር በስልጤ እጅማ አንደበደብም፣ አንሞትም። የፈለገ ሺ ሙፈሪያት ስልጤ ይሰብሰቡ እንጂ በስልጤማ አንዋረድም። የቀረው ይቀራል። ሀገር ይፈርሳል እንጂ በስልጤማ አንቃጠልም። መከባበር እስኪመጣ በሰፊው እሄድበታለሁ። ሕግ መብታችንን የማያስከብርልን ከሆነም መብታችንን ለማስከበር አናንስም። ያውም ለስልጤ የሚሆን አቅምማ አናጣም። ቀኙን ጉንጭህ ለሚመታህ ግራህን ስጠው ነው እንጂ የተባለው አናትህ ላይ ልጸዳዳ ለሚል ስልጤ ሽንት ቤት ሁነው አልተባለም። አከተመ። ••• ሻሎም ! ሰላም ! ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ሰኔ 21/2012 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ።
نمایش همه...
ሠኔ ፳ እና ፳፩ በእመቤታችን ስም የተሠራች የመጀመሪያዋ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንና ቅዳሴ ቤት የእመቤታችን ፪ኤቱ ክብረ በዓላት ታሪክ በሠኔ ፳ ለመጀመሪያ ጊዜ በቅድስት ድንግል ማርያም ስም በፊልጵስዩስ የተሠራችው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ትታሰባለች፤ ይኸውም የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስረዳን ጳውሎስና በርናባስ ወደ ፊልጵስዩስ ከተማ ገብተው ባስተማሩ ጊዜ ሕዝቡ “መካነ ጸሎት ለዩልን” ብለዋቸዋል፤ ይኽነንም ለጴጥሮስ በነገሩት ጊዜ ጌታችን የሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን አሠራር እንዲገልጽላቸው ሱባዔ ገቡ፤ ሱባዔውም ሲፈጸም ጌታ ሐዋርያትን የሞቱትን አስነሥቶ ያሉትን ጠርቶ በሕይወተ ሥጋ በፊልጵስዩስ ሰበሰባቸው፨ “በናቴ ስም አብያተ ክርስቲያናት ሊታነጹ ፈቃዴ ነውና ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ላሳያችኊ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያናትን ላስተምራችኊ ሰብስቤያችኋለኊ” ብሏቸው፤ ወደ ምሥራቅ አገር ይዟቸው ወጣ፤ በዚያ በምሥራቅ ሀገር ሦስት ደንጊያዎች ነበሩ ተራርቀው የነበሩትን አቀራረባቸው፤ ጥቃቅን የነበሩትን ታላላቅ አደረጋቸው፤ ቁመቱን ወርዱን ለክቶ ሰጣቸው፤ ቁመቱ 24 ወርዱ 12 ክንድ ነው፡፡ ፳፬ቱ የ፳፬ቱ ካህናተ ሰማይ አምሳል ነው፤ ፲፪ቱ የ፲፪ቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው፤ ከዚኽ በኋላ ሥራ ጀመሩ፤ ሲሠሩትም ሰም እሳት ሲያሳዩት እንዲለመልም በእጃቸው ላይ እየተሳበ ሠርተው ፈጽመውታል፤ ይኽ የኾነ እመቤታችን ባረገች በአራተኛው ዓመት በሠኔ ፳ ቀን ነው፨ በሠኔ ፳፩ኛው ቀን ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ መጣ፤ እመቤታችንን ታቦት፤ ሐዋያትን ልኡካን አድርጎ፤ ጌታ ዐቢይ ካህን ኾኖ ቀድሶ አቊርቧቸዋል፤ ከዚያም “እምይእዜሰ አንትሙኒ ከመዝ ግበሩ” (ከእንግዲኽ ወዲኽ እናንተ እንዲኽ ሥሩ) ብሎ አዝዟቸው ዐርጓል፤ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የተጀመረ በቅድስት ድንግል ስም ነው፡፡ ሦስቱ ደንጊያዎች የሥላሴ አምሳል ናቸው፤ ከታች አቀማመጣቸው ፫ ከላይ ሕንፃቸው ፩ ነው ይኽም የአንድነታቸው የሦስትነተኛው አምሳል ነው፤ አባ ጽጌ ድንግልና አባ ገብረ ማርያም ዘደብረ ሐንታም በማሕሌተ ጽጌ መጽሐፋቸው ላይ፡- “በሠላስ አእባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ ሐኒጸ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ እንዘ ይብላ ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ” (ድንግል በአካል ሦስት መኾኑን ለመግለጽ በሦስት ድንጋዮች ቤትሽን መሥራት ከፈጸመ በኋላ፤ ከአንቺ ጋር ለበዓል በተገለጸ ጊዜ ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ እያሉ ልጅሽን ለማመስገን ደናግል በከበሮ ምስጋናን አቀረቡ) በማለት ገልጸዋል፡፡ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯ በሰማያት አምሳል እንደኾነ ሊቃውንት ይተነትናሉ፤ ይኸውም የመጀመሪያዋ ሰማይ “ጽርሐ አርያም” ስትባል ከእሳት ብርሃኗን ነሥቶ ከብርሃን ብርሃንን ጠምቆ አጥርቶ፤ ኹለንተናዋን በብርሃን ቀለም ሸልሟታል “አልቦ ሰማይ ዘይጼልል ላዕሌሃ እስመ መልዕልታዊት ወጽንፋዊት ይእቲ ወኲለንታሃ ብርሃን ፍጹም ዘኢይትነገር በልሳነ ኲሉ ፍጡር ወኲሎሙ ብርሃናት አምሳለ ቀለምጺጸ እሳት በኀቤሃ” ይላል ፤ ብርሃኗን ማንም ከቶ ሊገልጸው አይችልም፤ ከርሷ ብርሃን አንጻር ሲታዩ ሌሎቹ ብርሃናት የእሳት ፍንጣሪ ያኽላሉ፤ ከሰማይ ኹሉ በላይ ስትኾን ከርሷ በላይ ምንም ሰማይ የለም፤ ከዚኽ የተነሣ “ሰማየ ሰማያት” ትባላለች (ዘዳ ፲፥፲፬፤ ፩ነገ ፰፥፳፯)፡፡ ምሳሌነቷን ሊቃውንት በመጽሐፈ ቅዳሴ መቅድም ላይ የሰማይ ሥርዓት በምድር ላይ ስለመሠራቱ ሲተነትኑ በጽርሐ አርያም ውስጥ መንበረ ብርሃን፣ ታቦተ ብርሃን፣ መንጦላዕተ ብርሃን፣ አራቱ ጸወርተ መንበር፣ ኻያ አራቱ ዐጠንተ መንበር ይኖራሉ፤ ጽርሐ አርያም የመቅደስ፤ መንበረ ብርሃን የመንበር፤ ታቦተ ብርሃን የታቦት፤ መንጦላዕተ ብርሃን የመንጦላዕት፤ አራቱ ጸወርተ መንበር የአራቱ ሊቃነ ጳጳሳት፤ ፳፬ቱ ዐጠንተ መንበር የጳጳሳት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል ናቸው፡፡ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በመጽሐፈ ሰዓታቱ ላይም “ወኊልቈሙ ለእሙንቱ መላእክት ወሊቃነ መላእክት... ወቡርክት ዛቲ ቤተ ክርስቲያን እንተ አሕዛብ ትመስል ኀይለ ሰማያት” (የእነዚኽ መላእክት የመላእክት አለቆች ቊጥርም መናብርትና ሥልጣናት፣ አጋዕዝትና ኀይላት፣ ሊቃናት፣ ኪሩቤልና ሱራፌል ነው፤ እየጮኹም እንዲኽ ይላሉ የእስራኤል አምላክ ይመስገን የሕዝቡ የአሕዛቡ የምትኾን የተባረከች ቤተ ክርስቲያን የሰማያት ኀይልን ትመስላለች) ይላል፡፡ ሊቁ ሰራዊተ መላእክትን በሚያመሰግንበት በዚኽ ክፍል ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሠራሯና እና አከፋፈሏ በመላእክት ከተማ እና በአሰፋፈራቸው ልክ የተመሰለች መኾኗን አስረግጦ አስተምሯል፡- ይኸውም ሦስቱ የቤተ ክርስቲያን ክፍሎች (መቅደስ፣ ቅድስት፣ ቅኔ ማሕሌት) የሦስቱ ዓለመ መላእክት ምሳሌ ሲኾን ይኸውም መቅደስ የኢዮር፤ ቅድስት የራማ፤ ቅኔ ማሕሌት የኤረር ምሳሌ ናቸው፡፡ ኢዮር በተባለችው ሰማይ ኪሩቤል፣ ሱራፌል፣ ኀይላት ይኖራሉ፡፡ ራማ በተባለችው ሰማይ አርባብ፣ መናብርት፣ ሥልጣናት ይኖራሉ፡፡ ኤረር በተባለችው ሰማይ ሊቃናት፣ መኳንንት፣ መላእክት ይኖራሉ፡፡ እነዚኽ 9ኙ ነገድ የ፱ቱ መዓርጋተ ቤተ ክርስቲያን አምሳል ናቸው፡፡ ይኸውም በኢዮር ከሚኖሩት መላእክት ውስጥ ኪሩቤል የሊቃነ ጳጳሳት፤ ሱራፌል የጳጳሳት፤ ኀይላት የኤጲስ ቆጶሳት አምሳል፡፡ በራማ ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ አርባብ የቆሞሳት፤ መናብርት የቀሳውስት፤ ሥልጣናት የዲያቆናት አምሳል፡፡ በኤረር ሰማይ ከሚኖሩት ነገደ መላእክት ውስጥ ሊቃናት የንፍቀ ዲያቆናት፤ መኳንንት የአናጒንስጢሳውያን፤ መላእክት የመዘምራን አምሳል ናቸው፡፡ ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ ስለ ክብረ ቤተ ክርስቲያን፦ ✍️ “እንተ ተሐንጸት በስሙ፤ ወተቀደሰት በደሙ ወተዐትበት በዕፀ መስቀሉ ጊሡ ኀቤሃ እስመ ኀይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ” (በስሙ ታነጸች፤ በደሙም ከበረች፤ በዕፀ መስቀሉም ተባረከች፤ ወደ ርሷ (ቤተ ክርስቲያን) ኺዱ የእግዚአብሔር ኀይል በርሷ ላይ ነውና) ይላል፡፡ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫም ተአምኆ ቅዱሳን በሚባለው ታላቅ መጽሐፉ ላይ፡- “ሰላም ለቤተ ክርስቲያን ቅድስት ማኅደረ ስብሐት ምዕዋደ መላእክት እመ ኲሉ ሕዝብ” (የሕዝብ ኹሉ እናት የመላእክት መዘዋወሪያ (ቦታ) የምስጋና ማደሪያ ለኾነችው ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ይገባል) ብሏታል፡፡ ይኸው ሊቅ አባ ጊዮርጊስ በተመሳሳይ መልኩ እናትነቷን በሰባቱ ጊዜያት የሕማማት ሰላምታው ላይ፡- “ሰላም ለኪ ቤተ ክርስቲያን እምየ ዘትጼንዊ መጽርየ ብኪ ጸናዕኩ እምከርሠ እምየ ቤተ ክርስቲያን አክሊለ ርእስየ ሰላም ለኪ” (እንደ ቀጋ የምትሸትቺ ቤተ ክርስቲያን እናቴ ሰላምታ ለአንቺ ይገባል፤ ከእናቴ ማሕፀን ዠምሮ በአንቺ ጸናኊ፤ የራሴ አክሊል የምትኾኚ ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ ለአንቺ ይገባሻል) “በሐኪ በሐኪ ቤተ ክርስቲያን እምነ ግበሪ ሰላመ ማእከሌነ እምኀይለ ጸላኢ ወፀር ዕቀቢ ኪያነ ትንብልናኪ የሀሉ ምስሌነ፤ ሰላም ለኪ” (ሰላምታ የተገባሽ እናታችን ቤተ ክርስቲያን ሰላም ሰላም እንልሻለን፤ በመኻከላችን ሰላምን አድርጊ፤ ከፍጹም ጠላት እኛን ጠብቂ፤ ልመናሽም ከእኛ ጋራ ይኹን) በማለት እናት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አወድሷል፡፡ በተጨማሪም ሠኔ ፳፩ ቀን ቅድስት ድንግል ማርያም በጎልጎታ ቃል ኪዳን መቀበሏም ይታሰባል። የቅድስት ቤተ ክርስቲያን በረከት ይደርብን፡፡ [በመጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ]
نمایش همه...
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አሜን ሰኔ 17-እጅግ ተአምረኛው ጻድቅ አቡነ ገሪማ እንደነሄኖክና ኤልያስ የተሰወሩበት ዕለት ነው፡፡ ዛፎችና ድንጋዮች ጽድቃቸውን በመግለጥ ‹‹ገሪማ ገረምከኒ›› እያሉ አፍ አውጥተው በሰው አንበት ያመሰገኗቸው እኚህ ጻድቅ ከተስዓቱ ቅዱሳን አንዱ ሲሆኑ በጠዋት ስንዴ ዘርተው ዕለቱን አዝመራውን ሰብስበው በማስገባት መሥዋዕትን ያሳረጉትና በግራር ዛፍ ላይም በሬዎችን አውጥተው የስንዴውን ነዶ ያበራዩት እንዲሁም ፀሐይን እንደ ኢያሱ ቀጥ አድርገው ያቆሟትና ወንጌልን የጻፉበት ብዕራቸው ዛፍ ሆኖ የበቀለላቸው እጅግ ተአምረኛ ናቸው፡፡ አባታቸው የሮሙ ንጉሥ መስፍንያኖስ ሲሆን እናቱ ንግሥት ሰፍንግያ ትባላለች፡፡ እርሷም በመጀመሪያ መካን ሆና ሳለ እግዚአብሔርን በመማጸን ከብዙ ጊዜ በኋላ ስትወልድ የልጇን ስም ይስሃቅ አለችው፡፡ እናትና አባቱም የቤተ ክርስቲንን ትምህርት አስተምረው ካሳደጉት በኋላ ዲቁና እንዲሾም አደረጉት፡፡ የሮም ንጉሥ የሆነው አባቱ በሞተ ጊዜ የሮም ሰዎች ተሰብስበው በአባቱ ዙፋን ላይ አነገሡት፡፡ እርሱም በመልካም ሁኔታ በቅን አገዛዝ ሰባት ዓመት አስተዳደራቸው፡፡ አቡነ ገሪማ ከተሰዓቱ ቅዱሳን ውስጥ አንዱ ሲሆኑ ወደ ሀገራችን ቅድስት ኢትዮጵያ የመጡት ከሌሎቹ ከ8ቱ ቅዱሳን ዘግየት ብለው ነው፡፡ ጥንተ ነገሩ እንዲህ ነው፡- የሮም ነገሥታት ወገን የሆነው አቡነ አረጋዊ (ዘሚካኤል) ከነገሥታት ወገን የምትሆን ሚስት አጋብተው ሊያነግሡት ሲያስቡ እርሱ ግን ዓለምን ፍጹም በመናቅ ወደ ታላቁ አባት አባ ጳኩሚስ ገዳም ገብቶ መነኮሰ፡፡ የንጉሡን ልጅ የአቡነ አረጋዊን በሕፃንነቱ ምንኩስና መቀበሉን የሰሙ 8 ደጋግ ሌሎች የነገሥታት ልጆችም ከያሉበት ተሰባስበው አባ ጳኩሚስ ገዳም ገብተው ከአባ ዘሚካኤል ጋር ተገናኙ፡፡ አባ ጳኩሚስን ‹‹እኛንም እንደዚህ ሕፃን አመንኩሰን›› አሉትና አመንኩሶ ባረካቸው፡፡ የሃይማኖትን ምሥጢር ሁሉ ከአባ ጳኩሚስ ጠንቅቀው እየተማሩ ለብዙ ዓመታት ከእርሱ ጋር ተቀመጡ፡፡ እነዚህም ቅዱሳን የቁስጥንጥንያው አባ ሊቃኖስ፣ የሀገረ ቁስያው (ኢጣሊያ) አባ ይምአታ፣ የአንጾኪያው (ሶሪያ) አባ ጽሕማ፣ የቂልቅያው (ግሪክ) አባ ጉባ፣ የእስያው አባ አፍጼ፣ የሮምያው ጰንጠሌዎን፣ የቂሣርያው አባ አሌፍ ሲሆኑ ሁሉም የነገሥታት ልጆች ናቸው፡፡ ከዚህም በኋላ እነዚህ ቅዱሳን ወደ ትውልድ ሀገራቸው ሮም ተመልሰው ሮምን ወደ ቀናች ሃይማኖት መለሷት፡፡ በዚያም ሳሉ በምድረ አዜብ ብሔረ ኢትዮጵያ ስለሚኖሩ ሰዎች ዝና ስለ ነገሥታቶቻቸውም ቅድስናና ሀገሪቱም የእመቤታችን ዓሥራት መሆኗን ከመጻሕፍት ተረዱ፡፡ አባ ዘሚካኤልም ከሁለቱ ደቀ መዛሙርቶቹ ጋር በሌሊት ወጥቶ ወደ ኢትዮጵያ መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል እየመራው መጥቶ አክሱም ደረሰ፡፡ በዚያም ጥቂት ጊዜ በመቀመጥ ተመልሶ ወደ ሮምያ ሄዶ ስለ ኢትዮጵያ ያየውንና የሰማውን በሙሉ ሁሉ ለሌሎቹ ቅዱሳን ሲነግራቸው እነርሱም ‹‹ይህችን የተቀደሰች ምድርማ ሄደን ማየት አለብን›› ተባበብለው ያላቸውን ሁሉ ይዘው ታቦቶቻቸውን፣ ካህናቶቻቸውን፣ ንዋየ ቅድሳቶቻቸውን፣ መጻሕፍቶቻቸውን ሁሉ ይዘው በዘሚካኤል መሪነት በመምጣት በ460 ዓ.ም ጳጳሱና ንጉሡ ካሉበት አክሱም ከተማ ገቡ፡፡ እነዚህ ቅዱሳን የነገሥታት ወገን ስለሆኑ በሮም ነግሦ የሚገኘውን ወንድማቸውን ይስሐቅን ላኩበት፡፡ ንጉሡ ይስሐቅ ለአባ ዘሚካኤል የእኅት ልጅ ነው፡፡ እርሱም መልእክቱ እንደደረሰው 7 ዓመት በሮም ከነገሠ በኋላ መንግሥቱን ትቶ በሌሊት ተነሥቶ በመውጣት ወደ ሀገራችን በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል መሪነት መጣና ከወንድሞቹ ጋር ተቀላቀለ፡፡ እነርሱም አመነኮሱትና ስሙን ገሪማ አሉት፡፡ ከእነርሱም ውስጥ በመጀመሪያ መልእክት የላከለት በሀገራችን አክሱም አካባቢ በዋሻ ይኖር የነበረው አባ ጰንጠሌዎን ነው፡፡ ‹‹ልጄ ይስሃቅ ሆይ ሙታኖቻቸውን ይቀብሩ ዘንድ ሙታኖችን ተዋቸው አንተ ግን ክብር ይግባውና የክርስቶስን የማያልፍ መንግሥት ትሻ ዘንድ ወደ እኔ ና›› አለው፡፡ አቡነ ገሪማም ይህን እንዳነበበ መንግሥቱን ትቶ በሌሊት ወጥቶ ሄደ፡፡ ያንጊዜም ጌታችን ቅዱስ ገብርኤልን ላከለትና ብርሃናዊ በሆኑ ክንፎቹ ተሸክሞ የዓሥር ወር የሚሆነውን መንገድ በሦስት ሰዓት አደረው፡፡ አክሱም አባ ጰንጠሌዎን ደጅ አቆመው፡፡ አባ ጰንጠሌዎንም በፍቅር ተቀብሎት አስገባውና የምንኩስናን ልብስ አለበሰው፡፡ አቡነ ገሪማም በጾም፣ በጸሎትና በስግደት ተጠምዶ ቆዳው ከአጥንቱ እስኪጣበቅ ድረስ በጽኑ ሲጋደል ኖረ፡፡ ከዚህም በኋላ መደራ ወደተባለ ቦታ ሄዶ በዓቱን በማጽናት ተጋድሎውን በይበልጥ ቀጠለ፡፡ እጅግ አስደናቂ የሆኑ ብዙ ተአምራትን በማድረግ ሕሙማንን ሁሉ የሚፈውስ አጋንንትን ግን የሚያሳድድ ሆነ፡፡ ከእጆቹም አስገራሚ ተአምራት ተገለጡ፡፡ ከብዙ ተአምራቶቹም ውስጥ በአንዲት ዕለት በጠዋት ስንዴ ዘራ፣ በሰርክም አዝመራውን ሰብስቦ አስገብቶ ከእርሱ መሥዋዕትን አሳረገ፡፡ በማግስቱም በግራር ዛፍ ላይ በሬዎችን አውጥቶ የስንዴውን ነዶ አበራየ፡፡ 77 የእንቅብ መስፈሪያ ስንዴም ሆነ፡፡ ሁለተኛም የወይን ሐረግ በደረቅ ጨንጫ ላይ ተከለ፣ ወዲያውም በቀለችና አበበች፡፡ ፍሬም አፈራችና በእርሷ መሥዋዕትን አሳረገ፡፡ አባታችን 4ቱን ወንጌላት በአንድ ቀን ጽፈው ጨርሰውታል፡፡ ሲጽፉ መሽቶባቸው ፀሐይ ልትጠልቅ ስትል ገዝተው አቁመዋታል፡፡ ጽሕፈታቸውን ሲጨርሱ ‹‹ከእንግዲህስ ግብርሽን ፈጽሚ›› በማለት ግዝታቸውን አንስተው ፀሐይን እንዲትጠልቅ አድርገዋታል፡፡ ይጽፉበት የነበረውን ብዕራቸውንም ከመሬት ቢወረውሩት ጸድቆ በቅሎ ለምልሞ ትልቅ ዛፍ ሆኗል፡፡ አባታችን የከበረ ምራቃቸውን ከትልቅ ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ እንትፍ ቢሉት ከድንጋዩ ላይ ጸበል ሆኖ ፈልቋል፡፡ ጸበሉ አሁንም ድረስ ዕውራንን እያበራና ብዙ አስገራሚ ፈውሶችን እየሰጠ ይገኛል፡፡ ትግራይ አዱዋ ባለው በገዳማቸው ውስጥ የሚገኘው አስደናቂው የአቡነ ይስሐቅ ጸበል የሚፈልቀው ከጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ ነው፡፡ የበለጠ የሚያስገርመው ደግሞ ጸበሉ ከድንጋዩ ላይ በግልጽ እየታየ የሚፈልቀው በጠራራ ፀሐይ ብቻ መሆኑ ነው፡፡ ፀበሉ ከቀኑ ከ6፡00 ጀምሮ እስከ 9፡00 ባለው ጊዜ ብቻ ነው የሚፈልቀው፡፡ በቦታው ላይ የሚገኙ አባቶች እንደሚናገሩት ቀትር በጠራራ ፀሐይ ካልሆነ በቀር ጸበሉ በቀዝቃዛ ሰዓት ጠዋት ላይ ወይም ደመና በሆነ ጊዜ አሊያም በክረምት አይፈልቅም፡፡ አባ ይስሐቅና ጓደኞቻቸው የሚመገቡት በማኅበር ስለነበር አባ ይስሐቅ ግን አፋቸውን ሸፍነው የሚበሉ እየመሰሉ በጨርቅ ሸፍውና ደብቀው ለነዳያን ይመጸውቱ ነበር፡፡ አድዋ አካባቢ የሚገኘው ሰሎዳ ቅዱስ ሚካኤል የሚኖሩ ካህናት ቅዳሴ እንዳይታጎልባቸው እንዲያሟሉላቸው አባ ይስሐቅን ሄደው ጠየቋቸው፡፡ አባ ይስሐቅም ገብተው ቀደሱ፡፡ ነገር ግን ሰዎቹ ወደ አባ ጰንጠሌዎን ዘንድ መጥተው ‹‹አባ ይስሐቅ ከበላ በኋላ ይቀድሳል›› ብለው አሟቸው፡፡ አባ ጰንጠሌዎንም ሄደው ስለ ሁኔታው ጠየቋቸው፡፡ አባ ይስሐቅም ዝም በማለት ምንም አልመለሱም፡፡ ቅዱሳኑም ሁሉ ተሰብስበው ‹‹ሕጋችንን አፍርሷል፣ በልቶ ቀድሷልና እናውግዘው›› ከመካከላቸው እንዲነሱላቸው ጠየቋቸው፡፡ አባ ይስሐቅም ‹‹እኔን ከዚህ አስነሥታችሁ ልታወግዙኝ ከፈለጋችሁ መነሳት ያለብኝ እኔ ብቻ ሳልሆን እነዚህም ዛፎችና ድንጋዮችም ሁሉ ይነሱ እንጂ›› ብለው ተነሥተው ሲሄዱ በአካባቢው ያሉ ዛፎችና ድንጋዮች ሁሉ ተነቅለው ተነሥተው አባ ይስሐቅን ተከተሏቸው፡፡ ዛፎቹና ድንጋዮቹም ‹‹ገሪማ ገረምከኒ›› እያሉ አፍ አውጥተው በማመስገን በሚያሟቸው ሰዎች
نمایش همه...