cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የሕግ ተማሪዎች

የሕግ ተማሪዎች Access legal info center Law school students legal info [email protected]

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
3 781
مشترکین
+624 ساعت
+407 روز
+21430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

👇 Yours Page ✅ https://t.me/LawStudentsUnion
نمایش همه...
👏 1
በዓለም ላይ የሰራተኞች ቀን መከበር የተጀመረበት ዋና ዓላማ የሰራተኛውን መደብ ታታሪነትና ትጋት እውቅና መስጠት፣ ለሰራተኛው መብቶቻቸውን በተመለከተ ግንዛቤ መፍጠር እና ሰራተኛውን ከብዝበዛ መጠበቅ ነው። ከኢኮኖሚ የእድገት ምንጭ (Economic Factors) መካከል አንዱ ሰራተኛ (Labor) ነው! ስለዚህ የኢኮኖሚ ሞተር ለሆናችሁ #በላብ አደሮች በሙሉ ለምትታሰቡበት ቀን እንኳን አደረሳችሁ!
نمایش همه...
👍 7👎 1
ብርበራ  ብርበራ የወንጀል ድርጊት ለመፈፀም ጥቅም ላይ የዋሉ መሣሪያዎችን ፣ በወንጀል ድርጊት ምክንያት የተገኙ ቁሳቁሶችን ፣ ምርመራ ለሚደረግበት ጉዳይ ጠቀሜታ ያላቸውን ሌሎች ማናቸውም ማስረጃዎች ለመፈለግ እና ለመያዝ በተጠርጣሪዎች መኖሪያ ቤት ውስጥ ወይም የተጠቀሱት ነገሮች ተደብቀውባቸዋል በሚባሉ በሌሎች ሰዎች ቤቶች ውስጥ የሚከናወን የወንጀል ምርመራ ተግባር ነው፡፡ ብርበራ ለማድረግና በሚደረግበት ወቅት የሚከተሉትን መርሆች መከተል አስፈላጊ ነው። ✔ ማንኛውም መርማሪ ፖሊስ ወይም  የፖሊስ አባል በፍርድ ቤት የተሰጠ የብርበራ ማዘዣ ካልያዘ በቀር የሰዎችን ቤት መበርበር አይችልም። ✔ ብርበራ የሚደረገው ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት እስከ ማታ 12፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው። በፍርድ ቤት የተለየ  ትእዛዝ ሲሰጥ ብቻ ከዚ ሰአት ውጭ ሊካሄድ ይችላል። ✔ ማንኛውም የብርበራ ማዘዣ የሚበረበረውን  እና የሚያዘውን ዕቃ ማመልከት ያለበት ሲሆን መርማሪው ፖሊስ ወይም አብሮት ያለ የፖሊስ አባል በማዘዣው ላይ ከተመለከተው ውጭ ሌላው ዕቃ መያዝ አይችልም። ✔ መርማሪው ፖሊስ ወይም የፖሊስ አባል በማዘዣ ትዕዛዙ የተመለከተውን ዕቃ በሚይዝበት ጊዜ የተያዘውን ዕቃ ዝርዝር መዝግቦ መያዝ ያለበት ሲሆን ከተቻለ ገለልተኛ የሆነ ሰው ሊስቱ ላይ እንዲፈርምበት ይደረጋል። ✔ ብርበራ የሚያደርገው ብርበራ ከሚደረግበት ሰው ጋር ተመሳሳይ ፆታ ባለው ሰው ነው። ✔ ምርመራ በሚደረግበት ጊዜ ፖሊስ አስፈላጊውን ሀይል ብቻ ይጠቀማል። by Daniel Fikadu https://t.me/Ethiopialegalinfo @Ethiopialegalinfo #Ethiopialegalinfo
نمایش همه...
👍 1
★ ዳሽን ባንክ አዲስ የስራ ማስታወቂያ ♦Deadline: May 5, 2024 Dashen Bank invites qualified applicants for following job positions. ✔ Position 1: Attorney, Litigation ✔ Position 2: Attorney, Sheriah & Legal Research and Advisory ✔ Position 3: Enterprise Compliance Officer ✔ Position 4: Enterprise Compliance Specialist ✔ Position 5: IT Architecture & Modernization Officer ✔ Position 6: IT Architecture & Modernization Specialist ✔ Position 7: IT Project Officer ✔ Position 8: Manager, Enterprise Compliance Management ✔ Position 9: Manager, IT Project ✔ Position 10: Principal Attorney, Legal Research & Advisory I ✔ Position 11: Senior IT Project Officer ✔ Position 12: Senior Attorney, Legal Research & Advisory ❇️ Qualification: Information Technology, Computer Science, Computer Information System, Software Engineering, Law preferable, Risk Management, Economics, Accounting, Finance, or Banking, Marketing Management, Management, Business Administration, Human Resource Management , or any other equivalent fields 🔻Salary: Based on Salary Scale and benefits. 🌀 How to Apply Online?? 👇👇👇👇 https://dailyjobsethiopia.com/2024/04/26/dashen-bank-new-vacancy-21/ Share to your friends @ethio_job_vacancy1 @ethio_job_vacancy1
نمایش همه...
Dashen Bank New Vacancy

  Dashen Bank was based in September 1995. Dashen Bank coined its identify from the very best peak in Ethiopia, mount Dashen, and aspires to be the Best in Class Bank in Africa. Headquartered in Addis Ababa, the Bank is among the many largest non-public Banks in Ethiopia. It operates by means of a community ... Read More

#ኢራቅ የኢራቅ ፓርላማ #ግብረሰዶም / የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን ከ10 እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስር የሚቀጣ አዲስ ሕግ አርቅቋል። በአዲሱ ሕግ መሠረት ጾታቸውን የቀየሩ ሰዎች ከ1 እስከ 3 ዓመት ሊታሰሩ ይችላሉ። በአዲሱ ሕግ ፦ ➡️ የግብረሰዶም / የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን የሚያበረታቱ፣ የሚያስተዋውቁ፤ ➡️ ሴተኛ አዳሪነትን የሚያራምዱ፤ ➡️ ጾታ ለመቀየር ቀዶ ህክምና የሚያደርጉ ዶክተሮችን፤ ➡️ " ሆን ብለው " እንደ #ሴት የሚሆኑ ወንዶች እና " በሚስት መለዋወጥ " ላይ የተሠማሩ ሰዎች እስራት ይጠብቃቸዋል ፤ ዘብጥያም ይወርዳሉ። የሕጉ ዓለማ ፥ " የኢራቅን ማህበረሰብ ከሞራል ዝቅጠትና ግብረ ሰዶማዊነት ከሚያደርሰው አደጋ ለመጠበቅ ነው " ተብሏል። ረቂቁ መጀመሪያ ላይ ግብረሰዶማውያን #በሞት እንዲቀጡ የሚል የነበረው ቢሆንም በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሀገራት ከፍተኛ ተቃውሞ መሻሻሉ ነው የተሰማው። የኢራቅ ፓርላማ አባል የሆኑት አሚር አል-ማሙሪ ፥ " አዲሱ ሕግ #ኢስላማዊ እና ማህበረሰባዊ እሴቶችን የሚቃረኑ ልዩ ጉዳዮችን ለመዋጋት ትልቅ እርምጃ ነው " ብለዋል። #አሜሪካ በውጭ ጉዳይ መ/ ቤቷ በኩል ሕጉን ፤ " ለሰብአዊ መብትና ነፃነት ጠንቅ ነው " በማለት ሕጉን ተቃውማለች። " ሕጉ የኢራቅን ኢኮኖሚ የሚያቀዛቅዝ እና የውጭ ኢንቨስትመንትን የመሳብ አቅምን ያዳክማል" ብላለች። የምዕራቡ ዓለም ሀገራት ሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችም ሕጉን ተቃውመዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመረጃው ምንጮች #ቢቢሲ እና #ሮይተርስ መሆናቸውን ይገልጸል። @tikvahethiopia
نمایش همه...
👍 10👎 2 2
PAID FELLOWSHIP: Apply for this African Liberty Writing Fellowship program 2024 Applications are now open for the African Liberty Writing Fellowship Program, a year-long initiative aimed at training young Africans aspiring for careers in academia, media, public policy, or any analytical writing-related field. Accepted candidates will undergo a mandatory five-week online training, running from May 21, 2024, to June 18, 2024. Following this training, top performers will be selected as African Liberty writing fellows. Apply now: https://opportunitytracker.ug/opportunity/paid-fellowship-apply-for-this-african-liberty-writing-fellowship-program-2024/
نمایش همه...
PAID FELLOWSHIP: Apply for this African Liberty Writing Fellowship program 2024

Applications are now open for the African Liberty Writing Fellowship Program, a year-long initiative aimed at training young Africans aspiring for careers in academia, media, public policy, or any analytical writing-related field. Accepted candidates will undergo a mandatory five-week online training, running from May 21, 2024, to June 18, 2024. Following this training, top performers will be selected as African Liberty writing fellows. The fellowship itself spans from July 8, 2024, to July 8, 2025, providing participants with numerous benefits. These include access to expert instructors, the opportunity to contribute to Africa's leading newspapers, and the chance for TV and radio features. Additionally, top contributors will receive a monthly stipend throughout the duration of the fellowship. This program offers a unique platform for emerging voices in Africa to develop their skills and make meaningful contributions to critical discourse. Scroll down below for more details and click on the official link…

👍 1
Recognition and Credit for Voluntary Service: ALE HIG Logo Design 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 In heartfelt acknowledgment of his exceptional volunteerism and creative prowess, coupled with his willingness to accept advice and honor our guidance, ALE HIG proudly extends its deepest appreciation to Mr. #Mekbib Kifle Hamesso, a dedicated 5th-year law student from Mekelle University School of Law. Mr. Mekbib's talent and unwavering commitment were instrumental in crafting ALE HIG's current logo, significantly enhancing our brand identity and advancing our mission. His passion and expertise have undeniably made a lasting impact on our organization, for which we are profoundly grateful. Thank you, Student Mekbib Kifle Hamesso, for your outstanding service and steadfast support. Warm regards, ALE HIG Join him via his telegram channel @mackgraphics
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴 👉Telegram👈 https://t.me/lawsocieties 👉Facebook Page https://www.facebook.com/lawsocieties/ 👉YouTube https://youtube.com/@Ale_Hig
نمایش همه...
👍 2
ይህ የፍትህ ሚኒስቴር ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር ‹‹ንቃተ ህግ›› በሚል ርዕስ ዘወትር ሰኞ ከቀኑ 5:30-6:00 ሰአት በፋና ሬድዮ 98.1 ኤፍ ኤም የሚያቀርበው ፕሮግራም ነዉ፤ እኟም  ፕሮግራሙን ትከታተሉ ዘንድ ጋብዘናችኋል፡፡ https://www.youtube.com/watch?v=40d8hirh__8
نمایش همه...
ንቃተ ህግ - ክፍል 5

#ፋና #አዲስ_አበባ #Ethiopia #ኢትዮጵያ #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና

የስራ ላይ ጉዳት ካለ በግልጽ ዳኝነት ካልተጠየቀበት ካሳ ሊወሰን አይገባም የሰ/መ/ቁጥር 239841 #Daniel Fikadu /ዳንኤል ፍቃዱ (ጠበቃና የህግ አማካሪ)/
نمایش همه...
👍 2
👍 4