University Exams
ዋናው ቻናላችን @Nationalexamsresult ዜናዎችን እና መረጃዎችን የምናቀርብበት ሲሆን ይህኛው @universityexams ቻናላችም ደግሞ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችን የፈተና ጥያቄዎችን እና ጠቃሚ materials ብቻ ያገኙበታል!!!
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
2 984
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
gonder universty Assignment for 1 year
@UNIVERSITYEXAMS
ለተጨማሪ መረጃ ዋናውን ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በጠቅላላ ❗️
በሀገሪቱ በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁሉም ዘርፍ ትምህርታቸውን የሚከታተሉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሳይመለሱ በፊት የወጪ መጋራት ክፍያ ለመፈጸም እንዲያስችል የግብር ከፋዮች መለያ ቁጥር ( የቲን ቁጥር ) ማውጣት እንዳለባቸው የገቢዎች ሚኒስቴር በመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ማስወቂያ እያስገነረ ነው።
የየትኛውም ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ የቲን ነምበር ማውጣት እንደሚገባቸው እና በሚኖሩበት የከተማ አስተዳደር በሚገኝ የገቢዎች ቢሮ በመሄድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥሩን ማውጣት እንደሚቻልም አስታውቋል፡፡
የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማውጣት ያስፈለገው የኮስት ሼሪንግ ( የወጪ መጋራት ) ለመክፈል ብቻ እንደሆነም አስታውቋል።
ዝርዝር መረጃዎችን አጣርተን እናቀርባለን
#SHARE #FORWARD
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
ማሳሰቢያ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች በሙሉ❗️
አንደኛው ጠርቶ ሌላኛው የማይጠራ ዩኒቨርሲቲ ስለማይኖር በዝግጅት ግምገማ #ቀይና #ቢጫ የተሰጣቸው ዩኒቨርሲዎች በሁለት ሳምንት ዝግጅታቸው ጨርሰው ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ከጥቅምት 23/02/13-30/02/13ዓ.ም ድረስ በዩኒሲሲቲ የቦርድ አመራር እየተገመገመ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር በሚያጣው ፕሮግራም መሰረት ተመራቂ ተማሪዎች እንዲገቡና ያልተጠናቀቁ ዝግጅቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር ዶክተር ሳሙኤል ኡርካቶ አቅጣጫ ሰጥተዋል።
©የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Update| የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አቀባበል መመሪያ
የተማሪዎችን ቅበላ ጥሪ በተመለከተ፡-
√ ማንኛውም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተማሪዎችን ቅበላ ጠሪ ከማድረጉ በፊት ቅድመ ዝግጅቱን በአግባቡ ስለማጠናቀቁ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ወይም ውክልና ከተሰጠው አካል ፈቃድ ፈቃድ ማግኘት አለበት፡፡
√ ማንኛውም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተማሪዎችን ቅበላ ጥሪ ማድረግ የሚችለው የተማሪዎችን ብዛትና የተቋሙን መሰረተ ልማት ቢያንስ በ3 ዙር ነው፡፡ በልዩ ሁኔታ በMoSHE ካልተፈቀደ በስተቀር ሁሉንም ተማሪዎች በአንድ ጊዜ መጥራት የተከለከለ ነው፡፡
💠 ተማሪዎች ሲገቡ የሚጠበቅባቸው
√ የያዙትን ሻንጣ በራሳቸው እየከፈቱ በውስጥ ያሉትን እቃዎችና አልባሳት በዝርዝር ለሚፈትሸው ሰው እንዲያሳዩ ይደረጋል፡፡
√ በር ሙቀት ሳይለኩ፡ የአፍና የአፍንጫ መሽፈኛ ማስክ ማድረግ ቀሪ መሆኑ እስከሚወሰንበትና ስልጣን ባለው አካል በይፋ እስከሚገለፅበት ድረስ ከመኝታና ከመመገቢያ ሰዓት ውጭ ማንኛውም ቦታ ማንኛውም ሰው በትምህርትና ስልጠና ተቋም ውስጥ የአፍና አፍንጫ መሽፈኛ ማስክ ሳያደርግ መንቀሳቀስ በፍፁም የተከለከለ ነው፡፡
©የወሎ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ወደ ትምህርት የመመለሻ የጊዜ ሰሌዳ❗️
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT