MirrorAcademy
رفتن به کانال در Telegram
261
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
ማሳሰቢያ ለ 6 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከዚህ በላይ ያለውን ቅፅ በሰጣችሁን መሰረት በጥንቃቄ የተሞላ ነው ።
ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች
የእናት ሙሉ ስም አልፃፋችሁም
ስለዚህ በ "enbox '( በውስጥ መስመር ያግኙን
ለበለጠ መረጃ 0900666784
Grade 8 /2016
Group
Bezih link jon madereg tichilalachihu !!!
Bezihim melak tichilalachihu
🚦🚥🚦🚥
https://t.me/+YLJu2egOGS5iNWI0
ማሳሰቢያ ለ 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ከዚህ በላይ ያለውን ቅፅ በሰጣችሁን መሰረት በጥንቃቄ የተሞላ ነው ።
ሆኖም ግን አንዳንድ ተማሪዎች
የእናት ሙሉ ስም አልፃፋችሁም
ስለዚህ በ "enbox '( በውስጥ መስመር ያግኙን
ለበለጠ መረጃ 0900666784
🚥🚦🚥🚦🚥🚦🚥🚦🚥
ምንም አይነት መረጃ ያላሟሉ ተማሪዎች
1.አዩብ ከማል
2.ልዕልት መስፍን
3.ሊና ደረጄ ( ፎቶ አልተነሳሽም )
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እለተ አርብ አጠቃላይ የሚኒስትሪ እና የማትሪክ ፎርም ስለሚሞላ በእለቱ ተማሪዎች 2:30 ላይ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
1.የተሰጣችሁ ቅፅ በጥንቃቄ ይሞላ
2.የትምህርት ቤቱ ዩኒፎርም ይለበስ
3.ለፎቶ 30 ብር ይያዝ
4.ሰአት ይከበር ።
🙏🙏🙏🙏
እናመሠግናለን ።
https://t.me/MirrorAcademy
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እለተ ሐሙስ 23/5/2016
ለዋናው ፈተና የምትሞሉት መረጃ ስላለ ማንም ተማሪ መቅረት የማይችል መሆኑን እናሳስባለን።
ስለሆነም ሙሉ ስማችሁን እና ዕድሜአችሁን በትክክል ፅፋችሁ እና ጠይቃችሁ እንድትመጡ ስንል እናሳስባለን።
https://t.me/MirrorAcademy
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለ 6 ኛ ክፍል እና ለ 8 ኛ, ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የመጀመሪያው የሞዴል ፈተና የሚሰጥበት ቀን 1/5/2016_3/5/2016 መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው ፕሮግራም መሠረት እንድትዘጋጁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
👉 ለጥናት እንዲረዳችሁ የ 2015 የሞዴል ፈተና ከዚህ በታች ለቀናል።
።።።። መልካም እድል......!!!!!
👉 ዛሬ በሚረር አካዳሚ ከተማሪዎቻችን ጋር fruit day የነበረን ቆይታ።
በዚህ እለት ሁሉም ተማሪዎቻችንና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ሰራተኞች በጋራ ማዕድ የቆረስንበት ዕለት ሲሆን በተጨማሪም በሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ የተዘጋጀ የጥያቄና መልስ ውድድር የነበረ ሲሆን በእለቱም በደረጃ ያለፉ ተማሪዎች
1.ተማሪ ሔዋና አስራር 100°
2.ተማሪ ናሆም ወርቁና 98%
3.ተማሪ ነጃት አብዱል ሰላም 96%
በማምጣት ወደ ቀጣይ ዙር አልፈዋል።
።።። ሚረር አካዳሚ
ለትምህረሰት ጥራት እንተጋለን።
17/4/2016
እንኳን ደስ ያላችሁ
ዛሬ ከ 11 ትምህርት ቤቶች ጋር በነረበን የጥያቄና መልስ ውድድር ላይ ተማሪዎቻችን ከፍ ያለ ውጤት በማምጣት ተሸልመዋል።
በሁለተኛ ደረጃነትም ውድድሩን አጠናቀናል።
።።።። እንኳን ደስ አለን አላችሁ።
