fa
Feedback
ALIF MINDSET

ALIF MINDSET

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል: A. የትምህርት እድሎች B. አስገራሚ እውነታዎች C: ጠቃሚ ምክሮች: D. ሥራ ማስታወቅያዎች E. Useful News broadcast ይደረጋሉ ! TOGETHER WE BETTER ! Share Via our link: https://t.me/Alif_Mindset

نمایش بیشتر
1 483
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-77 روز
-3630 روز
آرشیو پست ها
ማስታወቂያ የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ETHIOPIAN DEPOSIT INSURANCE FUND የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 482/2013 የተቋቋመ ሲሆን፣ ዓላማውም በባንክ እና በማይክሮፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ገንዘብ ላስቀመጡ ግለሰቦችና ድርጅቶች ዋስትና ለመስጠት ነው፡፡ በዚህም መሠረት አይበለውና አንድ ባንክ ወይም ማይክሮፋይናንስ ተቋም ኪሳራ አጋጥሞት ቢወድቅ፣ በዚህ በወደቀው ፋይናንስ ተቋም ውስጥ ተቀማጭ ገንዘብ ላላቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ፈንዱ በፍጥነት ገንዘባቸውን በመመለስ ለፋይናንስ ዘርፍ መረጋጋት አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡ ፈንዱ ይህን ተልኮውን ለማሳካት በቂ ሀብትና አቅም ሊኖረው የሚገባ በመሆኑ፣ በየጊዜው ከአባል ፋይናንስ ተቋማት አረቦን በመሰብሰብ ኢንቨስት በማድረግ ሀብቱን ወይም የገንዘብ አቅሙን በማሳደግ ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሠረት ሥራውን ከጀመረ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብር 8.15 ቢሊዮን አረቦን ከአባል ፋይናንስ ተቋማት የሰበሰበ ሲሆን የኢንቨስትመንት ክምችቱም ብር 8.47 ቢሊዮን ደርሷል፡፡ ይህም ሀብት በሚወድቀው ፋይናንስ ተቋም ውስጥ ተቀማጭ ገንዘብ ላላቸው አካላት ለሚደረገው ክፍያ የሚውል ሲሆን፣ ፈንዱ ለአንድ ገንዘብ አስቀማጭ እስከ መቶ ሺህ ብር ተመላሽ ያደርጋል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251115571597 እና +251115578534 መደወል ይቻላል፡፡

photo content

" ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም !! " " ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም ! " ያለው የእግር ኳስ ተጫዋች ግብረሰዶማውያን ለመደገፍ ሲባል ክንድ ላይ የሚጠለቀውን ምልክት ሳያደርግ ቀርቷል። በዓለም ላይ በቢሊዮኖ
+2
" ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም !! " " ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም ! " ያለው የእግር ኳስ ተጫዋች ግብረሰዶማውያን ለመደገፍ ሲባል ክንድ ላይ የሚጠለቀውን ምልክት ሳያደርግ ቀርቷል። በዓለም ላይ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የእግር ኳስ ፍልሚያ አፍቃሪያን እንዳሉ ይታወቃል። ከየትኛውም ሀገራት በላይ ደግሞ የአውሮፓ ሀገራት ውስጥ የሚካሄዱት ፍልሚያዎች እጅግ ብዙ ተመልካች ያላቸውና ከፍተኛ ተወዳጅነትን ከፉክክር ጋር ያጣመሩ ናቸው። በተለይም የእንግሊዝ ፕሪሜየርሊግ በሀገራችን ኢትዮጵያ ሳይቀር እጅግ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያለውና ብዙ ተመልካች ያለው ነው። ከህጻን እስከ አዋቂ፣ አዛውንቶች ሳይቀሩ ነው ፍልሚያውን የሚከታተሉት። ነገር ግን በየዓመቱ ይህ የእግር ኳስ ፍልሚያ የሚደራበት ወር በተለይም ሃይማኖተኛ የሆኑ የእግር ኳስ ተመልካቾችን የሚያስቀይም ነው። ምክንያት ? ሊጉ ውስጥ ግብረሰዶማውያንን ለመደገፍ ሲባል ዘመቻ ስለሚካሄድበት ነው። ሰዎቹ " እኩልነትን ለማምጣት " ይበሉት እንጂ በበርካታ ሃይማኖተኛ እግር ኳስ ተመልካቾች እና ተጫዋቾች ዘንድ የሚወገዝ ተግባር ነው የሚፈጽሙት። የፕሪሚዬር ሊግ ክለቦች ለግበረሰዶማውያን ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት አምበሎቻቸው የግብረሰዶማውያኑን መለያ ምልክት ክንዳቸው ላይ እንዲያጠልቁ ያደርጋሉ። ይህን ዘመቻ የሚያደርጉትም እኤአ ከኅዳር 29 እስከ ታኅሣሥ 5 ነው። ከቀናት በፊት በነበረ አንድ ጨዋታ ላይ ግን የአንድ ክለብ አምበል " እኔ ሃይማኖቴ አይፈቅድልኝም " በማለት ምልክቱን ሳያድረግ ቀርቷል። የተጨዋቹ ስም ሳም ሞርሲ ይባላል ፤ ኢፕስዊች ታውን የተባለው ክለብ አምበል ነው። በእምነቱም የእስላም እምነት ተከታይ ሲሆን የግብፅ ዜጋ ነው። ይኸው ተጫዋች ነው ቡድኑ ኖቲንግሃም ፎረስት ከተባለው ቡድን ጋር በተጫወተበት ወቅት ክንዱ ላይ ምልክቱን " አላጠልቅም " ብሎ ጨዋታውን ያካሄደው። ክለቡ ባወጣው መግለጫ ምልክቱን ያላደረገው " በሃይማኖቱ ምክንያት ነው ፤ ውሳኔውን እናከብራለን " ብሏል። ክለቡ አክሎም ፤ የግብረሰዶማውያኑን ምልክት የሚያሳየውን የአምበሎች መለያ በኩራት እንደሚደግፍ ፤ ከግብረሰዶማውያን ማኅበረሰብ ጋር አብሮ እንደሚቆም ፤ እኩልነት እና ተቀባይነት እንዲንሰራፋ እንደሚሰራ ገልጿል። ከሳም ሞርሲ በስተቀር ሌሎች የፕሪሚዬር ሊጉ አምበሎች የግብረሰዶማውያንን ባንዲራ አጥልቀው ሲጫወቱ ነበር። #SamMorsy #PremierLeague #Muslim @tikvahethiopia

Ogummaa kana qabannaan miilaafi fardaan sibarbaadan https://youtu.be/hcMYTdKiVz8

Repost from Intel Slava
🌐🇺🇸🇷🇺🇺🇦NATO Secretary General Mark Rutte said that if Trump surrenders Ukraine to Putin, he will personally expel the United States from the alliance. What a brave employee.

photo content
+2

✨አፍሪካ አካዳሚ 3ኛውን ዙር የሸሪዐ ዲፕሎም ትምህርት መመዝገብ ለፈለጋችሁ ባጠቃላይ ምዝገባ መጀመሩን ያበስራችኋል። 📲 የመመዝገቢያው ኪው አር ኮድ ወይም ሊንክ https://t.me/africaacademy_diplom3 ⭐አካዳሚውን ልዩ የሚያደርገው: 💵 በነፃ መሆኑና ለሁሉም የእድሜ ክልል ላሉ ወንዶችም ይሁን ሴቶች ምቹ መሆኑ፤ 💻 በስልክ ወይም በላፕቶፕ ባሉበት ቦታና ርቀት ለመማር ምቹ መሆኑ፤ 📚የትምህርት አሰጣጥ መንገዱ እጅግ ያማረና ገር መሆኑ፣ እንዲሁም በተመረጡ ዑለሞች የሚሰጥ መሆኑ፤ 🗒️ለየሁሉም የትምህርት ክፍል በይሳምንቱና ትምህርቱ ሲጠናቀቅ የሚሰጡ ፈተናዎች መኖራቸው፤ 🎊ላለፉ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት የሚሰጥ መሆኑና የምርቃት ፕሮግራም የሚዘጋጅ መሆኑ፤ 📖በአካዳሚው የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች: 1 - ሲራ 2 - ዓቂዳ 3 - ፊቅህ 4 - ተርቢያ 5 - ተፍሲር 6 - ሐዲሥ ⏱️የትምህርት ቆይታው አንድ አመት ሲሆን በሁለት ሴሚስተሮች የተከፋፈለ ነው። 📋ትምህርቶቹ ለተማሪዎች የሚቀርቡት በነዚህ መልኩ ነው: - በፒዲኤፍ (pdf) - በቪዲዮ - በድምፅ ⏰ አላህ ካለ የሶስተኛ ዙር የዲፕሎም ትምህርቱ በ10/11/2024 ይጀምራል። (የመመዝገቢያውን ሊንክ በመጀመሪያው የኮሜንት መስጫ ሳጥንና ባዮ ላይ ያገኙታል።) ✨እድሉ አያምልጥዎ! በዙሪያዎም ላሉ ሁሉ ያጋሩ።

— 🇮🇱/🇵🇸 WATCH: Reshit Guela, daughter of an Israeli soldier, openly calls for the killing of all Palestinians in Gaza during a Sky News interview. @Middle_East_Spectator

የትግስት አሰፋ የአለም ሪከርድ ተሰበረ ! በኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ ተይዞ የነበረው የአለም የሴቶች የማራቶን ሪከርድ በኬንያዊቷ አትሌት ሩት ቼፕንጌቲች ተሰብሯል። አትሌት ትግስት አሰፋ ከ
የትግስት አሰፋ የአለም ሪከርድ ተሰበረ ! በኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ ተይዞ የነበረው የአለም የሴቶች የማራቶን ሪከርድ በኬንያዊቷ አትሌት ሩት ቼፕንጌቲች ተሰብሯል። አትሌት ትግስት አሰፋ ከአመት በፊት በበርሊን ማራቶን የአለም የሴቶች ማራቶን ሪከርድን 2:11.53 በሆነ ሰዓት መስበሯ አይዘነጋም። ኬንያዊቷ አትሌት ሩት ቼፕንጌቲች ዛሬ በተደረገው የቺካጎ ማራቶን ውድድር 2:09.56 በመግባት የአትሌት ትግስት አሰፋን ሪከርድ በሁለት ደቂቃዎች ማሻሻል ችላለች። በውድድሩ የተካፈለችው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሱቱሜ አሰፋ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች። @tikvahethsport     @kidusyoftahe

🇺🇸 DV-2026 Lottery ተመዝግበዋል ? 📝 2026 የዲቪ ሎተሪ ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል እና ማመልከቻዎን ለማስገባት አንድ ወር ብቻ ነው ያለዎት! ይህ እድል እንዳያመልጥዎ ጥንቃቄ በተሞላው
🇺🇸 DV-2026 Lottery ተመዝግበዋል ? 📝 2026 የዲቪ ሎተሪ ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል እና ማመልከቻዎን ለማስገባት አንድ ወር ብቻ ነው ያለዎት! ይህ እድል እንዳያመልጥዎ ጥንቃቄ በተሞላው እና መስፈርቱን በሚያውቁ ባለሙያዎች ለማስሞላት @Alpha6249 በዚህ Account ያናግሩን ⏱ ጊዜው እየሄደ ነው! 

Shocking!!! None of them survived! This was the last picture of Lulu’s family before being killed in an Israeli airstrike tha
Shocking!!! None of them survived! This was the last picture of Lulu’s family before being killed in an Israeli airstrike that targeted their home in Gaza. @Alif_Mindset

#Update " እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የለም፤ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ ነው ፤ አዋሽ አካባቢ ነው የተከሰተው በሬክተር ስኬል 4.9 ነው " - ዶክተር ኤልያስ ሌዊ በ
+1
#Update " እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ የለም፤ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ ነው ፤ አዋሽ አካባቢ ነው የተከሰተው በሬክተር ስኬል 4.9 ነው " - ዶክተር ኤልያስ ሌዊ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስና ስፔስ ሳይንስ ዳይሬክተር ዶክተር ኤልያስ ሌዊ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃል ምን አሉ ? " እስካሁን ባለው መረጃ እዚህ የመሬት መንቀጥቀጡ እዚህ አዲስ አባባ የተከሰተ ሳይሆን አዋሽ አካባቢ የተከሰተ ነው። ግን በመሬት ውስጥ አልፎ እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ ልዩ ልዩ ቦታዎች ተሰምቷል። ይሄን ግልጽ ማድረግ እንፈልጋለን እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ አይደለም። ግን በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ እዚህ ያሉ ህንጻዎችን አንቀጥቅጧል። በሪክተር ስኬል 4.9 ነው ያገኘነው። ይሄም ከፈንታሌ የሚባል ተራራ አለ ወደ መተሃራ አካባቢ ነው የተከሰተው። እስካሁን ያለው መረጃ ይሄ ነው። ሰውም ይረጋጋ እዚህ አዲስ አበባ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይሆን ከሩቅ የተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ ሞገዱ በመሬት ውስጥ ተጉዞ መጥቶ በተለይ እዚህ ሰሜን እና ሰሜን ምስራቅ ያሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በጣም ተረብሸዋል። ልክ ነው ከዛም ሊሰማ ይችላል። በሬክተር ስኬል 4.9 ነው ይሄ ነው ያለው መረጃ። ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን በግልጽ እንነግራለን። " ብለዋል። ዛሬ ምሽት በአዲስ አበባ በነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ምክንያት በተለይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የሚኖሩ ነዋሪዎች ህንጻቸው ሲንቀጠቀጥ እንደነበር ገልጸውልናል። በዚህ ምክንያት ከቤታቸው ወጥተው መሬት ላይ ወርደው ተሰባስበዋል። #Ethiopia @tikvahethiopia

Good Morning Sunday lesson Grant Cardone, the bestselling author of The 10X Rule and If You're Not First, You're Last as well as a sales trainer, speaker, and entrepreneur who has worked in real estate and the auto industry was asked what he would do differently if he had to go back to his 20s, He said he wouldn't waste his weekend. He mentioned that the weekend is actually for the weak. Turn your weekend to improving yourself and making yourself better while your friends are collecting hangovers and problems succeed and preparing for the life you deserve. Richard Williams, better known by his stage name Prince Ea, is an American rapper, spoken word artist, and civil rights activist from St Louis said "Tell me how you use your free time and I will tell you your future. So many people are recreating themselves into a worse version of themselves instead of improving themselves" Today we have youths who go drinking every weekend and have no time for personal development while blaming their parents and guardian for their position in life. Blaming your parents has an expiry date. How come you find money and time to entertain yourself yet blame them when it comes to matters that concern your growth. You suddenly don't have the time and money. You can't spend your life blaming others. At some point you need to take responsibility of your life. If you don't program your life, someone else will program it for you. Either you take control or remain controlled . It's all about choices. @Alif_Mindset ©Nyambi🙏

Good Morning Sunday lesson Grant Cardone, the bestselling author of The 10X Rule and If You're Not First, You're Last as well as a sales trainer, speaker, and entrepreneur who has worked in real estate and the auto industry was asked what he would do differently if he had to go back to his 20s, He said he wouldn't waste his weekend. He mentioned that the weekend is actually for the weak. Turn your weekend to improving yourself and making yourself better while your friends are collecting hangovers and problems succeed and preparing for the life you deserve. Richard Williams, better known by his stage name Prince Ea, is an American rapper, spoken word artist, and civil rights activist from St Louis said "Tell me how you use your free time and I will tell you your future. So many people are recreating themselves into a worse version of themselves instead of improving themselves" Today we have youths who go drinking every weekend and have no time for personal development while blaming their parents and guardian for their position in life. Blaming your parents has an expiry date. How come you find money and time to entertain yourself yet blame them when it comes to matters that concern your growth. You suddenly don't have the time and money. You can't spend your life blaming others. At some point you need to take responsibility of your life. If you don't program your life, someone else will program it for you. Either you take control or remain controlled . It's all about choices. ©Nyambi🙏 @Alif_Mindset

#DV2026 የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል። ለ2026 DV ለማመልከት https://dvprogram.state.gov/ ይጠቀሙ። ለማመልከት ምንም አይነ
#DV2026 የ2026 የአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ማመልከቻ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት ተደርጓል። ለ2026 DV ለማመልከት https://dvprogram.state.gov/ ይጠቀሙ። ለማመልከት ምንም አይነት ክፍያ አያስፈልግም። ማመልከቻው እስከ ህዳር 5 /2024 ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። ከፍተኛ የመሙላት ፍላጎቶች ድረገጹ ላይ መዘግየቶችን ሊያስከትል ስለሚችል ለመሙላት እስከ የምዝገባው ጊዜ የመጨረሻ ሳምንት ድረስ ባይጠብቁ ይመከራል። ዘግይተው የሚገቡ ማመልከቻዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም። ህጉ ለአንድ ሰው አንድ ጊዜ ብቻ እንዲያመለክት ነው የሚፈቅደው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የሚጠቀመው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ደጋግሞ የሚገቡ ማመልከቻዎችን የሚለይ ነው። ከአንድ ጊዜ በላይ አንድ ሰው ካመለከተ ሁሉንም የዛን ሰዎች ማመልከቻዎች ይሰርዛል። ያልተሟላ ማመልከቻም ተቀባይነት የለውም። ዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ከቪዛ አማካሪዎች ፣ ' እንሞላለን ' ከሚሉ ወኪሎችና ከሌሎች አካላት እገዛ ሳይጠይቁ ራስዎ እንዲሞሉ ይመከራል። ማመልከቻውን እንዲሞላሎት የሰው እርዳታ ካስፈለገ ጥያቄዎችን በትክክል ለመመለስ በሚሞላበት ስፍራ መገኘት ያስፈልጋል። ከዚህ በተጨማሪም የ ' ልዩ ማረጋገጫ ቁጥሩ ' ን ለመያዝ በስፍራው መገኝት ያስፈልጋል። አንዳንድ የሚሞሉ ሰዎች ይህን ቁጥር ይዘው በመቀየር ተጨማሪ ብር የሚጠይቁ ስላሉ እንዳይታለሉ መጠንቀቅ ያስፈልጋል። የማረጋገጫ ቁጥሩ እጅግ ወሳኝ በመሆኑ በጥንቃቄ መያዝ አለበት። ለ2026 የፊስካል ዓመት እስከ 55,000 የሚደርስ የዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) ተዘጋጅቷል። ይህ ቁጥር ብቁ የሆኑ ሀገራት ሁሉ የሚጠቃልል ነው። ኢትዮጵያውያንም ለማመልከት ብቁ ናቸው። አሜሪካ በየዓመቱ ከኢትዮጵያ ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በዳይቨርሲቲ ቪዛ (DV) አማካኝነት እንደምትቀበል ይታወቃል። 🇺🇸 ለአሜሪካ ዳይቨርሲቲ ቪዛ 2026 ለማመልከት ይህንን dvprogram.state.gov ሊንክ ይጠቀሙ !🇺🇸 (ተጨማሪ ማብራሪያ እና እንዴት መሙላት እንደሚቻል የሚገልጽ መመሪያ በቀጣይ እናያይዛለን) #TikvahEthiopia @tikvahethiopia

When you look at a clock, and the second hand seems to freeze for a moment, your brain is actually generating a false memory, and your perception of time stretches slightly backward. This effect is called chronostasis. #research @Alif_Mindset

CERN Administrative Student Program 2024-25 in Switzerland (Fully Funded) Offered by: CERN Duration: 2 to 12 Months Internship coverage: Fully Funded Eligible nationality: All Nationalities Award country: Switzerland Last Date: 4 November 2024 Apply Link: https://brightscholarship.com/cern-administrative-student-program-2024-25/ Step by Step Process: https://youtu.be/fLMIqo7eIu0 #BrightScholarship #FullyFunded #Internship #CERN #Switzerland

SDG Academy Free Online Courses 2024 from United Nations Offered by: United Nations Total No. of Courses: 27+ Course Fee: Free of Cost Eligible nationality: All Nationalities Access Mode: Online Last Date: Enroll anytime Apply Link: https://brightscholarship.com/sdg-academy-free-online-courses-2024/ #BrightScholarship #OnlineCourses #FreeCourses #SDGAcademy #UNOnlineCourses #FreeEducation #OnlineLearning

Open Door Russian Scholarship 2025 in Russia (Funded) Offered by: The Ministry of Education and Science of the Russian Federation Degree level: Masters, PhD Scholarship coverage: 100% Tuition Fee Eligible nationality: All Nationalities Award country: Russia Last Date: 20 November 2024 Apply Link: https://brightscholarship.com/open-door-russian-scholarship-2025/ #BrightScholarship #FullyFunded #Scholarship #Russia #Students #studyabroad #study #studyinRussia #MastersinRussia #PhDinRussia #Opportunities #InternationalStudents #InternationalScholarships