cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የቡታጅራ ሰለፍዮች ቻናል

ዳዕዋ ሰለፊያ https://t.me/butajiraa

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
1 104
مشترکین
+224 ساعت
+37 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

👉 የማንም ብሄር ሆኖ መፈጠር ወንጀል አይደለም ። ይድረስ በሳውዲና በየትኛውም የዐለማችን ክፍል ለምትኖሩ ኢትዮዽያዊያን ሙስሊሞች ። የትም ኑሩ የትም ተፈጠሩ የየትኛውም ብሄር ወይም ጎሳ አባል ሁኑ ይህ በማናችሁም ላይ ወንጀል ሊሆን አይገባም ። ምክንያቱም ማንም ከዚህ ብሄር ( ጎሳ ) መፈጠር እፈልጋለሁ ብሎ አላህ ዘንድ ማመልከቻ አስገብቶ የተፈጠረ የለም ። ለምን ኦሮሞ ሆንክ ለምን አማራ ሆንክ ብሎ ሰውን መግደል ፣ አካል ማጉደል ፣ ደም ማፍሰስ የተከበረውን የሰው ልጅ ከፈጠረው አምላክ ጋር መዋጋት ነው ። በየትኛውም መመዘኛ ተቀባይነት የሌለው ነብዩ ከመላካቸው በፊት የነበሩት የመሀይማን ህዝቦች ተግባር ነው ። እንደዚህ አይነቱ ተግባር በተለይ በሙስሊሞች ሲፈፀም በጣም ያሳዝናል ። በአላህና በመጨረሻ ቀን ያመነ ሙስሊም ፣ ነገ ራቁቱን አላህ ፊት የሚቆም መሆኑን ያመነ ሙስሊም ። እንዴት ወንድሙን ከዚህ ብሄር ነው የተፈጠርከው ስለዚህ ሞት ይገባሀል ብሎ ይገድላል ? ‼ አሳፋሪ ነው ። ኢስላም አላህ የሰውን ልጅ በብሄርና በጎሳ ከፋፍሎ የፈጠረው ሊተዋወቁበት እንጂ ሊፎካከሩበት ፣ እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ ሊባባሉበት እንዳልሆነ በሑጅራት ምእራፍ 13ኛው አንቀፅ እንዲህ በማለት ይነግረናል : – « يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ » " እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው ፡፡" በዚህ መለኮታዊ የአላህ ቃል አላህ የሰውን ልጅ ከወንድና ከሴት በጎሳና በነገድ ከፋፍሎ የፈጠረው ለመተዋወቅ እንደሆነና ከዚህ ውጪ ትርጉም የሌለው መሆኑን ነው ። በዚህ መለኮታዊ የአላህ ቃል የሚያምን ሙስሊም በምን መመዘኛ አንዱን ከዚህ ጎሳ መፈጠር አልነበረብህም ወይም ሆነህ በመፈጠርህ ወንጀለኛ ያደርግሀል ብሎ አባሮ አድኖ ይገድለዋል ? ‼ እስኪ መልሱን ይንገሩን ። ይህ ማለት ጦርነቱ ከአላህ ጋር ነው ማለት ነው ። እንዴት እገሌን አማራ ወይም ኦሮሞ አድርገህ ፈጠርክ ብሎ ጠርነት መክፈት ነው ። በጣም አሳፋሪ ተግባር መሆኑ ብቻ ሳይሆን በምድር ላይ ጥፋት እንዲሰፍን መቅሰፍት እንዲመጣ የሚያደርግ ነው ። የዚህ አይነቱን ተግባር የማያወግዝ ትውልድ መቆሚያ የሌለው በላእ ለመቀበል ራሱን ያዘጋጅ ። እንዲህ አይነቱን ድርጊት ማስቆም የማይችል መንግስት በመከራና ሰቆቃ የሚኖር ሀገርን ለመምራት ራሱን ያዘጋጅ ። አላህ የሰው ልጆች የሚሰሩት ሀጢያት በምድር ላይ ጥፋት እንዲንሰራፋ ምክንያት የሚሆን መሆኑን ሲነግረን በሩም ምእራፍ በ41 ኛው አንቀፅ እንዲህ ይለናል : – « ظَهَرَ الْفَسَادُ فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ بِمَا كَسَبَتْ أَيْدِي النَّاسِ لِيُذِيقَهُم بَعْضَ الَّذِي عَمِلُوا لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ » " የሰዎች እጆች በሠሩት ኃጢኣት ምክንያት የዚያን የሠሩትን ከፊሉን ያቀምሳቸው ዘንድ መከራው በየብስና በባሕር ተገለጠ ፤ (ተሰራጨ) ፡፡ እነርሱ ሊመለሱ ይከጀላልና ፡፡ " በዚህ አንቀፅ አላህ እንደሚነግረን የሰው ልጆች በሚሰሩት ግፍ ምክንያት በምድርና በባህር ላይ መከራ እንደሚንሰራፋ ( አላህ መቅሰፍት የሚያመጣ ) መሆኑን የመቅሰፍቱ መምጣት ሰዎቹ ከግፋቸውና ከበደላቸው ይመለሱ ዘንድ ተፈልጎ መሆኑን ነው ። ይህ ማለት ሰዎች በሰው ሲመከሩ አሻፈረኝ ካሉ የሚመክራቸው መከራ መምጣቱን ነው ። ነገር ግን መከራም መጥቶ ላይመከሩ ይችላሉ ። እንከን የሌለው የኢስላም አስተምሮ አንድ ሰው ሌላውን ያለ ወንጀሉ በግፍ ከገደለ የሰውን ዘር በሙሉ እንደገደለ መሆኑን በተቃራኒው አንዲትን ነፍስ ከሞት ለመትትረፍ ምክንያት የሆነም የሰውን ዘር ባጠቃላይ ከሞት ለመትረፍ ሰበብ እነደሆነ ነው የሚነግረን ። ይህ የመጠቀ መርህ በማኢዳ ምእራፍ በ32 ኛው አንቀፅ አላህ እንዲህ ብሎ ይነግረናል : – « مِنْ أَجْلِ ذَٰلِكَ كَتَبْنَا عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنَّهُ مَن قَتَلَ نَفْسًا بِغَيْرِ نَفْسٍ أَوْ فَسَادٍ فِي الْأَرْضِ فَكَأَنَّمَا قَتَلَ النَّاسَ جَمِيعًا وَمَنْ أَحْيَاهَا فَكَأَنَّمَا أَحْيَا النَّاسَ جَمِيعًا ۚ وَلَقَدْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُنَا بِالْبَيِّنَاتِ ثُمَّ إِنَّ كَثِيرًا مِّنْهُم بَعْدَ ذَٰلِكَ فِي الْأَرْضِ لَمُسْرِفُونَ » " በዚህ ምክንያት በእስራኤል ልጆች ላይ እነሆ ያለ ነፍስ (መግደል) ወይም በምድር ላይ ያለማጥፋት (ካልሆነ በስተቀር) ነፍስን የገደለ ሰው ሰዎቹን ሁሉ እንደገደለ ነው ፤ ሕያው ያደረጋትም ሰው ሰዎቹን ሁሉ ሕያው እንዳደረገ ነው ማለትን ጻፍን ፡፡ መልክተኞቻችንም በግልጽ ተዓምራት በእርግጥ መጡዋቸው ፡፡ ከዚያም ከዚህ በኋላ ከእነሱ ብዙዎቹ በምድር ላይ ወሰንን አላፊዎች ናቸው ፡፡ " የእነዚህ ረቂቅ መርሆችና አስተምሮዎች ባለቤት የሆነ ሙስሊም ወንድሙን በግፍ እንዴት እንደ ከብት አስተኝቶ ያርዳል ?‼ ነው ወይስ ለሸይጣናዊ አመለካከት ዲኑን ሽጦ ከአላህ ጋር መገናኘት የሚባል ነገር የለም ብሎ በመጪው ዐለም ክዶ ነው ? ይከብዳል ።!!!!! እባካችሁ ሙስሊሞች ከእንቅልፋችሁ ንቁ አኼራን አስታውሱ ካልነበራችሁበት ያስገኛችሁን እሱ ፊት ራቁታችሁ የምትቆሙት አላህን ፍሩ ። ወደራሳችሁ ተመለሱ ሀገራችሁንና ህዝባችሁን ከመከራ አድኑ ። በሰው ልጆች ደምና መከራ ለሚከብሩ በሰው አምሳል ለተፈጠሩ ሰው በላ አውሬዮች ሸቀጥ አትሁኑ ። በጣም የሚያሳዝነውና የሚያሳፍረው በአሁኑ ጊዜ ቁርኣን በወረደበት ፣ ጅብሪል በተመላለሰበት ፣ ነብዩ አውስና ኸዝረጅን ከ50 አመት የእርስ በርስ የመሀይምነት እልቂት በኋላ በላ ኢላሃ ኢልለላህ ( በኢስላም) አንድ ባደረጉበት ሀገር ሳውዲ ላይ የዚህ አይነቱ አሳፋሪ ተግባር በሀገራችን ሙስሊሞች መካከል መፈፀሙ ነው ። ውድ በሳውዲ የምትኖሩ የሀገራች ሙስሊሞች ዛሬ ነገ ሳትሉ ካላችሁበት የዘረኝት ስካር ወጥታችሁ ወደ አላህ ተመልሳችሁ ተውበት አድርጉ ። ውድ የኦሮሞና አማራ መሻኢኽና ዑለሞች እንዲሁም ዱዓቶች አላህ የጣለባችሁን አደራ ከምን ጊዜውም በላይ የምትወጡበት ጊዜ አሁን ነውና በመልካም በማዘዝና ከመጥፎ በመከልከል ድርሻችሁን ተወጡ ካልሆነ የሚመጣውን ፊትና ለመቀበለደ ተዘጋጁ ። ‼ አላህ በምድር ላይ ጥፋት ተንሰራፍቶ ግፍ ሲበዛ ግፈኞቹን ብቻ ለይቶ የማይነካ ፈተና የሚመጣ መሆኑንና እንድንጠነቀቅ በአንፋል ምእራፍ በ25ኛው አንቀፅ እንዲህ ብሎ ይነግረናል : –
نمایش همه...
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
🔶 የይቅርታ መልእክት ከመድረሰቱልበያን የተወደዳችሁ ሰለፊይ እህት ወንድሞች እንደሚታወቀው የፊታችን ጁምዓ ቀን ሰኔ 28 በአልበያን መድረሳ ግሩፕ ላይ የ online የሙሓደራ ዝግጅት እንደነበረን ይታወቃል። ቢሆንም ግን ከኹለፋኡራሺዲን መስጂድ በኩል በተመሳሳይ ሰዓት ተደራቢ የonline ፕሮግራም ስለያዙብን ፤ በሁለቱም በኩል የሚመለከታቸውን ሰለፊይ እህት ወንድሞቻችንን ላለማጨናነቅ ሲባል ወደ ቀጣይ ሳምንት (ጁምዓ) ማስረዘማችንን ስንገልፅ ከታላቅ ይቅርታ ጋር ነው። ♦️አደራ ለሌሎችም ላላወቁትም አሳውቁ (አሰራጩ) ባረከላሁፊኩም ✍️ የመድረሳው ኻዲሞች 🌐 https://t.me/albeyanbutajiragroup
نمایش همه...
「📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 」 ╭┈⟢ 📚لا إله إلله معناها_شروطها- نواقضها-فضلها │ │📚 ላኢላሃ ኢለሏህ ╰─────────────────╯    ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├─┈┈┈ │✑ኡስታዝ አቡል በያን ኑራዲስ ሲራጅ ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተካፍይ ይሁኑ! │ │📨 መሰል  ቂራአት እና ሙሀደራወች │ለማሰራት የሚከተልውን አድራሻ │ይጠቀሙ    👇👇👇👇👇 │     @selfy_app_developer ╰─────────── ╭╼╺╼╺╼╺╼╺╼ ╺╼╺╼ ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇 https://t.me/safya_app ╰─╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼
نمایش همه...
ላኢላሃ_ኢለሏህ_በ_ኡስታዝ_አቡ_ልበያን_ኑራዲስ_ሲራጅ.apk221.62 MB
00:18
Video unavailableShow in Telegram
5.05 MB
አዲሶቹ ሙመይዓዎች በተለመደው ቅጥፈታቸው. . . የሀገራችን የሱና ዑለሞች እነሱን ሙብተዲዕ የሚሏቸው. . . የመርከዙ ሠዎችን ሙብተዲዕ እያላችሁ ሁክም ካልሰጣችሁ ተብለን ነው ለሚሉት የእነኝህን ሁለት ግለሰቦች ኦዲዮ ብቻ ተመልከቱ!! ➖ አንዱ ጭራሽ የቢድዓ ባለቤቶችን ማወደስ በሰለፎች አለ እያለ ነው። ➖ሌላኛው የኢኽዋን መሪዎችን በተግባር የሚያወድስበት ነው። ታዲያ መንሀጃቸው ስለተበረዘ ስለተንሸራተቱ እንጅ ለምን ያልተባሉትን አንድት ነገር ጠቅሰው ያጭበረብራሉ!?? በቅጥፈት እንዳያጭበረብሯችሁ አንድ ሠው ሙብተዲዖችን ሙብተዲዕ ሳይል ዝም በማለቱ ባለመናገሩ በዚህ ብቻ ሙብተዲዕ አይባልም። እነኝህ ግን ስንት እንደሚቋምጡ ሁላችንም የምናውቀው ነው። ሌላው ልታውቁት የሚገባው ዝም ማለትና ሱንይ ሰለፍይ ነው እያሉ መዘመርም ይለያያል። https://t.me/Abdurhman_oumer/8490?single
نمایش همه...
2f9bcb87587d59eeb72bb8c11cb03db8.mp31.83 MB
አምታቹ_ኸድር_ከሚሴ_ከኤሊያስ_ለመከላከል_የሚያደርገው_መጋጋጥ.mp34.60 KB
4_5780531466471477929.mp31.88 KB
👉 አስደሳች መልዕክት ለጧሊበል ዒልሞች :- اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎ 🥀 የተከበራችሁ ውድ ጧሊበል ዒልሞች (ሸሪዓዊ እውቀት ፈላጊዎች) ሆይ እንደሚታወቀው በስልጤ ክልል ምዕራብ አዘርነት በርበሬ ሌራ ወረዳ ዱና ቀበሌ በታላቁ ኑር መስጂድ :- በኡስታዛችን ኡስታዝ አቡ ሀሳን ሙሐመድ በረካ (ኪርማኒይ) ሲሰጥ የነበረው ደርስ በአረፋ ምክንያት መቋረጡ ይታወቃል። ስለሆነም በየሀገሩ ያላችሁ ደረሶች የፊታችን ቅዳሜ ሙሀራም አንድ ደርስ ስለሚጀመር ከወዲሁ ቀደም ብለን እንዘጋጅ 👉 እና ሁሉም ተማሪ በአላህ ፍቃድ ቀደም ብሎ ዙልሂጃ 28 እና 29 ኪታቡን ይዞ ወደ መድረሳው ቢሄድ የተሻለ ነው። 🥀 የሰማው ላልሰማው እንዲያደርስ በአክብሮት እንጣይቀለን? 📚 እናም በመድረሳው የሚቀሩት ኪታቦች ስም ዝርዝር እነሆ👇 መጀመሪያ ለጀመሪዎች 1 👉 መትን አሱሉ ሰላሳ 2 👉 ኡሱሉል ኢማን ------------------------------- 3 👉 አቂደቱ ተውሂድ የፈውዛን 4 👉 ኡሱሉ ሱና ሸርህ የሸይኽ ረቢዕ 5 👉 ሸርል አቂደቱል ዋሲጢየህ የፈውዛን 6 👉 ሪያዱ ሷሊሂን 7 👉 መሀጀቱል በይዳ ፊ ሂመየቲ አስ-ሱነቲል ገራ የሸይኽ ረቢዕ 8👉 ኢጅቲማዕ ጁዩሹል ኢስላሚያ 9👉 ደዓኢም መንሀጁ አኑቡዋ የሸይኽ ረስላን ይህ ዋናው ደርስ ከ3 ሰዓት ጀምሮ እስከ ዙህር ሰላት ድረስ ሲሆን በተጨማሪ ከአስር ቦሃለ እና ከመግሪብ እስከ ኢሻ ድረስ የተለያዩ ኪታቦች ደርስ አለ። كن على بصيرة ✍ አቡ ያሲር ዩሱፍ ሙዘይን! https://t.me/YusufAsselafy https://t.me/YusufAsselafy
نمایش همه...
🎤 Ibn Muzayan ~ ኢብን ሙዘይን! ሁለንተናዊ ከፍታ የሚገኘው በቁርዓንና ሐዲስ ብቻ ነው።

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ይህ ቻናል በአላህ ፍቃድ ደዕዋ ሰለፊያ ማሰራጫ ይሆናል ኢንሻ አላህ!! አላህ መልካም የሻለትን~ ሰው ዲኑን ያስገነዝበዋል ።

https://t.me/YusufAsselafy

Photo unavailableShow in Telegram
ተጀመረ (online) የአልበያን ቀጥታ ስርጭት የሙሓደራ ፕሮግራም ርዕስ፦ የእውቀትና የባለቤቶቹ በላጭነት 🎙 በኡስታዝ ኑራዲስ ሲራጅ ሐፊዘሁላህ ተጀምሯል ገባ ገባ በሉ 👇👇👇 https://t.me/albeyanbutajiragroup?videochat=d06c69a6147011e94a https://t.me/albeyanbutajiragroup?videochat=d06c69a6147011e94a
نمایش همه...
አዲሶቹ ሙመይዓዎች በተለመደው ቅጥፈታቸው. . . የሀገራችን የሱና ዑለሞች እነሱን ሙብተዲዕ የሚሏቸው. . . የመርከዙ ሠዎችን ሙብተዲዕ እያላችሁ ሁክም ካልሰጣችሁ ተብለን ነው ለሚሉት የእነኝህን ሁለት ግለሰቦች ኦዲዮ ብቻ ተመልከቱ!! ➖ አንዱ ጭራሽ የቢድዓ ባለቤቶችን ማወደስ በሰለፎች አለ እያለ ነው። ➖ሌላኛው የኢኽዋን መሪዎችን በተግባር የሚያወድስበት ነው። ታዲያ መንሀጃቸው ስለተበረዘ ስለተንሸራተቱ እንጅ ለምን ያልተባሉትን አንድት ነገር ጠቅሰው ያጭበረብራሉ!?? በቅጥፈት እንዳያጭበረብሯችሁ አንድ ሠው ሙብተዲዖችን ሙብተዲዕ ሳይል ዝም በማለቱ ባለመናገሩ በዚህ ብቻ ሙብተዲዕ አይባልም። እነኝህ ግን ስንት እንደሚቋምጡ እንኳን ዑለሞች ቀርቶ እኛ እናንተ ሁላችንም የምናውቀው ነው። ሌላው ልታውቁት የሚገባው ዝም ማለትና ሱንይ ሰለፍይ ነው እያሉ መዘመርም ይለያያል። https://t.me/Abdurhman_oumer/8490?single
نمایش همه...
2f9bcb87587d59eeb72bb8c11cb03db8.mp31.83 MB
አምታቹ_ኸድር_ከሚሴ_ከኤሊያስ_ለመከላከል_የሚያደርገው_መጋጋጥ.mp34.60 KB
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.