Distance=Jigdan College=Addis Ababa
Created to communicate with distance students in Addis Ababa
نمایش بیشتر421
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+17 روز
+2730 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ለአዲስ አበባ ዋና ማዕክል የርቀት ተማሪዎች በሙሉ
የፊታችን ቅዳሜ በ20/04/2016 ዓ/ም ማጠቃለያ ፈተና/Final Exam/ እንደምትወስዱይታወቃል፡በመሆኑምለፈተናስትመጡየኮሌጁንመታወቂያ፣ የተርሙን የክፍያ ደረስኝ፣ስሊፐ እና ሁሉንም አሳይመንት ይዛችሁ እንድትመጡ እንዲሁም ተርም 12 ተመራቂ ተማሪዎች ጥናታዊ የመመረቂያጽሁፋችሁን በተጨማሪነት ይዛችሁ መምጣት ይጠብቅባችኋል፡፡
ከርቀት ት/ት ክፍል
ዉድ የኮሌጃችን ተማሪዎች በሙሉ
የተርሙ ፈተና ለነባርም ሆነ ለአዲስ ተማሪዎች የሚሠጠዉ ታሀሳሰ20/ 2016ዓም መሆኑን አዉቃችሁ ከወዲሁ አሳይመንታችሁን ሰርታችሁ እንድታጠናቀቁ እንዲሁም ለፈተናዉም ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳሥባለን።
ኮሌጁ!
Repost from Distance=Jigdan College=Addis Ababa
MODEL EXAM FOR JIGDAN COLLEGE--Department of Management.pdf6.42 KB
Exit Model for AcFn.pdf6.76 KB
Exit Model Exam for MGMT.pdf1.04 MB
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ
በሚቀጥለው ጥር ወር የመውጫ ፈተና/Exit Exam/ እንደምትወስዱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለቅድመ ዝግጅት ይረዳችሁ ዘንድ ከዚህ በፊት የተዘጋጀውን የሞዴል ፈተና የላክን ሲሆን በአግባቡ ትጠቀሙበት ዘንድ እናሳስባለን፡፡
ከጅግዳን ኮሌጅ ርቀት ት/ት ክፍል
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ
በሚቀጥለው ጥር ወር ለ2012ቢ የመጀመሪያ ዙር እንዲሁም ለ2012ኤ ደግሞ ለ2ኛ ዙር የመውጫ ፈተና በት/ት ሚኒሰቴር በኩል እንደሚሰጥተግልዖል፡፡
በመሆኑም ከት/ት እና ሥልጥና ባለስልጣኑ የሚሞላ ቅጽ የተለከ ሲሆን በአካል በመቅረብ እስከ ጥቅምት 5/2016 ፎርሙን ንድትሞሉ ያሳስብን በተባለው ጊዜ ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ኮሌጁ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ጅግዳን ኮሌጅ የርቀት ት/ት ክፍል
ለ2012B ተማሪዎች
በአ/አ ዋና ማዕከል ፕሮፖዛል ያላስገባችሁ የተርም 11 ማኔጅመንትና አካውንቲንግ ተማሪዎች እንዳላችሁ ለመረዳት ችለናል፡፡ በመሆኑም እስከ መስከረም 7/01/2016 ዓ/ም ድረስ ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን በተጠቀሰው እለት ገቢ የማይደረግ ከሆነ ለሚፈጠረው ችግር ተቋሙ ሃላፊንቱን የማይወስድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.