fa
Feedback
Wondo Genet Secondary School

Wondo Genet Secondary School

رفتن به کانال در Telegram

Educational purpose

نمایش بیشتر
2 747
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+287 روز
+8330 روز
آرشیو پست ها
HISTORY Model Exam 2018.pdf5.45 KB

Garde_12_Biology_Model exam, 2018.pdf5.83 KB

G12 Geography Model Exam2_2018EC.pdf6.75 KB

English GR-12_Model_Exam 2018.pdf9.84 KB

ECONOMICS_grade12_Model_exam-2018.pdf5.66 KB

Chemistry Model EXAM GR-12 2018.pdf5.46 KB

photo content

photo content
+6

photo content
+9

photo content

የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈጣኞች የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ ሆነ። ደጋግሞ መለማመድ የእውቀትን እና የክህሎትን ጉድለት ይሞላል፤ በራስ መተማመንን ያሳድጋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በበይነ መረብ (CBT) ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ሁሉም ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ባለው ማስፈንጠሪያ በመጠቀም USER Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Pass word በሚለው ላይ 1234 በማስገባት በዴስክቶፕ ኮምፕዩተር፣ በላፕቶፕ ኮምፕዩተር፣ በታብሌት፣ በስልክና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሣሪያዎች ማንኛውንም ዓይነት ኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ከግንቦት 07/2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ ይችላሉ። ተፈታኞች አዲሚሽን ካርድ ከየትምህርት ቤታቸው ማግኘት ይችላሉ። በየጊዜው የተለያዩ የሚለማመዱባቸውን ፈተናዎች በተከታታይ የምንሰጥ ይሆናል። ድልድሉ የተካሄደው የተፈታኞችን ብዛት መሠረት በማድረግ ነው። ስለሆነም መምህራን ፣ የትምህርት ቤት አመራርና ወላጆች ተፈታኞቹ እንዲለማመዱ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንዲያደርጉ በአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን። ለትክክለኛ መረጃ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማህበራዊ ሚዲያዎችን ይከታተሉ። የፈተና ስርቆትንና ኩረጃን በጋር እንከላከል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ግንቦት 2018 ዓ/ም አዲስ አባባ - ኢትዮጵያ

ዛሬ 05/09/2018 በወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ የሞዴል ፈተና በዚህ መልኩ ተጀምሯል።
+7
ዛሬ 05/09/2018 በወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ የሞዴል ፈተና በዚህ መልኩ ተጀምሯል።

photo content

Grade 12 Regional Model exam Program
+3
Grade 12 Regional Model exam Program

ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ሰላም ለናንተ ይሁን እያልኩኝ ከሰዓት በሞዴል ፈተና ኦረንቴሽን ስለሚኖረን አንድም ተማሪ መቅረት በጥብቅ የተከለከለ ነው። ላልሰሙ ሼር ይደረግ ይደወልላቸው።

photo content
+8

+8
Mock Exam for Grade 12 ጥያቄዎችን እየሰራችሁ በደንብ Practice አድርጉ። ☺️ ሌሎችም እንዲጠቀሙ Share አርጉላቸዉ! መልካም ቀን ለሁላችሁም 😊 @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሁላችሁም ዛሬ አርብ ጠዋት 1:00 ሰዓት ላይ ለ20ደቂቃ ብቻ ከክልል አረንቴሽን የሚሰጡ ሀላፊዎች ስለሚመጡ ዩኒፎርም ለብሳችሁ እና ደብተራችሁን ይዛችሁ ትምህርት ቤት ጊቢ እንድትገኙ በጥብቅ አሳስባለሁ። አረፍዶ የሚመጣ ተማሪ ሀላፊነቱን አልወስድም። መታወቂያችሁን ያዙ።

ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ 30/08/2018 ዓም ሁሉም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሰዓታችሁ ከ1:30 ጀምሮ ጊቢ በመድረስ በየክፍላችሁ ዩኒፎርም በመልበስ በየክፍላችሁ እንድትከታተሉ እያሳሰብኩኝ ከትምህርት ሰዓት በኋላ ኦረንቴሽን የሚሰጣችሁ መሆኑን በጥብቅ አሳስባለሁ። ማንኛውም ተማሪ መቅረት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን በሚቀሩ ተማሪዎች ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ ይወሰዳል።