የጠቢባን እልፍኝ
ይህ እልፍኝ ጥበብን መክሊታቸው ያደረጉ የሚያርፉበት ነው። አስተያየት ለመስጠት:- ✍ @yetebibanelifign_bot 📬 ........................ በታንኳ ማለፊያ ስራዎችን ያገኛሉ። join @tankuaa @tankuaa
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
1 772
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
نمایش همه...
ታንኳ (Tamirat) on TikTok
#ሽራፊ_ጽሑፍ #የፍቅር_ስበት_ኃይል #Tamirat
نمایش همه...
ታንኳ (Tamirat) on TikTok
#ሽራፊ_ጽሑፍ#ደራሲው#Tamirat
نمایش همه...
Ahadu_bank_bot
እኛም ፩ዱ ብለናል🎊 ውድ የአሐዱ ባንክ ደንበኞች በቃላችን መሰረት 1 ሰው ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 100 ያግኙሉ @Ahadu_bank_bot
نمایش همه...
📶🎉️️️️️️️Ethio telecom Government Communications Subsidy!💰📶
📶💸️️️️️ There are no restrictions on this activity, as long as you participate, you can get gift rewards! 💰🎁️️
Repost from ትዝታዊ🐣
" #ብቸኛ_ልጄን_ከሞት_ታደጉልኝ😭😭😭" #እናት
ህፃኗ #ከአቅሟ_በላይ የሆነ ጭንቀት ተሸክማለች😭
ይህች አንጀት የምትበላ ህፃን #ብሌን_ሙሉጌታ ትባላለች!ከተወለደች ጀምሮ ሁለት አመት ከስድስት ወር ህመሟሳይታወቅላት ስትሰቃይ ቆይታ በአንደኛው ቀን እናት ልጇን አቅፋ መንገድ ላይ ያያት ልበደግ ዶክተር የጥፍሯ መበለዝ፣የእጇንና ደምስሯ በተለየ ሁኔታ መጥቆር በልብ ኬዝ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ተጠራጥሮ ምንም አቅም የሌላቸውን እናትና ልጅ ወደ ራሱ ክሊኒክ ወስዶ ለምስኪኗ ህፃን ብሌኔ ሙሉ ምርመራ በነፃ አደረገላት!!
ዶ/ር አብዱ እንደገመተው የምታሳሳው ብሌኔ የልብ
ክፍተት እንዳለባትና በተፈጥሮም የስር መተላለፍና ከልቧ ወደ ሳንባዋ ደም የሚያስተላልፍ ጥበት ስላለባት ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ይልካቸዋል!!
እናት ተደናግጣ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተጣድፋ ብትሄድም ብቸኛ ልጇ ከባድ ሁኔታ ላይ እንዳለችና ከሌሎቹ ህፃናት በተለየ ተደራራቢ የልብ ህምም እንዳለባት በድጋሚ ይነግሯታል!!ህክምናውም ሀገር ውስጥ እንደማይቻልና የሚረዳሽ ካገኘሽ እስራኤል በቶሎ ወስደሽ ልጅሽን ማዳን ትችያለሽ ብለዋታል😭
ኑሮዋ ከእጅ ወደ አፍ ለሆነባት እናት ወደ አምላኳ ከመፀለይ በቀር ልጇን ወደ ውጪ ወስዳ የማሳከም
ምንም አቅም የላትም!"የብቸኛ ልጄ የሞቷን ቀን ከምጠብቅ እባካችሁን አድኑልኝ "ብላ በእንባ እየተማፀነቻችሁ ነው!! እህታችን ብሌንም ድካሙ እንደ እኩዮቿ መራመድ እንዳትችል አድርጓታልና#እንድረስላቸው🙏
ምንም ማድረግ ባንችል #እየፀለይን #ሼር_SHARE
በማድረግ እናግዛቸው🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
#አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000167198817-ፅጌ ጋዲሳ
#ስልክ
0983750882-ፅጌ ጋዲሳ
0910214887-ሙሉጌታ አበራ
"ባይሽ ኮልፌ በጎ አድራጎት"
ንገሪኝ ካልከኝስ💔
ደረቅ፣ግትር፣ጨካኝ ልብ የለሽም አልከኝ
ድንጋይ መሆኔንም በሰዉ አስነገርከኝ
አዎ ነኝ ይግረምህ
እረግጠሀኝ ብትሄድ ምትህ እንዳይገባኝ
አንስተህ ብትጥለኝ ዉስጤን እንዳትጎዳኝ
በሚያማምር ቃላት ልቤን አረስርሰህ
ደርሰህ እንዳታደማኝ
በጥርስህ እየሳክ ልቤን እንዳትወጋኝ
አይዞሽ አይዞሽ ብለህ ሂጅ ጥፊ እንዳትለኝ
ወደድኩሽ እያልከኝ ፍቅሬን እንዳትቀማኝ
ድረሺልኝ ብለህ አልይሽ እንዳትል
በሳቅህ እኔም ስቄ
በደስታህ ቦርቄ
ሲከፋህ አልቅሼ
ስታዝን ሳይ ደሞ ማቅ አመድ ለብሼ
ስኖር እኖርና.................
ድንገት ብትቀየር
ሳቄ ጣዕሙን ያጣል
ሀዘኔ ያስቃል
ደስታዬ ያስለቅሳል
ለቅሶዬ የደስታ መገለጫ ይሆናል
እና በአጠቃላይ ትርጉሜ ይጠፋል
እናምልህ ስማኝ
እህ ብለህ አድምጠኝ
ይህ ዝርክርክ ልቤን በደምብ ስለማቀዉ
ለዛ ነዉ ደንድኜ በሩን የማልከፍተዉ
አንዳንድ ልጆች አሉ
አንኳክተዉ መሮጥን ጀግንነት ያስባሉ።
✍በትዝታ ወልዴ
JOIN👉 @Tizita_wolde
ሳልፈቅድ እንዳትወስደኝ
ሞት ሞት ይሸተኛል መኖር ምንአባቱ
ደርሰሀል መሠለኝ ጠነባኝ ክርፋቱ
ከደጃፌ ቆሞ በር ይቆረቁራል
አገዳደል እንጂ አኗኗር የት ያዉቃል
ግባ እንዳልለዉ ወና ነዉ ሌማቴ
አትድረስ እንዳልል እንግዳ ለቤቴ
በባዶ ቤት መጥቶ ሊያበዛዉ ሀጥያቴን
በር ይቆረቁራል.........
እርቃን ነዉ ገላዬ
አልሸፈንኩት ነገር ሸለፈት ስጋዬን
አላበራዉ ነገር መቅረዝ ለጓዳዬ
ጨላልሟል ደማምኗል የቤት ገመናዬ።
ዘንድሮን እለፈኝ ግድ የለም አትምጣ
ከወና ቤቴ ዉስጥ ነፍሴን ይዘህ አትዉጣ።
ለከርሞ..............
ሸለፈት ስጋዬን በቅጠል ሸፍኜ
ለእንጀራ የሚሆን ሊጥ አቀጣጥኜ
የቆሸሸ ልብሴን በእንዶድ አፅድቼ
ለጨለመዉ ጓዳ ፋኖሴን አብርቼ
እጠብቅሀለሁ................
ግን
ልክ ስትመጣ ቤቴ ካልወገገ
መቅረዜ ካልበራ
ጠረኔ አዉዶ ዉጪ ካልተጣራ
እለፈኝ ግድ የለም
አምናም ያለፈችዉ በቸርነትህ እንጂ በብልጠት አይደለም
።።ብለህ ንገርልኝ
ስባሪ ልብ ከያዝክ እግረ መንገድህን ከበራፍ ጣልልኝ።
✍በትዝታ ወልዴ
JOIN👉 @Tizita_wolde