fa
Feedback
MEREJA TV

MEREJA TV

رفتن به کانال در Telegram

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام MEREJA TV

کانال MEREJA TV (@tv_mereja) بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 37 008 مشترک است و جایگاه 1 941 را در دسته تجارت و رتبه 904 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 37 008 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 04 فوریه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -422 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 0% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 0 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 فوریه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تجارت تبدیل کرده‌اند.

37 008
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-947 روز
-42230 روز
آرشیو پست ها
MEREJA TV
37 008
በማዕከላዊ ትግራይ ቆላ ተምቤን ወረዳ በምትገኘው ያቄር ቀበሌ፣ የዝናብ ጠብታ መሬቱን ከረገጠች ወራት ተቆጥረዋል። ሰማዩ እንደ ነሐስ ደርቋል፤ መሬቱ ተሰንጥቋል፤ የተስፋ ቅንጣት እንኳ ለማግኘት አስቸጋሪ ሆኗል። በዚህች የተረሳች ምድር፣ የሁለት ልጆች እናት ወ/ሮ ተቃባሽ ሰይፉ፣ በጎጆዋ ውስጥ በአልጋ ላይ ተኝታለች። ከግንቦት ወር ጀምሮ አልተነሳችም። ሰውነቷን ያደከመው በሽታ ሳይሆን፣ ተስፋ መቁረጥና ረሃብ ነው። "በረሃብ እየሞትን ነው" ስትል በደከመ ድምፅ ትናገራለች። "የምንሸጠውም ሆነ የምንገዛው ምንም ነገር የለንም። ባለፈው ዓመት ዘርቼ ነበር، ነገር ግን መሬቱ ምንም ሊሰጠኝ አልቻለም። አሁን ምግብም ተስፋም የለንም።" ከእርሷ ብዙም ሳይርቅ፣ የአምስት ልጆች አባት የሆኑት አቶ ወልደሩፋኤል ተክለሀይማኖትም በተመሳሳይ የህመም አልጋ ላይ ናቸው። "በረሃብ የተነሳ እስትንፋሳችንን እያጣን ነው" ይላሉ። "ላለፉት አራት ወራት ታምሜአለሁ። በአካባቢያችን ምንም የሚቀመስ ነገር የለም። ቤተሰቦቼ በዓይኔ እያየሁ እየተራቡ ነው።" በያቄር፣ የሰው ልጅ ብቻ አይደለም በረሃብ የሚሰቃየው። አቶ ስብሀትለአብ አስገዶም፣ የህይወት ዘመን ልፋታቸው በዓይናቸው ፊት አመድ ሲሆን ተመልክተዋል። "ስድስት በሬዎች ነበሩኝ፣ አራቱ ሞቱብኝ" ሲሉ በሐዘን ይናገራሉ። "አንዱ አሁን በሞት አፋፍ ላይ ነው። አስራ አምስት በጎች ነበሩኝ፣ የቀሩኝ ሁለት ብቻ ናቸው። ከአስሩ ፍየሎቼም አምስቱን በሞት ተነጥቄያለሁ።" የአቶ ስብሀትለአብ ታሪክ፣ የቀበሌው የጋራ ሰቆቃ ነው። በአንድ ወቅት በቀንድ ከብት ሀብቱ ይታወቅ የነበረው ይህ አካባቢ... አሁን የእንስሳት አፅም የሞላበት ሆኗል። "የእኛ ህይወት የተመሰረተው በግንቦትና በሰኔ ዝናብ ላይ ነበር" ይላሉ አቶ ስብሀትለአብ። "ዘንድሮ ግን ምንም ያበቀለ የለም። ከብቶቻችን በረሃብ እየተሰቃዩ ከፊታችን እየሞቱ ነው። ቀጣዮቹ እኛ መሆናችን አይቀርም።" የያቄር ሰቆቃን የበለጠ የሚያከብደው፣ ከሌላው ዓለም መገለሏ ነው። የቀበሌው የማህበራዊ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ገብሬ አሰጉ እንደሚሉት፣ ወደ ቀበሌው የሚወስድ ምንም ዓይነት መንገድ የለም። "ቀበሌው ሩቅ በመሆኑና ማንም የማይደርስለት ስለሆነ. ህዝቡ በዝምታ እየተሰቃየ ነው" ይላሉ። የወረዳው ባለስልጣናት፣ በድርቁ ምክንያት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ከብቶች መሞታቸውን አረጋግጠዋል። ነገር ግን፣ በዝምታ ውስጥ ላሉት የያቄር እናቶችና አባቶች፣ ይህ የቁጥር ስታስቲክስ አይደለም። እርሱ፣ በየጎጆው ውስጥ የሚሰማው የረሃብ ዋይታና በየቀኑ የሚታየው የሞት ጥላ ነው። የዓለም ጆሮ የራቀው፣ የተረሳው የያቄር ህዝብ ጩኸት ነው። @tv_mereja

MEREJA TV
37 008
Enjoy our content? Advertise on this channel and reach a highly engaged audience! 👉🏻 It's easy with Telega.io. As the leading platform for native ads and integrations on Telegram, it provides user-friendly and efficient tools for quick and automated ad launches. ⚡️ Place your ad here in three simple steps: 1 Sign up 2 Top up the balance in a convenient way 3 Create your advertising post If your ad aligns with our content, we’ll gladly publish it. Start your promotion journey now!

MEREJA TV
37 008
ወደ ውጪ ሄዶ ስራ ለመስራት የምትፈልጉ ኢትዮጵያውያን ጉርሻዎች ከወዲሁ ይቅናችሁ እንላለን መልካም እድል 🙏 ታላቅ የሥራ ዕድል ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር! የውጭ ሀገር የሥራ ዕድል እየፈለጉ ነው? በክቡር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል አህመድ የሚመራው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የዜጎችን መብት፣ ደኅንነትና ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ በውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት ትልቅ ስኬት እያስመዘገበ ይገኛል። አሁንም ቢሆን በሰለጠነ እና ከፊል ሰለጠነ የሰው ኃይል ከፍተኛ የሥራ ፍላጎት አለ! ሕጋዊ እና አስተማማኝ በሆነ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ ለምትፈልጉ፣ አሁን በርካታ የሥራ ዕድሎች ተከፍተዋል። በሚከተሉት ዋና ዋና የሙያ ዘርፎች ውስጥ ለመሰማራት ፍላጎት ካላችሁ፣ ይህ ዕድል ለናንተ ነው፦ መኪና ነጂና ትራንስፖርት: የቀላልና የከባድ ተሽከርካሪ ሹፌሮች (የግሬደር ኦፕሬተርን ጨምሮ)፣ የቤት ውስጥ ሹፌር፣ ትሮሊ ኦፕሬተር። ጥበቃና ደኅንነት: የጥበቃ ሠራተኛ፣ የሲሲቲቪ ካሜራ ኦፕሬተር፣ የቢሮ ደኅንነት ሠራተኛ። ቴክኒሻኖች: ቧንቧ ሰራተኛ፣ ኤሌክትሪሽያን፣ HVAC ቴክኒሽያን፣ ኤሲ ቴክኒሽያን፣ ፓምፐር። የቤት ውስጥና የሕንፃ አገልግሎቶች: የቤት ሠራተኛ፣ የጽዳት ሠራተኛ፣ ተንከባካቢ፣ አስቴዋርድ፣ የልብስ ማጠቢያ ሠራተኛ፣ ቤልማን። ሆቴልና ምግብ አገልግሎት: ሪሴፕሽኒስት፣ አስተናጋጅ፣ ባሪስታ፣ የተለያዩ አይነት ሼፎች (ሶስ፣ ፔስትሪ፣ ጋርድ ማነጀር፣ አረብ ምግብ)፣ የኪችን ረዳት፣ የግል ምግብ አብሳይ፣ የክፍል ተንከባካቢ፣ የሆቴል ረዳት ሥራ አስኪያጅ። ጤናና እንክብካቤ: ነርስ (በተለያዩ ደረጃዎች)፣ የቤት እንክብካቤ ነርስ፣ የሕፃናትና አረጋውያን ተንከባካቢ፣ ፊዚዮቴራፒስት። የሕፃናት እንክብካቤ: ሞግዚት፣ የሕፃናት እንክብካቤ ሠራተኛ። ውበትና ሳሎን አገልግሎቶች: ፀጉር አስተካካይ፣ የውበት ባለሙያ፣ የሳሎን ሥራ አስኪያጅ፣ የጥፍር ቴክኒሽያን፣ ማሳጅ ቴራፒስት፣ ሜካፕ አርቲስት። ግብርና: የቤት ውስጥ አርሶ አደር፣ አጠቃላይ የእርሻ ሠራተኛ። አስተዳደርና ግብይት: ጁኒየር አስተዳደር ረዳት፣ ጁኒየር ማርኬቲንግ ረዳት፣ የሽያጭ ተወካይ፣ ግዢ። የሰለጠነ የሥራ ኃይል: የኮንስትራክሽን ሠራተኛ፣ ልብስ ስፌት፣ ስቶርኪፐር፣ ሱፐርቫይዘር። ችርቻሮና የደንበኞች አገልግሎት: ገንዘብ ተቀባይ፣ ፕሮሞተር። ይህንን ታላቅ ዕድል ለመጠቀም፣ ከታች መጀመሪያው ላይ ባለው ሊንክ ገብተው ቅጹን መሙላት ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። 👇 ቅጹን ለመሙላት እዚህ ይጫኑ: https://forms.gle/TF5BcYBtrhwkyjR59 መልካም ዕድል! ✨ የሥራ ባለቤት ለመሆን የመጀመሪያውን እርምጃ አሁኑኑ ይውሰዱ! ©️H.E Muferihat Kamil Ahmed Minister of Labor and Skills 🙏🙏🙏 🌴🌴🌴 https://www.facebook.com/share/p/16eDvhLDrb/?mibextid=wwXIfr

MEREJA TV
37 008
#ለመረጃ፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ባካሄደው የዶላር ጨረታ በጨረታው ተሳታፊ ከነበሩ 27 ባንኮች ውስጥ ዶላር ያገኙት #12_ባንኮች ብቻ ናቸው፡፡ እነዚህ 12 ባንኮች ለአንድ ዶላር ከ130 እስከ 141 ብር ዋጋ ሰጥተዋል። ምንጭ፦ ሪፖርተር ጋዜጣ!

MEREJA TV
37 008
#ለመረጃ፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ወለድ መጠኖች ላይ ማሻሻያ/ጭማሪ ተደረገ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከየካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ በተለያዩ የብድር ዓይነቶች ላይ ማሻሻያ ማድረጉን አስታዉቋል። ይህ ጭማሪ የመጣው መንግስት የፋይናንስ ዘርፉን ተወዳዳሪ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት አካል እንደሆነ ባንኩ ገልጿል። በተደረገው ማስተካከያ መሰረት፦ የግብርና ብድሮች እስከ 15.5%፣ የንግድ ብድሮች እስከ 18%፣ የወጪ ንግድ ብድሮች እስከ 14%፣ የግል ብድሮች ደግሞ እስከ 15% ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል። ይሁን እንጂ ለኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች ብድሮች የወለድ ምጣኔ በ12 በመቶ እንደነበረው ይቀጥላል ተብሏል። የውጭ ምንዛሬ የሚያቀርቡ ድርጅቶች ሰራተኞች የግል ብድሮች በስምምነቱ ውል ላይ በመመስረት ከ11 በመቶ እስከ 13 በመቶ የሚደርስ ሲሆን፣ ለየት ያለ ከፍተኛ ዋጋ ላላቸው ደንበኞች ሰራተኞች የግል ብድሮች በ12 በመቶ እንደነበረው እንደሚቀጥልም ታውቋል። ምንጭ :- ካፒታል ጋዜጣ

MEREJA TV
37 008
ውድ ግብር ከፋዮቻችን የታክስ እንቅስቃሴ ለውጥ ላይ ከሆነ በመመሪያ 143 /2011 መሰረት ለውጥ የተካሄደባቸውን እንቅስቃሴዎች ያሳውቁ ማንኛውም ድርጅት ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 ቀናት ውስጥ የመመስረቻ ጽሑፍ፣ የመተዳደሪያ ደንብ፣ የሽርክና ማህበር ስምምነት ወይም ሌላ የመመስረቻ ወይም የምዝገባ ሰነድ ቅጂ ለባለሥልጣኑ መቅረብ አለበት፡፡ እነዚህ ሰነዶች ላይ ማንኛውም ለውጥ ሲደረግ ድርጅቱ ለውጡ በተደረገ በ30 ቀናት ውስጥ ለውጡን በጽሑፍ ለባለሥልጣኑ ማሳወቅ አለበት፡፡ ሀ. በንግድ ድርጅቱ ስያሜ ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ለ. በድርጅቱ ስም የተመዘገበ፡- i. ቋሚ የንግድ ሥራ፣ የቢሮ እና የመኖሪያ አድራሻ ለውጥ፣ ii. በማምረቻ ቦታ ወይም ታክስ ከፋዩ በሚጠቀምበት መጋዘን ላይ የተደረገ የአድራሻ ለውጥ፤ iii. በፖስታ ወይም በመደበኛ እና በተንቀሳቃሽ ሰልክ፣ ፋክስ ወይም ኢ-ሜል አድራሻ ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ሐ. በዋነኛ የሥራ እንቅስቃሴው ወይም በቅርንጫፍ ወይም በንግድ ሥራው ዘርፍ ወይም መስክ ላይ የተደረገ ለውጥ፤ መ. በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ወይም የመመስረቻ ጽሑፍ ወይም የሽርክና ስምምነት ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ሠ. በአክሲዮን ባለድርሻ አባላት ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ረ. በድርጅቱ ወይም በታክስ እንደራሴው የባንክ ሂሳብ ወይም የባንክ ቅርንጫፍ አድራሻ ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ሰ.በታክስ እንደራሴው እና ከሚኒስቴሩ ጋር ግንኙነት በሚያደርግበት የኤሌክትሮኒክስ አድራሻ ላይ የተደረገ ለውጥ፤ ሸ. በተመዘገበና በተከፈለ ካፒታል ላይ የተደረገ ለውጥ፤…………….. ሙሉን ለማግኘት ከላይ የተቀመጠውን መመሪያ ያንብቡ እናመሰግናለን !!

MEREJA TV
37 008
#CapitalNews የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሾመ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ መርጊያ ባይሳን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።
#CapitalNews የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሾመ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ መርጊያ ባይሳን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል። አቶ መርጊያ በተቋሙ ውስጥ ከምስረታው ጀምሮ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉ ሲሆን፣ ለሰባት ዓመታትም ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንደነበሩ ተጠቁሟል። በተጨማሪም ቦርዱ ወ/ሪት ቅድስት ስጦታውን በገበያና ግብይት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ እንዲሁም አቶ ታምራት ተሰማን በመጋዘንና ጥራት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾሟል።

MEREJA TV
37 008
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አካዳሚ የቅባትና ጥራጥሬ የጥራት ግምገማና ቁጥጥር ስልጠና በመጪው የካቲት 26/2017 ዓም ይጀምራል፡፡ ምዝገባው እየተከናወነ ሲሆን ባሉን ቀሪ ቦታዎች ፈጥነው ይመዝገቡ!! ስ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አካዳሚ የቅባትና ጥራጥሬ የጥራት ግምገማና ቁጥጥር ስልጠና በመጪው የካቲት 26/2017 ዓም ይጀምራል፡፡ ምዝገባው እየተከናወነ ሲሆን ባሉን ቀሪ ቦታዎች ፈጥነው ይመዝገቡ!! ስልጠናው የሚዳስሳቸው መስኮች • Understanding Quality in the Context of Agricultural Commodities • Introduction to Grains, Pulses & Oilseeds sector in Ethiopia • Critical Quality Parameters/Attributes of Cereals, Pulses & Oilseeds • Common Defects & Contaminants • Handling & Storage Management • Quality Inspection and Grading •Quality Grading Analysis of Grains, Pulses & Oilseeds Under Ecx System ለምዝገባ ይህን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSe9XBw_BXSv56zYBUUjdaDypd74CUlIn4NKPci3vZswfcPbrw/viewform ስልክ ቁጥር 0989 930461 ወይም 0988 760908

MEREJA TV
37 008
ብሄራዊ ባንክ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ብርን ለምን ከ8-10 ብር ድረስ ለማዳከም ወሰነ? ብሔራዊ ባንክ በዛሬው የዶላር ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135.61 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቋል! ከዛሬው የመደበኛ ባንኮች የምንዛሬ ተመን አንፃር ብር ከ8-10 ብር ተዳክሟል! የዚህ ጨረታ ዋጋ መጋነን ምክንያት ምንድን ነው? የብር መዳከም ከነገ ጀምሮ በገበያው ላይ የሚፈጥረው ተፅዕኖ ምን ሊሆን ይችላል? ብሄራዊ ባንክ የምንዛሬው ዋጋው መጋነኑን ከተመለከተ በኋላ ጨረታውን ለምን አልሰረዘም? በፍፁም የጨረታው ዋጋ ብርን በጣም ያዳክማል ብዬ አላሰብኩም ነበር! በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/Q0LmEXlEMdU

MEREJA TV
37 008
ብሄራዊ ባንክ ገበያውን አረጋጋለሁ ብሎ ብርን ለምን ከ8-10 ብር ድረስ ለማዳከም ወሰነ? ብሔራዊ ባንክ በዛሬው የዶላር ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 135.61 ብር ዋጋ መሸጡን አስታወቋል! ከዛሬው የመደበኛ ባንኮች የምንዛሬ ተመን አንፃር ብር ከ8-10 ብር ተዳክሟል! የዚህ ጨረታ ዋጋ መጋነን ምክንያት ምንድን ነው? የብር መዳከም ከነገ ጀምሮ በገበያው ላይ የሚፈጥረው ተፅዕኖ ምን ሊሆን ይችላል? ብሄራዊ ባንክ የምንዛሬው ዋጋው መጋነኑን ከተመለከተ በኋላ ጨረታውን ለምን አልሰረዘም? በፍፁም የጨረታው ዋጋ ብርን በጣም ያዳክማል ብዬ አላሰብኩም ነበር! በዝርዝር እንመልከተው....https://youtu.be/Q0LmEXlEMdU

MEREJA TV
37 008
ኮንትሮባንድን ጨምሮ የተለያዩ ወንጀሎችን መቆጣጠር የሚያስችል የድሮን ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ልያውል መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አሳታወቀ ጥር 09/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ጥቅ
+6
ኮንትሮባንድን ጨምሮ የተለያዩ ወንጀሎችን መቆጣጠር የሚያስችል የድሮን ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ልያውል መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አሳታወቀ ጥር 09/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ጥቅም ላይ የሚውለው አዲሱ የድሮን ቴክኖሎጂ የኮንትሮባንድ፣ የድንደበር ላይ ጥበቃ፣ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን እና የከተማ ውስጥ ፀጥታ ቁጥጥር ሥራዎችን በብቃት ማከናወን የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በዋናው መስሪያ ቤት የተደራጀውን የድሮን ፓይለት ማሰልጠኛ ማዕከል (UAV Simulation Training Center) መርቀው ስራ ያስጀመሩ ሲሆን የድሮን ቴክኖሎጂው በተቋሙ ላለው የወንጀል መከላከል ሰርቪላንስ እና የምርመራ ስራ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ገልፀዋል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ አክለውም የሪፎርሙ መንግስት ለፖሊስ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ፖሊስ ዘመናዊ ትጥቆች እንዲኖሩትና ሰብዓዊ መብትን ባከበረ መልኩ የወንጀል መከላከልና የምርመራ ስራዎቻችን መስራት በሚያስችል መልኩ አቅሙን እያሳደገ ነው ብለዋል፡፡ ምንጭ፡- የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ፌስቡክ ገጽ

MEREJA TV
37 008
Repost from N/a
🎄🎉በነገው እለት የብር ኮይን በTON ብሎክቼይን ላይ Launch መደረጉን ምክንያት በማድርገ ትልቅ GIVAWAY ይኖረናል 🙌 ነገ ማታ እንገናኝ 🎁በተጨማሪም ቡታችን ላይ ከ10 ሰዎች በላይ ለጋ
🎄🎉በነገው እለት የብር ኮይን በTON ብሎክቼይን ላይ Launch መደረጉን ምክንያት በማድርገ ትልቅ GIVAWAY ይኖረናል 🙌 ነገ ማታ እንገናኝ
🎁በተጨማሪም ቡታችን ላይ ከ10 ሰዎች በላይ ለጋበዙ ለ 5 ሰዎች ከሌሎች ሽልማቶች በተጨማሪም የ 50,000 ብር ሽልማት ይኖረናል : ነገ ማታ ድረስ 10 ሰው ለመሙላት ስሩ መልካም አዳር 💰
ለመጀመር👇👇👇 @Birrcoinairdrop_bot @Birrcoinairdrop_bot

MEREJA TV
37 008
🎉 ወርቃማ ዕድል ፤ ብር ኮይን ይሰብስቡ‼️ 🔖 የኢትዮጵያን ብር በዲጅታሉ ዓለም የሚወክለውን የ BIRRCOIN ዲጅታል ክሪፕቶከረንሲ ቱከኖነችን በመሰብሰብ ሚሊየነር ይሁኑ!! 🔖 ይህ ዲጅታል ከረ
🎉 ወርቃማ ዕድል ፤ ብር ኮይን ይሰብስቡ‼️ 🔖 የኢትዮጵያን ብር በዲጅታሉ ዓለም የሚወክለውን የ BIRRCOIN ዲጅታል ክሪፕቶከረንሲ ቱከኖነችን በመሰብሰብ ሚሊየነር ይሁኑ!! 🔖 ይህ ዲጅታል ከረንሲ የኢትዮጲያን ብር በዲጅታሉ ዓለም የሚተካ ይሆናል ይህም የተለያዩ ኦንላይን ክፍያዎች ላይ ፤ ዶላር ግዢ ላይ ፤ የዉጪ አገር ግብይቶች ላይ የኢትዮጵያን ገንዘብ ተክቶ የሚያገለግል ይሆናል !! 🔖 ይህን ከረንሲ ለተወሰነ ጊዜ ወደ ሕብረተሰቡ ለማስተዋወቅ ያክል በአሁን ጊዜ በነፃ እያከፋፈልን እንገኛለን ሳይረፍድብዎ የዚህ ወርቃማ ዕድል ተከፋይ ይሁኑ!! 📦 አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ባለው ሊንክ ቡቱን ያስጀምሩ👇👇👇 https://t.me/Birrcoinairdrop_bot?start=r07369204864 https://t.me/Birrcoinairdrop_bot?start=r07369204864 ✏️ በዚህ ቡት እንዴት የብር ኮይኖችን እንደሚያገኙ ማብራሪያ👇👇
📝 ለመጀመርያ ጊዜ ሲገቡ የ 10,000 ብር ኮይኖችን ያገኛሉ 📝 አንድ ሰው ወደ ቡቱ ሲጋብዙ 1,000 ብር ኮይን ያገኛሉ 📝 እንዲሁም የተለያዩ ታስኮችን በመስራት BIRRCOIN ማግኘት ይችላሉ
®Powered by BIRRCOIN 🪙

MEREJA TV
37 008
【EU_Exchange】 AI-GPT company recruits HR managers You only need  phone to work from home Age 25 and above Monthly salary $1,800 to $5,000 Main tasks: 1. Help the company recruit personnel 2. Promote the company's AI smart products 3. If successfully admitted, you may receive  $30+$20 reward 4. Online customer service: https://tawk.to/chat/6697f15532dca6db2cb1513c/1i30oddn1 5.EU official channel: https://t.me/EUExchangevip

MEREJA TV
37 008
1000 br ahun online lalachu telegram eyadele new👇👇 Telegram gift

MEREJA TV
37 008
Repost from AH CLUB
🎁 Giveaway of 🪙 50 USDT ($49.99) On August 24, 2024 at 16:00 (UTC), 🦋 Crypto Bot will randomly choose 10 winners who will
🎁 Giveaway of 🪙 50 USDT ($49.99) On August 24, 2024 at 16:00 (UTC), 🦋 Crypto Bot will randomly choose 10 winners who will share 🪙 50 USDT and receive 🪙 5 USDT ($4.99) each. To take part in this giveaway, join all 2 channels and click the button below: 1. КиберПространство 2. Angry Hustlers Club

MEREJA TV
37 008
Le 1 sew ye 500br card 👆👆

MEREJA TV
37 008
Notcoin በነፃ 10,000 ብር ለ 5 ሰዎች 👇👇 https://t.me/haMster_kombat_bot/start?startapp=kentId5760227292

MEREJA TV
37 008
Repost from NOTCOIN
💎 NOTCOIN ዋሌታችሁ ውስጥ ያላቹ እና ኖትኮይን ዋሌታቹን ACTIVATE ያላስደረጋቹ ዛሬ እስከ 5 ሰዓት ብቻ ብለዋል ከዛ በኃላ ይቃጠላል ተብላቹሀል:: ✅️ NOTCOIN ያላቹ ብቻ በ ኖትኮይን
💎 NOTCOIN ዋሌታችሁ ውስጥ ያላቹ እና ኖትኮይን ዋሌታቹን ACTIVATE ያላስደረጋቹ ዛሬ እስከ 5 ሰዓት ብቻ ብለዋል ከዛ በኃላ ይቃጠላል ተብላቹሀል:: ✅️ NOTCOIN ያላቹ ብቻ በ ኖትኮይን ኦፊሻል Support በመግባት Activation ጠይቋቸው ( ቬሪፋይድ) 👇👇👇 @NotcoinWalletActivation @NotcoinWalletActivation