Gumisofts
رفتن به کانال در Telegram
🚀Welcome to Gumisofts – Powering Every Business Operations 💻 What we do: • We are building tools to support local business stay tuned for more. Visit:- https://gumisofts.com
نمایش بیشتر9 998
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-427 روز
-24430 روز
آرشیو پست ها
9 998
🎤አዳዲስ መዝሙሮች እና አልበሞች እየተለቀቁ ስለሆነ የምትፈልጉት ዘማሪ ስም በመንካት መሉ አልበም እና አዳዲስ ዝማሬዎችን ያገኙበታል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 998
በካዉንስሉ ፕሬዝደንት የተፃፈዉ "የመሪ ባሕሪያት መሰረታዉያን" የተሰኘዉ መፅሐፍ ተመረቀ።
በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካዉንስል ፕሬዝደንት በዶ/ር ጣሰዉ ገብሬ የተፃፈዉ እና በ2 ክፍሎች እና በ4 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በ200 ገፆች የተዋቀረዉ መፅሐፍ የአብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ፣ የፀሐፊዉ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላዉ እንግዶች በተገኙበት በዘፀዓት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያን በድምቀት ተመርቋል።
በመድረኩ ዶ/ር ወርቁ የመፅሐፉን ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን በንግግራቸው ዶ/ር ጣሰው መሪነት በብሉይ እና በአዲስ ኪዳን መጠቀሱን አንስተዉ ባለአደራነት ፤ ጥበብ እና የእግዚአብሔር ቃል የጎደለዉ መሪ ለተቋማት መውደቅ ለአመራት ክፍተት እንደሚፈጠር በመጥቀስ ይሞግታሉ ሲል አንስቷል።
ፖስተር ፃዲቁ አብዱ በበኩላቸው በመሪነት ደረጃ ላሉት ብቻ ሳይሆን ወደ መሪነት ለማደግ ለሚሄዱትም ጠቃሚ የሆነ መጽሀፍ በመሆኑ ሁሉም ሊያነቡት እንደሚገባ መክርዋል።
የመጽሀፊ አዘጋጅ ዶ/ር ጣሰዉ ገብሬ መፅሐፍ ቅዱሳችን እራሱ መሪነትን በየአዉዱ በመከፋፈል የሚያስቀምጥ መሆኑን በመጥቀስ ለአንድ መሪ ባሕሪ መሰራት እና የመሪዎች የበሃሪ ተግዳሮት መስተዋሉ ይህንንም ችግር ለመቀነስ የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ለማበርከት መጽሀፉን እንዳዘጋጁት ተናግረዋል።
ዶ/ር ጣሰዉ ገብሬ ይህ 3ኛ መፅሐፋቸዉ ሲሆን ከዚህ ቀደም "የመሪ ፈተናዎች ፤ስህተቶች እና መፍትሄዎቹ" እንዲሁም "ክዋኔ የትግበራ ክህሎት" የተሰኙ ሁለት መፅሐፍትን በ2013 ዓ.ም ለንባብ ማብቃታቸዉ ይታወሳል።
በመድረኩ ቄስ ዶ/ር ለሊሳ ዳንኤል የእግዚአብሔርን ቃል በማካፈል አቤኔዘር ለገሰ በበኩል ዝማሬ በማቅረብ አገልግለዋል።
የክርስቲያን ዜና በስፍራው ተገኝተን መረሃ ግብሩን ተከታትለን ዝርዝሩን ወደ እናንተ አቀረብንላችሁ።
በዮሐንስ ግርማ
9 998
Repost from N/a
✝ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚሆኑ ብዙ ተከታይ የያዙ #የቲክቶክ(Tiktok) አካዉንቶችን #መግዛት የምትፈልጉ ከታች ባሉ አድራሻዎች ልታገኙን ትችላላችሁ 👇
⚡️14.8K followers
⚡️16.3K followers
⚡️18.2K followers
አናግሩን | ደውሉልን
📥 @samazion_cj
☎️ +251955768670
9 998
🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂🙎♂
🎤ከወንድ ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ?
በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪ ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ።
⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 998
✝ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚሆኑ ብዙ ተከታይ የያዙ #የቲክቶክ(Tiktok) አካዉንቶችን #መግዛት የምትፈልጉ ከታች ባሉ አድራሻዎች ልታገኙን ትችላላችሁ 👇
⚡️14.7k followers
⚡️18.2k followers
አናግሩን | ደውሉልን
📥 @samazion_cj
☎️ +251955768670
9 998
Repost from የመዝሙር ማዕከል OFFICIAL CHANNEL
ዝና ሳይሆን አክሊል የምያስገኝ ሩጫ 🏃 መሮጥ ይሁንልን🔥🔥
2ኛ ጢሞቴዎስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ #ሩጫውን_ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤
⁸ #ወደ_ፊት_የጽድቅ_አክሊል_ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥
1ኛ ቆሮንቶስ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? #እንዲሁም_ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ።
²⁵ የሚታገልም ሁሉ በነገር ሁሉ ሰውነቱን ይገዛል፤ እነዚያም የሚጠፋውን አክሊል ሊያገኙ ነው፥ እኛ ግን የማይጠፋውን።
²⁶ ስለዚህ እኔ ያለ አሳብ እንደሚሮጥ ሁሉ እንዲሁ አልሮጥም፥ ነፋስን እንደሚጎስም ሁሉ እንዲሁ አልጋደልም፤
@Yemezimur_Maikel
@Yemezimur_Maikel
9 998
Repost from የመዝሙር ማዕከል OFFICIAL CHANNEL
ዝና ሳይሆን አክሊል የምያስገኝ ሩጫ 🏃 መሮጥ ይሁንልን🔥🔥
2ኛ ጢሞቴዎስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ #ሩጫውን_ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤
⁸ #ወደ_ፊት_የጽድቅ_አክሊል_ተዘጋጅቶልኛል፥ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፥
1ኛ ቆሮንቶስ 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? #እንዲሁም_ታገኙ_ዘንድ_ሩጡ።
²⁵ የሚታገልም ሁሉ በነገር ሁሉ ሰውነቱን ይገዛል፤ እነዚያም የሚጠፋውን አክሊል ሊያገኙ ነው፥ እኛ ግን የማይጠፋውን።
²⁶ ስለዚህ እኔ ያለ አሳብ እንደሚሮጥ ሁሉ እንዲሁ አልሮጥም፥ ነፋስን እንደሚጎስም ሁሉ እንዲሁ አልጋደልም፤
9 998
+1
በናይጄሪያ 42 ክርስቲያኖች #ተገደሉ
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ታራባ በተባለች ግዛት ውስጥ በሶስት መንደሮች ውስጥ ነው ግድያው የተፈጸመው። ጥቃት አድራሾቹ የተደራጁ የፉላኒ ጎሳ አባላት መሆናቸው ተነግሯል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቀኤያቸውን ጥለው ተሰደዋል። ከፈረንጆቹ 2020 ጀምሮ በሰሜን ናይጄሪያ ክርስቲያኖችን ብቻ ትኩረት ያደረገ ጥቃት በስፋት እየተፈጸመ ይገኛል።
ኦፕን ዶርስ ዋች ሊስት በ2025 ናይጄሪያ ለክርስቲያኖች የምትመች ሃገር በመሆን 7ኛ ደረጃ ላይ ትቀመጣለች። ይሁን እኝጂ ክርስትና በናይጄሪያ እየተስፋፋ ይገኛል።
በ2000 ዓ.ም ከነበረበት 60 ሚሊዮን በ2020 ወደ 96ሚሊዮን አድጓል። በ2050 ወደ 155 ሚሊዮን ያድጋል ተብሎ ይገመታል።
@christianmedia_center
@christianmedia_center
9 998
🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂🙋♀🙋♂
ሰበር ዜና በአጭር ጊዜ ተወዳጅነትን ያገኙ በአማርኛ በኦሮሚኛ በእንግሊዝኛ እና በተለያዩ ቋንቋዎች የሚለቀቁ አስተማሪ ና አዝናኝ ቻናሎችን ለማግኘት የምትፈልጉትን ቋንቋ መርጣቹ የሚመጣላቹሁን መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ።
👤Waver @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 998
#ፍቅርን እንተክላለን #ምህረት እናደርጋለን #ሰላምን እናጭዳለን!
የመሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የሰላም ግንባታ አገልግሎት በደቡብ ክልል በሚገኙ አራት ዞኖች በኮንሶ፣ አሌ፣ ቡርጂና ደራሼ አዋሳኝ ቀበሌዎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለመፍታት ከሁለት አመት በላይ በአካባቢው እየሰራ ይገኛል።
በተለይ በዞኖቹ አዋሳኝ ቀበሌዎች በሚኖሩ ማህበረሰቦች መካከል ሰላምን ለመገንባት ለሀገር ሽማግሌዎች፤ ለሐይማኖት አባቶች፤ ለሴቶች፤ ለተማሪዎችና መምህራን እንዲሁም ለተለያዩ የመንግስት አካላት ስልጠናዎች ሲሰጡ ቆይተዋል።
ቤተክርስቲያኒቱ በትላንትናው ዕለትም በማህበረሰቡ መካከል አብሮነትን ለማጠናከር ከኮንሶ እና አሌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያዎች ጋር በመተባበር "ፍቅርን እንተክላለን! ምህረት እናደርጋለን! ሰላምን እናጭዳለን!" በሚል መሪ-ሃሳብ በሁለቱም ዞኖች ባሉ አዋሳኝ ወረዳዎች በሚገኙ ት/ቤቶች ውስጥ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂዳለች።
በመርሃ ግብሩ የተገኙት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሰላም ግንባታ መምሪያ ዳይሬክተር መምህር መኮንን ገመዳ ሰላም ሁለንተናዊ እንደመሆኑ መጠን ችግኝ በመትከላችን የአየር ንብረቱን ከመጠበቅ ባለፈ ሰላምን እንገነባለን ሲሉ አክለውም ይህን #ችግኝ ስንተክል የትላንትናውን ረስተን ነገን እያሰብን_ፍቅርን_የምንተክል_ሊሆን_ይገባል በማለት ለተሳታፊዎች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ስለ ሰላም እየሰራች መሆኑ ይታወቃል።
@christianmedia_center
@christianmedia_center
9 998
#ፍቅርን እንተክላለን #ምህረት እናደርጋለን #ሰላምን እናጭዳለን!
የመሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የሰላም ግንባታ አገልግሎት በደቡብ ክልል በሚገኙ አራት ዞኖች በኮንሶ፣ አሌ፣ ቡርጂና ደራሼ አዋሳኝ ቀበሌዎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለመፍታት ከሁለት አመት በላይ በአካባቢው እየሰራ ይገኛል።
በተለይ በዞኖቹ አዋሳኝ ቀበሌዎች በሚኖሩ ማህበረሰቦች መካከል ሰላምን ለመገንባት ለሀገር ሽማግሌዎች፤ ለሐይማኖት አባቶች፤ ለሴቶች፤ ለተማሪዎችና መምህራን እንዲሁም ለተለያዩ የመንግስት አካላት ስልጠናዎች ሲሰጡ ቆይተዋል።
ቤተክርስቲያኒቱ በትላንትናው ዕለትም በማህበረሰቡ መካከል አብሮነትን ለማጠናከር ከኮንሶ እና አሌ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያዎች ጋር በመተባበር "ፍቅርን እንተክላለን! ምህረት እናደርጋለን! ሰላምን እናጭዳለን!" በሚል መሪ-ሃሳብ በሁለቱም ዞኖች ባሉ አዋሳኝ ወረዳዎች በሚገኙ ት/ቤቶች ውስጥ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂዳለች።
በመርሃ ግብሩ የተገኙት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን የሰላም ግንባታ መምሪያ ዳይሬክተር መምህር መኮንን ገመዳ ሰላም ሁለንተናዊ እንደመሆኑ መጠን ችግኝ በመትከላችን የአየር ንብረቱን ከመጠበቅ ባለፈ ሰላምን እንገነባለን ሲሉ አክለውም ይህን #ችግኝ ስንተክል የትላንትናውን ረስተን ነገን እያሰብን_ፍቅርን_የምንተክል_ሊሆን_ይገባል በማለት ለተሳታፊዎች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ስለ ሰላም እየሰራች መሆኑ ይታወቃል።
@christianmedia_center
@christianmedia_center
9 998
የተወደደው ዘማሪና ፓስተር ተስፋዬ ጋቢሶ ዝማሬዎች በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ ተተርጉመው ከማብራሪያ ጋር በመፅሀፍ መልክ ታትመው ተዘጋጅተዋል!እሁድ ግንቦት 24 ከሰዓት 9፡00 ሣር ቤት በሚገኘው የIEC ቤተክርስቲያን ይመረቃል!ሁላችንም ተጋብዘናል!
@christianmedia_center
@christianmedia_center
9 998
Repost from የመዝሙር ማዕከል OFFICIAL CHANNEL
“ የቄስ በሊና ሳርካ ምክር “
"ሰዎችን ከማገልገልህ በፊት፣ መድረክ ላይ ከመቆምህ በፊትህ፣ ከመፀለይህ በፊት፣ ከመምከርህ በፊት፣ ወንጌል ከመናገርህ በፊት፣ መንፈሳዊ ስራን ለመስራት ቢሮ ከመግባትህ በፊት፣ ለመምከር ሆነ ለመገሰፅ ከመነሳትህ በፊት፣ ከመፃፍህ በፊት ፣ከወንድሞችህ ጋር አብረህ ከመሰባሰብህና ከመጨዋወትህ በፊት፣ ስጦታን ከመስጠትህ በፊት በሁሉ በፊት ቆም ብለህ #ልብህን መዝነው፣ በውስጥህ #ፍቅር ከሌለህ ምንም አታድርግ #ኢየሱስ ከፍቅር ውጪ ምንም አድርጎ አያውቅም እኛንም ምንም እንድናደርግ አይፈልግም"
@Yemezimur_Maikel
@Yemezimur_Maikel
9 998
🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀🙍♀
ከሴት ዘማሪዎች ውስጥ ማንን ታደንቃላቹ ❓
በመዝሙሮቹ የተባረካቹ እና የምትወዱትን ዘማሪት ምረጡ ቀጥሎም የሚመጣላቹ መንፈሳዊ ቻናል ተቀላቀሉ ።
⚡️Wave ለመግባት 👉 @samazion_cj
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 998
🎤አዳዲስ መዝሙሮች እና አልበሞች እየተለቀቁ ስለሆነ የምትፈልጉት ዘማሪ ስም በመንካት መሉ አልበም እና አዳዲስ ዝማሬዎችን ያገኙበታል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
9 998
#አስደሳች #ዜና
የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ለቄስ ዶ/ር ቶሎሳ ጉዲናን ጨምሮ ለ3 መሪዎች እውቅና ሰጠ።
"ኑ ወደ #እግዚአብሔር እንመለስ" በሚል የምልጃ እና የንሰሐ ኮንፍራንስ በሐዋሳ አለም አቀፍ እስታድየም እየተካሄደ ሲሆን በኮንፍራንሱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ ክቡር መኩሪያ ማርሻዬ ባደረጉት ንግግር #ዛሬ በአንድነት #እና በጋራ በመስራት ሀገራችንን በላባችን እና በመሰዋዕትነት ልናሳድገት ይገባል ያሉ ሲሆን የሃይማኖት እና የብሔር ብዝሃነት ጸጋችንን በመጠቀም ሰላማችንን ለማምጣት እኛ ክርስቲያኖች #ምሳሌ በመሆን ልንኖር ይገባል ብለዋል።
በመድረኩ ለሃዋሳ ከተማችን መለወጥ #ወንጌል ትልቁን ድርሻ እንደሚወስድ በመጥቀስ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖ የከተማ አስተዳደሩ እና የሲዳማ ክልል ለ4 የወንጌላውያን መሪዎች እውቅና ሰጥቷል።
ኑሮዓቸውን በአሜሪካ ላደረጉት ለቄስ ዶ/ር ቶሎሳ ጉዲና ፤ ለኢትዮያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዝደንት ለፓስተር ጻዲቁ አብዶ ፤ ለኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ እና ለሃዋሳ ሕይወት ብረሃን ቤተክርስቲያን ዋና መጋቢ ፓስተር ጌቱ አያሌው እውቅናው እና ሽልማቱ ተሰቷቸዋል።
@christianmedia_center
@christianmedia_center
9 998
“
የቃልኪዳን ፍቅር” ገፅ 126 ወዳጆቼ በዚህ ዘመን ያስተዋልኩትን ነገር ላውጋችሁ። ሰዎች (ክርስቲያኖች) በማህበራዊ ህይወት ፍቅር ልባቸው ተነድፏል። ብዙ ክርስቲያኖች ማህበራዊ ህይወትን እንደ ግል አዳኛቸው የተቀበሉት እስኪመስል ድረስ ልባቸውን ጥለውበታል። ከኢየሱስ ሳይበልጥባቸው አይቀርም። ብዙ ሰዎች በአያሌ ሰዎች ካልታጀቡ፣ ዝነኛ ካልሆኑ መኖር የሚችሉ አይመስላቸውም። በዚህ ዘመን ያለው አንገብጋቢ ጥያቄ “ስንት ተከታይ አለህ?” የሚል ጥያቄ ነው። ደስታቸው በተከታያቸው ብዛት ልክ ነው። ዘመኑ የማህበራዊ ሚዲያና የቴክኖሎጂ ዘመን መሆኑ ይገባኛል። ሁሉም ነገር አስፈላጊ ነው። ነገር ሁሉ የሚበላሸው ግን ኢየሱስን ሳይሆን ይህንን ሕይወታችን ስናደርገው ነው። ያለ ተከታይ መኖር እንችላለን: ያለ ኢየሱስ ግን መኖር አንችልም። ስለዚህ ለዚህ ዘመን ክርስቲያኖች ያለኝ ምክር ቅድሚያ መስጠት ያለባቸውንና አንደኛና ዋነኛ ማድረግ ያለባቸውን ነገር ለይተው ለነገሮቻቸው ተገቢ ቅደም ተከተል እንዲሰጡ ነው። ኢየሱስ መጀመሪያ መሆን አለበት ሌላው ይከተላል። በአንድ ወቅት ስንት ተከታዮች አሉሽ ተብዬ ተጠይቄ የመለስኩትን ልንገራችሁ። ሁለት አልኩ። እነርሱም ምህረቱና ቸርነቱ ናቸው። ተከታዬ በህይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል። ሀሳባቸውን ይቀይራሉ፤ መከተላቸውን የቆማሉ፤ የሚል ቅንጣት ያህል ሥጋት የለኝም። ከእግዚአብሔር በላይ ሰውን ማስቀደም ለእግዚአብሔር ስሜት ከመጠንቀቅ ይልቅ ለሰው ስሜት መጠንቀቅ ተገቢ አይደለም። @christianmedia_center @christianmedia_center
9 998
#አሁን ከሃዋሳ አለም አቀፍ እስታድየም #livestreaming
"ኑ ወደ እግዚአብሔር እንመለስ" የምልጃ እና የንሰሓ ኮንፍራንስ በሐዋሳ አለም አቀፍ እስታድየም
የሃዋሳ ከተማአቀፍ የተሃድሶ ንቅናቄ
