cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

🎓SCHOOL VIBE🎓

@Schoolvibe_bot

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
215
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

H
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ‼️ ⚡ትምህርት ሚኒስቴር የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ አድርጓል። ⚡የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች ምደባ ተደርጓል። ⚡ከዚህ በፊት በተገለጸዉ የመቁረጫ ነጥብ እና ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋርና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ተጨማሪ ተማሪዎች ምደባ የሚያስገኝላቸው ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡ ⚡በዚህም መሰረት ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት በድህረገፅ፡-https://result.ethernet.edu.et ፣ በSMS፡- 9444 እንዲሁም በቴሌግራም፡- @moestudentbot መጠቀም ይችላሉ። ⚡ተማሪዎች ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችው ማንኛውም ጥያቄ በድህረገፅ https://complaint.ethernet.edu.et በማመልከት ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ ⚡ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 24/2014 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ ጥሪ ያቀርባል፡፡©ትምህርት ሚ/ር ለተጨማሪ የትምህርት መረጃዎች 👇 https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @Tmhrt_Minister Stay safe!
نمایش همه...
03:19
Video unavailableShow in Telegram
Cruise Iftar☪️🌙🍕💜
نمایش همه...
Noah Real Estate PLC, [Mar 25, 2022 at 8:33 PM] #NoahRealEstate : #ሰበር_መረጃ በአዲስ አበባ በለሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት ሽልማት ልናበረክትላችሁ ነው:: በዚህ ጊዜ ማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ተፅኖ ፈጣሪ ሆኖዋል :: በዚህም የተነሳ ድርጅታችን ኖህ ሪል እስቴት በቴሌቪዢንና በሬድዮ ለማስታወቂያ ይመድበው የነበረውን በጣም ከፍተኛ ገንዘብ በመቀነስ 120,000 በላይ member ያላው የቴሌግራም ቻናል Telegram https://t.me/ እና ከ25,000 SUBSCRIBER በላይ ያለው YouTube channel https://youtube.com/channel/UC1VYV6YhS6Kswp_7QAiMCdg በመክፈት ራሱን እያስተዋወቀ ይገኛል :: ቴሌግራም እና የዩቱብ ገፃችንን ብዙ ተከታይ እንዲያገኝ ፎርዋርድ ላደረጉ ተከታዮቻችን በመሓል አዲስ አበባ ከገነባናቸው ባለ 2 መኝታ አፓርታማዎች ሁለት እንሸልማለን :: ሊንኩን ተጭነው ወደ ቻናሉ ከገቡ በሗላ ለ40 ገደኛዎ #ፎርዋርድ_ያድርጉ ይሸለሙ :: ተከታዩን ሊንክ ነክተው ወደ ቻናላችን ይግቡ :: 👉 @NoaheRealEstate Telegram https://t.me/NoaheRealEstate 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 YouTube https://youtube.com/channel/UC1VYV6YhS6Kswp_7QAiMCdg 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
نمایش همه...

Photo unavailableShow in Telegram
Noah Real Estate PLC, [Mar 25, 2022 at 8:33 PM] #NoahRealEstate : #ሰበር_መረጃ በአዲስ አበባ በለሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት ሽልማት ልናበረክትላችሁ ነው:: በዚህ ጊዜ ማህበራዊ ሚዲያ ከፍተኛ ተፅኖ ፈጣሪ ሆኖዋል :: በዚህም የተነሳ ድርጅታችን ኖህ ሪል እስቴት በቴሌቪዢንና በሬድዮ ለማስታወቂያ ይመድበው የነበረውን በጣም ከፍተኛ ገንዘብ በመቀነስ 120,000 በላይ member ያላው የቴሌግራም ቻናል Telegram https://t.me/ እና ከ25,000 SUBSCRIBER በላይ ያለው YouTube channel https://youtube.com/channel/UC1VYV6YhS6Kswp_7QAiMCdg በመክፈት ራሱን እያስተዋወቀ ይገኛል :: ቴሌግራም እና የዩቱብ ገፃችንን ብዙ ተከታይ እንዲያገኝ ፎርዋርድ ላደረጉ ተከታዮቻችን በመሓል አዲስ አበባ ከገነባናቸው ባለ 2 መኝታ አፓርታማዎች ሁለት እንሸልማለን :: ሊንኩን ተጭነው ወደ ቻናሉ ከገቡ በሗላ ለ40 ገደኛዎ #ፎርዋርድ_ያድርጉ ይሸለሙ :: ተከታዩን ሊንክ ነክተው ወደ ቻናላችን ይግቡ :: 👉 @NoaheRealEstate Telegram https://t.me/NoaheRealEstate 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 YouTube https://youtube.com/channel/UC1VYV6YhS6Kswp_7QAiMCdg 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
نمایش همه...

Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ማለፊያ ነጥብ ይፋ ሆነ። የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ይፋ አደረገ። በዚህ መሰረት አንደኛ ዙር ተፈታኞችን በተመለከተ:- የተፈጥሮ ሳይንስ በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለወንድ 363 እንዲሁም ለሴት 351 በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለወንድ እና ለሴት በተመሳሳይ 300 ለታዳጊ ክልሎችና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለመደበኛ ተፈታኞች ወንድ 351 እና ለሴት 339 ለግል ለወንድና ለሴት በተመሳሳይ 300 መስማት ለተሳናቸው ለሁለቱም ጾታዎች 300 በግል ለሚማሩ 300 ተፈጥሮ ሳይንስ የግል (ድጋሚ ተፈታኞች) ሁለቱም ጾታ 380 በግል ከፍተኛ ትምህርት መከታታል ለሚፈልጉ 300 ማህበራዊ ሳይንስ ለመደበኛ ተፈታኞች ወንድ 264 እና ለሴት 254 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለመከታተል 250 አይነ ስውራን መደበኛ ተፈታኞች ለሁለቱም ጾታ 200 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለመከታተል 200 ለታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች ለወንድ 254 እና ለሴት 250 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርት ለመከታተል ለሚፈልጉ 250 መስማት ለተሳናቸው ለሁለቱም ጾታ 250 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለሚከታተሉ ለሚፈልጉ 250 ማህበራዊ ሳይንስ የግል (ድጋሚ ተፈታኞች) ሁለቱም ጾታ 280 እንዲሁም በግል ከፍተኛ ትምህርትን ለሚከታተሉ 250 መቁረጫ ነጥብ ሆኗል። ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 📌 ከ6-12 PDF & Worksheet @STBookBot 📌ለፍሬሽ ማን PDF & Worksheet @Freshman_Robot 📌ለመወያየት @TmhrtMinisters ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @Tmhrt_Minister Stay safe!
نمایش همه...
ማስታወቅያ‼️ ለ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል የአጠቃላይ ትምህርት ማጠናቀቅያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ከውጤት ጋር በተያያዘ ከሐሙስ የካቲት 17/2014 ዓ.ም ጀምሮ በኦንላይን እና በአካል እየተገኛችሁ ቅሬታ ማቅረባችሁ ይታወሳል፡፡ ቅሬታ የመቀበል ሂደቱ እስከ ማክሰኞ የካቲት 22/2014 ዓ.ም 11፡30 ሰዓት ድረስ መሆኑን በማወቅ ቅሬታችሁን በጊዜ ገደቡ እንድታቀርቡ እያሳሰብን ከዚህ ጊዜ ገደብ ውጪ የሚመጡ ቅሬታዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 📌 ከ6-12 PDF & Worksheet @STBookBot 📌ለፍሬሽ ማን PDF & Worksheet @Freshman_Robot 📌ለመወያየት @TmhrtMinisters ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @Tmhrt_Minister Stay safe!
نمایش همه...
✅ የ12ኛ ክፍል የማትሪክ ውጤታችሁ ላይ ያላችሁን ቅሬታ ለማቅረብ የሚከተለውን ሊንክ በመከተል ማቅረብ ትችላላችሁ። ⚠️ መረጃ ሳትሳሳቱ ማስገባታችሁን እንዳትዘነጉ፣ ከአንድ ጊዜ በላይ ቅሬታ ማቅረብ አይቻልም። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd2taZnPEhGPldTwTIx87tnYfEhYPkCWHnm3eRWjRhnD-FtTg/viewform ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 📌 ከ6-12 PDF & Worksheet @STBookBot 📌ለፍሬሽ ማን PDF & Worksheet @Freshman_Robot 📌ለመወያየት @TmhrtMinisters ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @Tmhrt_Minister Stay safe!
نمایش همه...
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ

በ2014 ዓ.ም የተፈተኑ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ፈተና ቅሬታ መቀበያ ቅፅ