የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
رفتن به کانال در Telegram
2 606
مشترکین
+324 ساعت
+87 روز
+2530 روز
آرشیو پست ها
"ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።" ማቴ 19 ÷6
በትላንትናው እለት የካቲት 01 /2018ዓ.ም ጋብቻችሁን በቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓት የፈጸማችሁት የሰንበት ትምህርት ቤታችን የፍኖተ ብርሃን አገልጋዮች ወንድማችን ከተማ ደገፉ እና እህታችን ገሊላ የአብርሃምን እና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ ጋብቻችሁን ይባርክላችሁ።
ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል በክንፉ ከልሎ በፍቅርና በጤና ይጠብቃችሁ ዘንድ መልካም ምኞታችን ነው!
እንኳን ደስ አላችሁ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
'' ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ''
ክፍል - 3
በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ዛሬ ቅዳሜ ጥር 30/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት ልዩ መርሐግብር እሑድ የካቲት 01/2018ዓ.ም ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 01/2018 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+9
የነነዌ ጉባኤ 2018ዓ.ም የመጨረሻ ቀን የፎቶ ማስታወሻ
የነነዌ ጉባኤ 2018ዓ.ም የመጨረሻ ቀን የፎቶ ማስታወሻ
በደብራችን እየተከናወነ ያለው የነነዌ የሶስት ቀን ጉባኤ ተጠናቀቀ ጉባኤው ሶስቱንም ቀን በጸሎተ ምሕላ የተጀመረ ሲሆን ትምህርተ ወንጌል በመጋቤ ሃይማኖት ኢዮብ ይመኑ የተሰጠ ሲሆን ያሬዳዊ ዝማሬ በዘማሪት ማርታ ኃይለሥላሴ እና በመላከ ሰላም ቀሲስ እስክንድር የቀበረ ሲሆን ቅኔ በደብራችን የቅኔ መምህር የኔታ ኮከበ ጽባሕ ቀርቦ
የሶስተኛና የመጨረሻ ቀን ጉባኤ በደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናቸው ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ በጸሎት ተጠናቅቋል።
ይህ ጉባኤ እንደሚታወቀው በየዓመቱ የጾመ ነነዌን ሶስት ቀናት ምክንያት በማድረግ በየዓመቱ ከረጅም ዓመታት በፊት ጀምሮ የሚከናወን ሲሆን እንደ ቅዱስ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በሰላም ቢያደርሰን በቀጣዩ ዓመት ይቀጥላል አምላካችን እድሜና ጤና ሰጥቶ ያድርሰን ሐገራችንን ይጠብቅልን!!
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
