fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 758
مشترکین
+324 ساعت
+97 روز
+4630 روز
آرشیو پست ها
የደስታ መልእክት 🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ ታምራት አሻግሬ በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።
የደስታ መልእክት 🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ  ታምራት አሻግሬ  በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና  ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ  ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።         ባለቤቴ  ተገኝቷል  ።     ደውሎ ድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል አካባቢ እንዳለ ነግሮናል ።     ከክፉ ነገር ጠብቆ በህይወት እንዲኖር ያደረገ  እግዚአብሔር  ይክበር ይመስገን 🙏🙏🙏                   እህታችሁ ሙሉ  በርሄ ።

የደስታ መልእክት 🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ ታምራት አሻግሬ በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።
የደስታ መልእክት 🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ  ታምራት አሻግሬ  በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና  ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ  ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።         ባለቤቴ  ተገኝቷል  ።    ደውሎ ድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል አካባቢ እንዳለ ነግሮናል ።     ከክፉ ነገር ጠብቆ በህይወት እንዲኖር ያደረገ  እግዚአብሔር  ይክበር ይመስገን 🙏🙏🙏                   እህታችሁ ሙሉ  በርሄ ።

በትላንትናው ዕለት ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም የተጠራው የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጠቅላላ ጉባኤ ተከናወነ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነ
+6
በትላንትናው ዕለት ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም የተጠራው የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጠቅላላ ጉባኤ ተከናወነ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''የእጮኝነት ጊዜ '' የመጨረሻ ክፍል በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ቅዳሜ ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ
''የእጮኝነት ጊዜ ''             የመጨረሻ  ክፍል             በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  ቅዳሜ  ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ታኅሣሥ ሦስት በዚህች ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሦስት ዓመት ሲሆናት ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ነው ። እርሷ ለእግዚአብሔር የስእለት ልጅ
በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም ታኅሣሥ ሦስት በዚህች ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሦስት ዓመት ሲሆናት ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ነው ። እርሷ ለእግዚአብሔር የስእለት ልጅ ነበረችና። እናቷ ቅድስት ሐና ልጅ የሌላት ስለሆነች በቤተ እግዚአብሔር ውስጥ ከሴቶች ተለይታ ርቃ ትኖር ነበር ሽማግሌ ከሆነ ከኢያቄም ከባሏ ጋርም እጅግ የምታዝን ሆነች ። እግዚአብሔርም ኀዘናቸውን ሰማ ቅድስት ሐናም እንዲህ ብላ ለእግዚአብሔር ተሳለች የሰጠህኝን ፍሬ ለእግዚአብሔር አገልጋይ አደርገዋለሁ ። ቅድስት ድንግል እመቤታችን ማርያምንም በወለደቻት ጊዜ ሦስት ዓመት በቤቷ ውስጥ አሳደገቻት ከዚህም በኋላ ከደናግል ጋር ትኖር ዘንድ ወደ ቤተ መቅደስ ወሰደቻት በቤተ መቅደስም ምግቧን ከመላእክት እጅ እየተቀበለች ዐሥራ ሁለት ዓመት ኖረች ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ዓለም መጥቶ ከእርሷ ሥጋን እስከ ነሣ ድረስ። ከሴቶች ሁሉ የተመረጠች ይቺ ናት በቤተ መቅደስም ዐሥራ ሁለት ዓመት ኖራለች።    ፈጣሬ ዓለማት ቅዱስ እግዚአብሔር ከእመቤታችን ረድኤት በረከት ያሳትፈን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ያሳድርብን!!

አፋልጉኝ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ታምራት አሻግሬ የእህታችን ወ/ሮ ሙሉ በርሔ ባለቤት ጥቅምት 29 2018 ሥራ ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በወቅቱ ከቤት ሲወጣ የለበሰው ከላይ ጥቁር ጃኬት ነ
አፋልጉኝ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ታምራት አሻግሬ የእህታችን ወ/ሮ ሙሉ በርሔ ባለቤት ጥቅምት 29 2018 ሥራ ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በወቅቱ ከቤት ሲወጣ የለበሰው ከላይ ጥቁር ጃኬት ነው ልዩ ምልክቱ ፀጉሩ ፊት ላይ ትንሽ ሽበት አለችበት ። ፈላጊ እናቱ እና ቤተሰቦቹ 0913672432 0913074201 0929523232

ከደጅህ ስደርስ ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል ሕይወቴን ለአንተ ልሰጥ መጣሁኝ ለኃጢያቴ ይቅርታ ከአንተ እሻለሁኝ ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ መንገድን አሳየኝ የአንተ መንገድ እጅግ ይከብዳል የጽድቅ ፈተና ማለፍ ይጠይቃል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ጥበቃህ ይደንቃል ደካማ ብሆን በእራሴ ባልችለው አንተ በእኔ ካለህ ድል አደርገዋለው ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ አሸንፈዋለው ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል