fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 609
مشترکین
+324 ساعت
+87 روز
+2530 روز
آرشیو پست ها
አፋልጉኝ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ታምራት አሻግሬ የእህታችን ወ/ሮ ሙሉ በርሔ ባለቤት ጥቅምት 29 2018 ሥራ ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በወቅቱ ከቤት ሲወጣ የለበሰው ከላይ ጥቁር ጃኬት ነ
አፋልጉኝ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ታምራት አሻግሬ የእህታችን ወ/ሮ ሙሉ በርሔ ባለቤት ጥቅምት 29 2018 ሥራ ብሎ ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም በወቅቱ ከቤት ሲወጣ የለበሰው ከላይ ጥቁር ጃኬት ነው ልዩ ምልክቱ ፀጉሩ ፊት ላይ ትንሽ ሽበት አለችበት ። ፈላጊ እናቱ እና ቤተሰቦቹ 0913672432 0913074201 0929523232

ከደጅህ ስደርስ ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል ሕይወቴን ለአንተ ልሰጥ መጣሁኝ ለኃጢያቴ ይቅርታ ከአንተ እሻለሁኝ ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ መንገድን አሳየኝ የአንተ መንገድ እጅግ ይከብዳል የጽድቅ ፈተና ማለፍ ይጠይቃል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ጥበቃህ ይደንቃል ደካማ ብሆን በእራሴ ባልችለው አንተ በእኔ ካለህ ድል አደርገዋለው ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ አሸንፈዋለው ከደጅህ ስደርስ ልቤ ይመታል ወደ ማደሪያህ ልቤ ተነስቷል ኦ ጌታዬ ሆይ /3/ ልቤ አንተን ይመኛል

ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ የእህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ሥርዓተ ቀብር ላይ ልብሰ ስብሐት እንድንለብስ ዛሬ ኅዳር 30 ከቀኑ 5:00-7:00 ስለሚሰጥ ንብረት ክፍል እየመጣችሁ እንድትወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎትም ስለተዘጋጀ እህታችንን በክብር እንድንሸኛት ይሁን። አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን።         የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ የእህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ሥርዓተ ቀብር ላይ ልብሰ ስብሐት ዛሬ ኅዳር 30 ከቀኑ 5:00-7:00 ስለሚሰጥ ንብረት ክፍል እየመጣችሁ እንድትወስዱ የትራንስፖርት አገልግሎትም ስለተዘጋጀ እህታችንን በክብር እንድንሸኛት ይሁን። አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን። የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

የሐዘን መግለጫ “ሕያው ሁኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ሰው ማን ነው ” መዝ.፹፰፥፵፰ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ኅዳር 29
የሐዘን መግለጫ “ሕያው ሁኖ የሚኖር ሞትንስ የማያይ ሰው ማን ነው ” መዝ.፹፰፥፵፰ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ኅዳር 29 አርፋለች። የቀብር ሥነ ስርዓቷ የሚፈጸመው ማክሰኞ ኅዳር 30/2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:30 በአስኮ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ  አባላት በመገኘት ቤተሰቦቿን እንድናጽናናቸው ይሁን። እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የአምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ  በአጸደ ገነት ያኑርልን ።         የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን የቀድሞ አገልጋይ የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ አርፋለች። ሥርዓተ ቀብሯን እናሳውቃለን አምላከ ቅዱስ ሚካኤል የእህታችንን ነፍስ ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን የቀድሞ አባል የሆነችው እህታችን ወ/ሮ ሙናዬ በቀለ አርፋለች። ሥርዓተ ቀብሯን እናሳውቃለን አምላከ ቅዱስ ሚካኤል  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

አማኑኤል ቸር አምላካችን አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ቅዱስ አማኑኤል አምላካችን ሐገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ጠብቅልን!!
አማኑኤል ቸር አምላካችን አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው። ቅዱስ አማኑኤል አምላካችን ሐገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ጠብቅልን!!

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ''መንፈሳዊና ሕይወትና የጠባይ ለውጥ'' ዛሬ እሑድ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም ከ5:00- 7:00 ጉባኤው በወር
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን   ወርሐዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ   ''መንፈሳዊና ሕይወትና የጠባይ ለውጥ'' ዛሬ እሑድ ኅዳር 28/2018 ዓ.ም   ከ5:00- 7:00 ጉባኤው በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ በእለቱ  ተገኝተው ቃለ እግዚአብሔርን ይመገቡ።             የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''የእጮኝነት ጊዜ '' ክፍል - ሁለት በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ቅዳሜ ኅዳር 27/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ
''የእጮኝነት ጊዜ ''              ክፍል - ሁለት በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  ቅዳሜ  ኅዳር 27/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com