fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 752
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+167 روز
+4730 روز
آرشیو پست ها
የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ምትኩ አስፋው ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ  ግንቦት 20/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 8:00  የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት  የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው  ከረዩ ቀበሌ 30 ክበብ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የአባታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ማሕበራዊ ሚዲያ ለምትጠቀሙ የሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ። የፊታችን እሑድ ግንቦት23/2018ዓ.ም የደብራችን ዋና መጠሪያ የሆነው (ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት) የተባለበትን የጰራቅሊጦስን በዓል በታላቅ ድምቀት እንደምናከብር ይታወቃል። በመሆኑም ደብራችን በዋናነት የመንፈስ ቅዱስ እና የሐዋርያት በዓል የሚከበርበት መሆኑን ለመላው ምዕመናን ለመላው ምዕመን ለማሳወቅ ይረዳን ዘንድ ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤታችን አባላትና ወዳጆቻችን በግል በምታንቀሳቅሷቸው ማሕበራዊ ሚዲያዎች በሙሉ በዓሉ በደመቀ ሁኔታ በደብራችን የሚከበር መሆኑን በየራሳችሁ መንገድ እንድታስተዋውቁ ይህንን መመሪያ እናስተላልፋለን ። ስለዚህ 1. የደብራችንን ስዕል በገጾቻችን ፊት ላይ (profile) በማድረግ 2. በሰንበት ት/ቤታችን የሚለጠፈውን ማስታወቂያ ለብዙዎች ማጋራት 3.የእኛን ደብር እና በዓሉን የሚያስተዋውቁ ሰዎችን እና ተቋማት ሀሳባቸውን ለብዙዎች እንዲዳረስ ማጋራት (share) አድርጉ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!!

ማሕበራዊ ሚዲያ ለምትጠቀሙ የሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ። የፊታችን እሑድ ግንቦት23/2018ዓ.ም የደብራችን ዋና መጠሪያ የሆነው (ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት) የተባለበትን የጰራቅሊጦስን በዓል በታላቅ ድምቀት እንደምናከብር ይታወቃል። በመሆኑም ደብራችን በዋናነት የመንፈስ ቅዱስ እና የሐዋርያት በዓል የሚከበርበት መሆኑን ለመላው ምዕመናን ለመላው ምዕመን ለማሳወቅ ይረዳን ዘንድ ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤታችን አባላትና ወዳጆቻችን በግል በምታንቀሳቅሷቸው ማሕበራዊ ሚዲያዎች በሙሉ በዓሉ በደመቀ ሁኔታ በደብራችን የሚከበር መሆኑን በየራሳችሁ መንገድ እንድታስተዋውቁ ይህንን መመሪያ እናስተላልፋለን ። ስለዚህ 1. የደብራችንን ስዕል በገጾቻችን ፊት ላይ (profile) በማድረግ 2. በሰንበት ት/ቤታችን የሚለጠፈውን ማስታወቂያ ለብዙዎች ማጋራት 4. የእኛን ደብር እና በዓሉን የሚያስተዋውቁ ሰዎችን እና ተቋማት ሀሳባቸውን ለብዙዎች እንዲዳረስ ማጋራት (share) አድርጉ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!!

ማሕበራዊ ሚዲያ ለምትጠቀሙ የሰ/ት/ቤት አባላት በሙሉ። የፊታችን እሑድ የደብራችን ዋና መጠሪያ የሆነው (ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት) የተባለበትን የጰራቅሊጦስን በዓል በታላቅ ድምቀት እንደምናከብር ይታወቃል። በመሆኑም ደብራችን በዋናነት የመንፈስ ቅዱስ እና የሐዋርያት በዓል የሚከበርበት መሆኑን ለመላው ምዕመናን ለመላው ምዕመን ለማሳወቅ ይረዳን ዘንድ ሁላችሁም የሰንበት ት/ቤታችን አባላትና ወዳጆቻችን በግል በምታንቀሳቅሷቸው ማሕበራዊ ሚዲያዎች በሙሉ በዓሉ በደመቀ ሁኔታ በደብራችን የሚከበር መሆኑን በየራሳችሁ መንገድ እንድታስተዋውቁ ይህንን መመሪያ እናስተላልፋለን ። ስለዚህ 1. የደብራችንን ስዕል በገጾቻችን ፊት ላይ (profile) በማድረግ 2. በሰንበት ት/ቤታችን የሚለጠፈውን ማስታወቂያ ለብዙዎች ማጋራት 4. የእኛን ደብር እና በዓሉን የሚያስተዋውቁ ሰዎችን እና ተቋማት ሀሳባቸውን ለብዙዎች እንዲዳረስ ማጋራት (share) አድርጉ ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!!

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አምሐ ክፍሉ ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ከቀኑ 6:00  የሚፈጸም በመሆኑ በቀብሩ ላይ መገኘት  የምትችሉ ተገኝተን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ቴዎድሮስ አደባባይ ወረድ ብሎ ከቸርችል ሆቴል  ወደ ውስጥ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የአባታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ዛሬ በሰንበት ትምህርትን ቤታችን ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በሚደረገው ምርጫ ላይ የደብራችን አስተዳደር ፣የስብከተ ወንጌል ተወካዮች ፣ የክፍለ ከተማ ሰ/ት/ቤት ተወካዮች፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤቶች ተወካዮች ስለሚመገኙና የሰንበት ት/ቤታችን ደረጃም የሚለካበት በመሆኑ የአባላት ቁጥር መስፈርት አንዱ ስለሆነም በዕለቱ እንድትገኙ ይሁን።     ማሳሰቢያ :- ጸሎተ ኪዳን የሚደርስ በመሆኑ በጊዜ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን!!

ዛሬ በሰንበት ትምህርትን ቤታችን ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በሚደረገው ምርጫ ላይ የደብራችን አስተዳደር ፣የስብከተ ወንጌል ተወካዮች ፣ የክፍለ ከተማ ሰ/ት/ቤት ተወካዮች፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤቶች ተወካዮች ስለሚመገኙና የሰንበት ት/ቤታችን ደረጃም የሚለካበት በመሆኑ የአባላት ቁጥር መስፈርት አንዱ ስለሆነም በዕለቱ እንድትገኙ ይሁን።     ማሳሰቢያ :- ጸሎተ ኪዳን የሚደርስ በመሆኑ በጊዜ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን!!

ዛሬ በሰንበት ትምህርትን ቤታችን ግንቦት 16/2018 ዓ.ም በሚደረገው ምርጫ ላይ የደብራችን አስተዳደር ፣የስብከተ ወንጌል ተወካዮች ፣ የክፍለ ከተማ ሰ/ት/ቤት ተወካዮች፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤቶች ተወካዮች ስለሚመገኙና የሰንበት ት/ቤታችን ደረጃም የሚለካበት በመሆኑ የአባላት ቁጥር መስፈርት አንዱ ስለሆነም በዕለቱ እንድትገኙ ይሁን።     ማሳሰቢያ :- ጸሎተ ኪዳን የሚደርስ በመሆኑ በጊዜ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን!!

ጰራቅሊጦስ ‹‹እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ ›› ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በእለተ ሰንበት በዓለ ጰራቅሊጦስ መ
ጰራቅሊጦስ  ‹‹እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ  ግን  ከላይ ኃይል እስክትለብሱ  ድረስ  በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ ›› ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በእለተ ሰንበት በዓለ ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት የወረደበት ቀን በአዲስ አበባ የመንፈስ ቅዱስ በሆነው ደብራችን በታላቅ ድምቀት ይከበራል!!   አድራሻ:- ከኢሚግሬሽን ወደ ላይ ከፍ ብሎ - ከቴዎድሮስ አደባባይ ሲመጡ ኤክስትሪም ሆቴል ገባ ብሎ

በዓለ ዕርገት "ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን" "አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምጽ ዐረገ" መዝ 46፡5 ዕርገት ከዘጠኙ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐ
በዓለ ዕርገት "ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን" "አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምጽ ዐረገ" መዝ 46፡5 ዕርገት ከዘጠኙ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡ ዕርገት ማለት ዐረገ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወደ ላይ መውጣት ፣ ከምድር ከፍ ከፍ ማለት ፣ እስከ ሰማየ ሰማያት መመጠቅ ማለት ነው። እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ዕርገት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ!!

እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ዛሬ በቤተክርስቲያናችን የጻድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና የሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ዓመታዊ ክብረ በዓል ሲሆን ቅዱሳንን እና እኛ
እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ዛሬ በቤተክርስቲያናችን የጻድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና የሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ዓመታዊ ክብረ በዓል ሲሆን ቅዱሳንን እና እኛን የሚረዳን የቅዱስ ሚካኤል ወራዊ በዓል በድጋሚ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ሚካኤል ማለት የስሙ ትርጓሜ “መኑ ከመ አምላክ፥ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው። ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡
ሚካኤል ማለት የስሙ ትርጓሜ “መኑ ከመ አምላክ፥ ማን እንደ እግዚአብሔር” ማለት ነው። ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከወርሐዊ በዓሉ በረከት ረድኤት ይክፈለን፤ ጥበቃውና አማላጅነቱ አይለየን፡፡ አሜን፡፡ ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ኀበ ልዑል ያንቃዐድዋ ለውሉደ ሰብእ ሣህለ እንዘ ይሴፈዋ ሚካኤል ቀዋሚ ለደቂቀ ጼዋ ለምክረ ጸርየ በትንባሌከ ዕልዋ ምዕቅብና ነፍስየ ወሥጋየ ወሀብኩከ ነዋ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን የበጎ አድራጎት ክፍል ባደረገው አገልግሎት ባለፈው ሰንበት 1. ለ250 ነዳያን መርሐግብር የተደረገ ሲሆን በመርሐግብሩ ዝማሬ ፣ትምህርት እና ምገባ ተደርጓል በዚህም ቀን ሁለት በሌላ ቤተ እምነት የነበሩ ወገኖቻችንን ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት መመለስ እንፈልጋለን በማለት በራሳቸው ፈቃድ የጠየቁ በመሆኑ ክፍሉክፍሉ  ከንስሐ አባት ጋር አገናኝቷቸዋል ክትትልም እያደረገ ይገኛል ሰዎቹን ማገዝ የሚችል/የሚፈልግ ከታች በተቀመጡት ስልኮች መደወል ይቻላል። 2. ለ25 ነዳያን ለወንዶች ንጽህናቸውን የመጠበቅ እና የልብስ ልገሳ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ፣ ለ25 ነዳያን ለሴቶች የልብስ ልገሳ ተከናውኗል። እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበልልን!! የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል አገልግሎቱን ለመደገፍ 0931 144444 0911 091598 0912 419772 የበጎ አድራጎት ክፍል