fa
Feedback
Bahir Dar | ባህር ዳር

Bahir Dar | ባህር ዳር

رفتن به کانال در Telegram
471
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+47 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
✅ አዲስ መረጃ ለዲያስፖራ! ከታች የተያያዘውን የነጋሪት ጋዜጣ ቅጅ አንብቡት። ጉዳዩ፦ ከጳጉሜ 3 ቀን 2011ዓ.ም. ጀምሮ የፀና የሚሆን በነጋሪት ጋዜጣ አዋጅ ቁጥር 1159/2011፥ አንቀፅ 9 የወጣ የውጭ ሀገር ዜግነት ያለው ትውልደ ኢትዮጵያዊ በባንክ ስራ ስለሚሳተፉበት ሁኔታ የሚገልፅ፤ በዚህ አዋጅ መሰረት፥ ከአማራ ባንክ አክሲዬን መግዛት ለምትፈልጉ የውጭ ዜግነት ያላችሁ፤ ነገር ግን በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆናችሁ፦ 1) ማንኛውም በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነ የውጭ ሃገር ዜግነት ያለው ግለሰብ ወይም ሙሉ በሙሉ በነሱ የተያዘ ድርጅት፥ በኢትዮጵያ ህግ የተመዘገበና ዋና መስሪያ ቤቱ ኢትዮጵያ የሆነ አክሲዮን ማህበር፣ ከአማራ ባንክ አክሲዮን መግዛት ይቻላል፥ 2) አክሲዮን ድርሻ ዋጋ በሙሉ ተቀባይነት ባለው የውጭ ምንዛሪ ብቻ የሚከፈል ይሆናል። 3) የትርፍ ድርሻ ክፍያ፣ አክሲዮን ድርሻውን ሲሸጥ፣ ወይም ለሌላ ሰው ማዛወር ቢፈልግ ክፍያ የሚፈፀምለት በኢትዮጵያ ብር ብቻ ይሆናል። 4) በትርፍ ክፍፍል ወይም ድርሻውን በመሸጥ የሚያገኘውን ገንዘብ/ሃብት/ጥቅም ወደ ውጭ ማዘዋወር አይፈቀድለትም። ለተጨማሪ መረጃ ሙሉ ነጋሪት ጋዜጣ ማንበብ ጠቃሚ ይሆናል። Amhara bank s.c https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/

አማራ ባንክ አ.ማ Amhara Bank s.c ✅እስካሁን ድረስ 15,ዐዐዐ ህዝብ አክሲዮን በመግዛት በአማራ ባንክ አሻራውን አስቀምጧል። በሚቀጥሉት ቀሪ ቀናት ባለሃብቶች እንዲገዙ መረጃ አድርሱ። @amharabank https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/ Follow and like this Page.

⏩ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ አክሲዮን መሸጡ ተገለጸ፡፡ ⏩የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በሁለት ወራት ውስጥ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የአክሲዮን ሽያጭ ማካሄዱ ተገለጸ። በም
+3
⏩ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ አክሲዮን መሸጡ ተገለጸ፡፡ ⏩የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር በሁለት ወራት ውስጥ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የአክሲዮን ሽያጭ ማካሄዱ ተገለጸ። በምሥረታ ላይ ያለው ባንኩ ከባለአክስዮኖች እና ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር በባሕር ዳር ከተማ እየመከረ ነው። የአደራጅ ኮሚቴው ሰብሳቢው አቶ መላኩ ፈንታ የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር ነሐሴ 11/2011 ዓ.ም በብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ከተሰጠው 500 ሚሊዮን የመነሻ ካፒታል ብር በላይ የአክሲዮን ሽያጭ ማድረጉን ገልጸዋል። ዕቅዱን ለማሳካት የሦስት ወራት ጊዜ አስቀምጦ የነበር ቢሆንም ሁለት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ሽያጩን ማከናወኑንም ተናግረዋል። በምሥረታ ላይ ያለው አክሲዮኑ ለባለሀብቶችና ድርጅቶች የአክሲዮን ሽያጭ ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው። እስካሁን በተካሄደው ሽያጭ ከ15 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች እንደተሳተፉም ተነግሯል። በቀጣይ ሕዳር ወር መጨረሻ የባንኩ ምሥረታ ዕውን ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ለዚህም ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው ተብሏል፡፡ የአንድ አክሲዮን መጠን አንድ ሺህ ብር ሲሆን መግዛት የሚቻለው ዝቅተኛ የአክሲዮን ብዛት ደግሞ 10 ዕጣ ማለትም 10 ሺህ ብር ነው። አንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክሲዮን መጠንም 100 ሺህ ወይም አንድ መቶ ሚሊዮን ብር ነው። አክሲዮኑን በ10 ባንኮችና በአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም እየተሸጠ ይገኛል። Amhara bank s.c @amharabank Together we can!!!

አዲስ_መረጃ!! ( Don't forget to Follow, Like & Share ) የአማራ ባንክ የመሥራችነት ዕድል የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ እስኪደረግ ይቀጥላል። እስከአሁን የአማራ ባንክ አክሲዮን ላልገዛችሁ በሙሉ፦ የአማራ ባንክ አ.ማ የአክሲዮን ሽያጭ በፍጥነት እየተሸጠ መሆኑ ይታወቃል። እነሆ ዛሬ ደግሞ 500 ሚሊዮን ብር ደርሷል። ባንክ ለመመስረት የሚያስችለውን ዝቅተኛ የተከፈለ ገንዘብ ብር 500 ሚሊዮን ቢያሟላም፥ ለመሥራችነት ጊዜው የሚያበቃው ጠቅላላ ጉባኤው ተገናኝቶ እና ተፈራርሞ የመመሥረቻ ሰነዱ በውልና ማስረጃ እስኪፀድቅ ድረስ በመሆኑ የመሥራችነት መብት የሚፈቅደውን የአክሲዮን ሽያጭ ክንውን እንደሚቀጥል ታውቋል። ስለሆነም እስካሁን ድረስ የአማራ ባንክን አክሲዮኖች ያልገዛችሁ ግለሰቦችም ሆናችሁ ድርጅቶች ይህንን ለጥቂት ቀናት የተራዘመ ዕድል እንድትጠቀሙበት እና በመሥራችነት እንድትሳተፉ ስንል በአክብሮት እናበስራለን። የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ እስኪተላለፍ እና የባንኩ መመሥረቻ ፅሁፍ በይፋ በሰነዶች ማረጋገጫ ተፈሮሞ እስኪፀድቅ ድረስ፥ አክሲዮን በመግዛት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የመሥራችነት መብቱ እንደተጠበቀ ነው። ስለሆነም የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ በቅርቡ ስለሚጠራ እስከ ዛሬ ድረስ አክሲዮን ያልገዛችሁ በሙሉ ፈጥናችሁ በመግዛት የባንኩ መሥራች ለመሆን መልካም አጋጣሚ ነው። መሥራች የመሆን ጥቅም በጠቅላላ ጉባኤው የሚወሰን ቢሆንም፥ ከፖለቲካ እና ከወገንተኝነት የፀዳ፣ ብሄራዊ ባንክ የሚጠይቀውን መስፈርት የሚያሟላ ብቁ እና ጠንካራ የአማራ ባንክ ቦርድ ብሎም አመራር የመምረጥ እና የመመረጥ መብት ያስገኛል። የአማራ ባንክ አደራጅ ቡድን ከማንኛውም የፖለቲካ እና ወገንተኝነት ነፃ የሆነ በጋራ የሚሰራ ስብስብ በመሆኑ ባንኩም ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች እንዲመራ ሳይታክት ይሰራል። ባንኩን ለመመሥረት ከሚያስችለው የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ በኋላም፥ የተፈቀደ ብር 2 ቢሊየን እስኪሞላ ድረስ የባንኩ አክሲዮን ሽያጭ የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ ለማስገንዘብ እንወዳለን። ከአማራ ባንክ መመሥረት በኋላም፥ የአማራ ኢንሹራንስ ፕሮጀክት ሂደት እና ሌሎች 10(አስር) ፕሮጀክቶች ትግበራ በዚሁ ቡድን አስተባባሪነት ይቀጥላል። ለተጨማሪ ግንዛቤ፦ 1) የአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር 1000 ( አንድ ሽህ ብር ) ሲሆን መግዛት የሚቻለው ዝቅተኛ የአክሲዮን ብዛት 10 (አስር) ወይም 10,000 ( አሰር ሽህ ) ብር ነው። 2) አንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ብዛት 100,000 (አንድ መቶ ሽህ) ወይም 100,000,000 (መቶ ሚሊዮን ብር) ነው። 3) የአገልግሎት ክፍያው ቃል የተገባውን ጠቅላላ አክሲዮን መጠን 5% ነው፡፡ 4) የአማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለቤት መሆን የሚፈልግ ግለሰብ/ ድርጅት፥ ከዚህ በታች በተራ ቁጥር 6 ስር ስማቸው በተገለፁት ባንኮች በኩል በመቅረብ የተዘጋጀውን የአክሲዮን ሽያጭ ማመልከቻ ቅፅ በሁለት ኮፒ መሙላትና የተጠየቁትን መረጃዎች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ 5) የሚገዙትን ጠቅላላ የአክሲዮን መጠን በዝግ ሂሳብ እና ቃል የገቡት የአክሲዮን መጠን 5% የአገልግሎት ክፍያ ደግሞ በተንቀሳቃሽ ሂሳብ ገቢ ይደረጋል። 6) አክሲዮን ግዢ የሚፈፀምባቸው ባንኮች ዝርዝር፦ 6.1. አቢሲንያ ባንክ አ/ማ 6.2. አንበሳ ኢንተ. ባንክ አ.ማ. 6.3. ዳሽን ባንክ አ.ማ. 6.4. አዋሽ ኢንተ ባንክ አ.ማ. 6.5. ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 6.6. ህብረት ባንክ አ.ማ. 6.7. ንብ ኢንተ.ባንክ አ.ማ. 6.8. የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 6.9. ቡና ኢንተ ባንክ አ.ማ፣ 6.10. ዓባይ ባንክ አ/ማ ናቸው። 7). መሟላት የሚገባቸው መረጃዎች፦ ሀ) የታደሰ መታወቂያ/ ፓስፖርት/መንጃ ፈቃድ ለ) በልጆች ስም ለመግዛት የሚፈልግ የልደት ካርድ እና የአባት/እናት/ ወይም የአሳዳጊ መታወቂያ ሐ) በውክልና ከሆነ፦ ህጋዊ ወክልና፣ የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፖስፖርት/መንጃ ፈቃድ፤ የወካይ መታወቂያ ኮፒውን.. መ) አክሲዮን ለሚገዙ ድርጅቶች/ ኩባንያዎች  የድርጅቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ/ የንግድ ምዝገባ/ ግብር ክፍያ መለያ ቁጥር  አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል ህጋዊ ውክልና  ማህበራትና እድሮች የተመሰረቱበትን የፈቃድ ሰርተፍኬት፤ 8) የአክሲዮን ሸያጭ አከፋፈል በሁለት አማራጮች የቀረበ ሲሆን፤ ከቀረቡት አማራጮች በአንዱ ግዢ መፈፀም ይቻላል፡፡ አማራጭ-1. የአክሲዮን ግዥ ፎርም እንደተሞላ የጠቅላላ አክሲዮኖችን ዋጋ ሙሉ በሙሉ መክፈል። አማራጭ-2 . የአክሲዮን ግዥ ፎርም እንደተሞላ የጠቅላላ አክሲዮኖችን ዋጋ 50 % በመክፈል ቀሪውን 50% ገንዘብ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ ክፍያ በስድሰት ወር ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ማጠናቀቅ፡፡ 9) የተዘጋጀውን ቅጽ በሁለት ኮፒ ሞልተው ዋናውን የአክሲዮን ግዥ ገንዘብም ሆነ አሰተዳደራዊ ወጪ መሸፈኛ 5% ገንዘብ፥ ከላይ በተጠቀሱት ባንኮች ማስገባት ይችላሉ። 10) የአማራ ባንክ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አድራሻ፦ አዲስ አበባ፥ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣ወረዳ 08፣ ካዛንቺስ ብሎምቴክ ሕንፃ ( ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ጎን) 2ኛ ፎቅ ነው። 11) ከ 5 ሚሊዮን በላይ ለመግዛት ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች / ድርጅቶች/ ገንዘቡን ገቢ ከማድረጋቸው በፊት በቅድሚያ አዲስ አበባ የሚገኘውን ፕሮጀክት ጽ/ቤት ማነጋገር አለባቸው ። 12) በውጭ ሃገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያንም ከታች የተጠቀሱ ስልክ ቁጥሮችን በመደወል፥ በቂና ትክክለኛ መረጃ በማግኘት በውክልና መግዛት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ አዲስ አበባ የሚገኘውን የፕሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪ ስልክ ቁጥሮች፦ 0900780225 0912001819 / 0911248160 / 0911600388 / 0911133014 / 0941466607 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ። #Key_Notes፦ ይህን ገፅ በመከተል (Follow) ከአማራ ባንክ ጋር የተያያዙ ወቅታዊ መረጃዎችን፣ ክፍት የስራ ቦታዎችን፣ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪዎችን እና ሌሎች በቅርቡ የሚጀመሩ (የአማራ ኢንሹራንስን ጨምሮ) 10 ፕሮጀክቶች በተመለከተ ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎች ያገኛሉ። Follow us! "Share" and "Like" this page. https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/

ለአማራ ባንክ አ.ማ ፥ አክሲዮን ገዥዎች ወቅታዊ መረጃ፦ አማራ ባንክ አ.ማ ይፋዊ መግለጫ ካወጣበት ከነሃሴ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ የአክሲዮን ሽያጭ በፍጥነት እየሄደ ነው። በአክሲዮን ግዥው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በመሥራችነት እየተሳተፈ ይገኛል። ስለሆነም እስካሁን ባንኩን ለማቋቋም ከሚያስፈልገው የተከፈለ ካፒታል መጠን ብር 500 ሚሊዮን ውስጥ ከ 80% በላይ (400 ሚሊዮን ብር ያለፈ) ሽያጭ ተፈፅሟል። ይህ በአጭር ጊዜ የታየ የአክሲዮን ሽያጭ አፈፃፀም እጅግ በጣም አጥጋቢ የሚባል ቢሆንም እስካሁን ላልገዛችሁ ግለሰቦች/ድርጅቶች ግን የመስራችነት ዕድሉ ሳይሞላባችሁ፥ ፈጥናችሁ እንድትገዙ በታላቅ በአክብሮት እናሳስባለን።  ባንኩን ለመመሥረት የሚያስችለው ብር 500 ሚሊዮን ከሞላ በኋላም፥ የተፈቀደ ብር 2 ቢሊየን እስኪሞላ ድረስ የአክሲዮን ሽያጭ ይቀጥላል። ለግንዛቤ፦ 1) የአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር 1000 ( አንድ ሽህ ብር ) ሲሆን መግዛት የሚቻለው ዝቅተኛ የአክሲዮን ብዛት 10 (አስር) ወይም 10,000 ( አሰር ሽህ ) ብር ነው። 2) አንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ብዛት 100,000 (አንድ መቶ ሽህ) ወይም 100,000,000 (መቶ ሚሊዮን ብር) ነው። 3) የአገልግሎት ክፍያው ቃል የተገባውን ጠቅላላ አክሲዮን መጠን 5% ነው፡፡ 4) የአማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር ባለቤት መሆን የሚፈልግ ግለሰብ/ ድርጅት፥ ከዚህ በታች ስማቸው በተገለፁት ባንኮች በኩል በመቅረብ የተዘጋጀውን የአክሲዮን ሽያጭ ማመልከቻ ቅፅ በሁለት ኮፒ መሙላትና የተጠየቁትን መረጃዎች ማሟላት ይገባቸዋል፡፡ 5) የሚገዙትን ጠቅላላ የአክሲዮን መጠን በዝግ ሂሳብ እና ቃል የገቡት የአክሲዮን መጠን 5% የአገልግሎት ክፍያ ደግሞ በተንቀሳቃሽ ሂሳብ ገቢ ይሆናል። 6) አክሲዮን ግዢ የሚፈፀምባቸው ባንኮች ዝርዝር፦ 6.1. አቢሲንያ ባንክ አ/ማ 6.2. አንበሳ ኢንተ. ባንክ አ.ማ. 6.3. ዳሽን ባንክ አ.ማ. 6.4. አዋሽ ኢንተ ባንክ አ.ማ. 6.5. ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 6.6. ህብረት ባንክ አ.ማ. 6.7. ንብ ኢንተ.ባንክ አ.ማ. 6.8. የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 6.9. ቡና ኢንተ ባንክ አ.ማ፣ 6.10. ዓባይ ባንክ አ/ማ 7). መሟላት የሚገባቸው መረጃዎች፦ ሀ) የታደሰ መታወቂያ/ ፓስፖርት/መንጃ ፈቃድ  ለ)በልጆች ስም ለመግዛት የሚፈልግ የልደት ካርድ እና የአባት/እናት/ ወይም የአሳዳጊ መታወቂያ  ሐ) በውክልና ከሆነ፦ ህጋዊ ወክልና፣ የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፖስፖርት/መንጃ ፈቃድ፤ የወካይ መታወቂያ ኮፒውን.. መ) አክሲዮን ለሚገዙ ድርጅቶች/ ኩባንያዎች  የድርጅቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ/ የንግድ ምዝገባ/ ግብር ክፍያ መለያ ቁጥር  አክሲዮን ለመግዛት የሚያስችል ህጋዊ ውክልና  ማህበራትና እድሮች የተመሰረቱበትን የፈቃድ ሰርተፍኬት፤ 8) የአክሲዮን ሸያጭ አከፋፈል በሁለት አማራጮች የቀረበ ሲሆን፤ ከቀረቡት አማራጮች በአንዱ ግዢ መፈፀም ይቻላል፡፡ አማራጭ-1. የአክሲዮን ግዥ ፎርም እንደተሞላ የጠቅላላ አክሲዮኖችን ዋጋ ሙሉ በሙሉ መክፈል። አማራጭ-2 . የአክሲዮን ግዥ ፎርም እንደተሞላ የጠቅላላ አክሲዮኖችን ዋጋ 50 % በመክፈል ቀሪውን 50% ገንዘብ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ ክፍያ በስድሰት ወር ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ማጠናቀቅ፡፡ 9) የተዘጋጀውን ቅጽ በሁለት ኮፒ ሞልተው ዋናውን የአክሲዮን ግዥ ገንዘብም ሆነ አሰተዳደራዊ ወጪ መሸፈኛ 5% ገንዘብ፥ ከላይ በተጠቀሱት ባንኮች ማስገባት ይችላሉ። 10) የአማራ ባንክ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አድራሻ፦ አዲስ አበባ፥ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣ወረዳ 08፣ ካዛንቺስ ብሎምቴክ ሕንፃ ( ጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ጎን) 2ኛ ፎቅ ነው። 11) ከ 5 ሚሊዮን በላይ ለመግዛት ፍላጎት ያለቸው ግለሰቦች / ድርጅቶች/ ገንዘቡን ገቢ ከማድረጋቸው በፊት በቅድሚያ አዲስ አበባ የሚገኘውን ፕሮጀክት ጽ/ቤት ማነጋገር አለባቸው ። 12) በውጭ ሃገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያንም ከታች የተጠቀሱ ስልክ ቁጥሮችን በመደወል፥ በቂና ትክክለኛ መረጃ በማግኘት በውክልና መግዛት ይችላሉ።  ለበለጠ መረጃ አዲስ አበባ የሚገኘውን የፕሮጀክት ጽ/ቤት አስተባባሪ ስልክ ቁጥሮች፦ 0900780225 0912001819 / 0911248160 / 0911600388 / 0911133014 / 0941466607 በመደወል ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ። Amhara bank s.c @amharabank Together we can!!! ✅ for further information @Nafkote4me https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/

በአማራ ባንክ ዙሪያ ለሚነሱ ጥያቄዎች:- አማራ ባንክ እየተመሠረተ ያለው በተለያዬ የሙያ መስክ የተሰማሩ የቢዝነስ፣ ፋይናንስ፤ እና ምጣኔ ሀብት በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎች ነው። ባንኩን ለመመስረት ምንም አይነት ክፍያ ሳይሹ፥ ለሀገር አስተዋጽኦ ለማበርከት ወስነው በተነሱ ሙሁራን አማካኝነት በምስረታ ላይ ያለ የህዝብ ባንክ ነው። መሥራቾች ከተለያዩ አካባቢዎች፣ በሙያ፣ በአጠቃላይ ልምድ፣ በስነምግባራቸው፣ የሥራ ስኬታማነታቸው፣ እና በባንክ ዘርፍ ያላቸው ልምድ ወዘተ በጥንቃቄ ለረጅም ጊዜ ተጠንቶ የተመረጡ ግለሰቦች ናቸው። የአማራ ባንክ ቢዝነስ ሞዴል ለሁሉንም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ክፍል የፉይናንስ አገልግሎት ለመሥጠት የተነደፈ እንጅ፥ ለአንድ አካል የወገነ አይደለም። አክሲዮኖችም በ10 ባንኮች፥ በሁሉም የሀገሪቱ ቦታዎች እየተሸጡ ይገኛል። የአማራ ባንክ አ.ማ ከማንኛውም የፖለቲካ ወይም የሀይማኖት ቡድን ያልወገነ፣ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል አክሲዮን በመግዛት እኩል ተጠቃሚ እንዲሆን እድል የሰጠ ባንክ ነው። ስለሆነም አክሲዮኖች በፍጥነት እየተሸጡ ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ 250 ሚሊዮን ብር በላይ ደርሷል። "ንግድ ባንክ 33% ሸር ለመግዛት ፍላጎት አለው" የሚባለው ወሬ ፍፁም ሀሰት ሲሆን፥ ሲጀመር አንድ ባንክ ከሌላ ባንክ አክሲዮን የሚገዛበት አግባብ አጠያያቂነቱ እንዳለ ሆኖ፣ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ከ 5% በላይ ሸር ( በአማራ ባንክ የተፈቀደን ገንዘብ ስሌት ወስደን፦ከ 100 ሚሊዮን ብር በላይ) ለመግዛት ህግ አይፈቅድለትም። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 33% ( 660 ሚሊዮን ብር) አፍስሶ አክሲዮን ሊገዛ ነው የሚባለው ወሬ ፍፁም ሀሰት እና አክሲዮን ገዥዎች ላይ ብዥታ ለመፍጠር የታቀደ አንደሆነ ህብረተሰቡ ሊገነዘበው ይገባል። በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጽያውያንም የኢትዮጵያ ፓስፖርት ወይም ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን የሚገልፅ መታወቂያ በማያያዝ በህጋዊ ወኪሎቻቸው አማካኝነት በስማቸው አክሲዮን መግዛት ይችላሉ። ዜግነት የቀየሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ደግሞ አክሲዮን የሚገዙበትን ሁኔታ ለማመቻቸት በሂደት ላይ ስለሆነ፥ ሁኔታዎች ምቹ እንደሆኑ በሚዲያ ይገለፃል። Amhara bank s.c Together we can!!! @amharabank https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/

የአማራ አቢዮት በኢኮኖሚውም በኩል ችቦውን ለኩሷል። በኢኮኖሚና በምጣኔ ሐብት ያልተደገፈ አቢዮት ለአሸናፊነት አይበቃም። የአማራ ባንክ የአክሲዎን ሽያጩ በሚገርም ፍጥነት እየተቀጣጠለ ነው። አሁኑኑ ሸሩን በመግዛት መስራች አባል ይሁኑ። የበለፀገ አማራን እንዲሁም የበለፀገች ኢትዮጵያን ኑ አብረን እንገንባ! ✅Share ስላደረጋችሁት እናመሰግናለን!!!🙏 Facebook address :https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/ Amhara bank s.c @amharabank Together We Can!!!

በብዙ ሰዎች ጥያቄ መሰረት በ facebook page create አድርገናል። https://www.facebook.com/አማራ-ባንክ-አማAmahara-bank-sc-124827542252667/

ውድ የአማራ ባንክ ቻናል ተከታታዮቻችን ይህ ቻናል business የምንሰራበት ሳይሆን ስለአማራ ባንክ ብቻ መረጃ የምንለዋወጥበት ነው ። እባካችሁ በጣም ብዙ ብዙ መረጃ ያልደረሳቸው አሉ share በማድረግ ተባበሩን!!! Amhara bank s.c @amharabank Together We Can

የአማራ ባንክ በሚያስገርም ፍጥነት ስራ ለመጀመር የሚጠበቅበትን የ 500 ሚሊየን ብር ሸር በአንድ ወር ዉስጥ ሸጦ ሊጨርስ ምንም አልቀረዉም፡፡ እስካሁን ድረስ 400 ሚሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል፡፡ ከታች ከገበሬዉ እስከ ከተማ ነዋሪዉ ሸሩን በመግዛት የመስረች አባል እየሆነ ነዉ፡፡ ያልገዛ ካለ ቶሎ መግዛት አለበት፡፡ ባንኩ አዳዲስ እና ዘመናዊ ቴክኖሎጅወችን በመጠቀም ትራዲሽናል የሆነዉን የሀገሪቱን የባንክ ሰርቪስ ያዘምናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ መልካም የመስቀል በአል! Amhara bank s. c @amharabank

ሠላም ሠላም የተከበራችሁ ክቡራትና ክቡራን! ከሁሉም አሥቀድሜ እንኳን ለአዲሡ አመት አደረሣችሁ አደረሠን!! በዚህ አመት በተለይ አማራ ባንክ አ.ማ ሥራ የሚጀምርበት እና አመርቂ ውጤት የምናመጣበት ነው። በመሆኑም ትንሽ ጠፋ ብያለሁ ከቴሌ ጋ እየተጨቃጨቅሁኝ ሥልኬን ለአንድ ሣምንት ዘግተውብኝ ሥለነበር ነው ከዚህ በኋላ አልጠፋም መረጃዎችን አደርሣችኋለሁ። Amhara bank s.c @amharabank

ለአማራ ባንክ እስካሁን 3 መቶ ሚሊዮን ብር የሚደርስ አክሲዮን ተሽጧል፡፡ ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 4/2011 ዓ.ም የአማራ ባንክን ለማቋቋም የሚያስችል የአክሲዮን ሽያጭ ከተጀመረ ሦስት ሳምንታት አልፈዋል፡፡ የባንኩ አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ መላኩ ፈንታ ዛሬ ከአብመድ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት ባንኩ የሚቋቋመው የአማራን ሕዝብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እና ሀገራዊ ልማትን ለመደገፍ ነው፡፡ ዝቅተኛው የአክሲዮን ሽያጭ ከ10 ሺህ ብር እንደሚጀምርና ይህም ዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎችን እንደሚያበረታታ ነው አቶ መላኩ የገለጹት፡፡ በሦስት ሳምንታት ውስጥ 3 መቶ ሚሊዮን ብር የሚጠጋ አክሲዮን እንደተሸጠም አስታውቀዋል፡፡ “ባንኩ ከተመሠረተ ጀምሮ ወደ ሥራ እንዳይገባ የሚደረጉ ዘመቻዎች አሉ፤ አንደኛው ከብሔር ጋር የማስተሳሰር አባዜ ነው፤ እውነታው ግን የሕዝብ የመልማት ፍላጎት ያመጣው ፕሮጀክት ነው” ብለዋል የአደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢው፡፡ የአክሲዮን ሽያጩ እንደተጠናቀቀ ተደርጎ የሚሰራጨው መረጃም ሀሰተኛ እንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡ ‘የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ30 በመቶ አክሲዮን ሊገዛ ደብዳቤ አስገብቷል’ ተብሎ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን የተሰራጨው መረጃ መሠረተ ቢስ መሆኑንም አረጋግጠዋል፡፡ የአክሲዮን ግዥ ጠያቂዎች ቁጥር በመጨመሩ ከአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) ጋር በመተባበር ሽያጩን እስከ ቀበሌ ተደራሽ ለማድረግ መታቀዱንም ነው አቶ መላኩ የገለጹት፡፡ የአማራ ባንክ የአክሲዮን ሽያጭን እስከ ሦስት ወራት በማጠናቀቅ ወደ ታሰበው ዓላማ ለማስገባት እየተሰራ እንደሆነ ታውቋል፡፡ Amhara bank s.c @amharabank

#የአማራ ባንክ አክሲዮን‼️ የአማራ ባንክ አክሲዮን በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ነው። ሆኖም "አክሲዮን ሽያጭ ተጠናቅቋል" እየተባለ መወራቱን ሰምተናል። ትክክል አይደለም። አክሲዮን ሽያጩ ገና አልተጠናቀቀም
#የአማራ ባንክ አክሲዮን‼️ የአማራ ባንክ አክሲዮን በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ነው። ሆኖም "አክሲዮን ሽያጭ ተጠናቅቋል" እየተባለ መወራቱን ሰምተናል። ትክክል አይደለም። አክሲዮን ሽያጩ ገና አልተጠናቀቀም! ☑️1) ሀገር ውስጥ የምትገኙ አባይ፣ አቢሲኒያ፣ ንግድ ባንክ እና ሌሎች ባንኮች ጋር በመሄድ መግዛት ትችላላችሁ። ☑️2) በውጭ የምትገኙ ወገኖች (ዜግነት ያልቀየራችሁ) በወኪል መግዛት ትችላላችሁ ☑️3) የሌላ ሀገር ዜግነት ያላችሁ መስፈርቱን ከየባንኮቹ መጠየቅ ትችላላችሁ! የአማራ ባንክን ቶሎ አቋቁሞ ወደ ሌሎች ፕሮጀክቶች መግባት ያስፈልጋል። የባንኩ መቋቋም በራሱ ለሌሎች ፕሮጀክቶች መነሻ ነው! ባንኩ በግልም እንደ ሕዝብም አትራፊ እንደሚያደርግ ጥርጥር የለውም!

sticker.webp0.06 KB

ቨስት እንዲያደርጉ እና ገንዘብ በቸገራቸው ጊዜ በቀላሉ እንዲያገኙ ማገዝ። ✅ የባንኩ ዋና መስሪያቤት እና ቅርንጫፎች፦ የባንኩ የአክሲዮን ሽያጭ ዋና ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ፥ ካሳንችስ፥ ከጁፒተር ሆቴል ጎን ባለው የ Blomtec ህንጻ ላይ 2ኛ ፎቅ ነው። አማራ ባንክ አ.ማ Amahra Bank S.c @amharabank

ሠላም ሠላም ውድ የዚህ ቻናል ተከታታዮቻችን!! ሠሞኑን ትንሽ ጠፋ አልኩኝ መረጃ አልሠጠሁአችሁም። አማራ ባንክ አ.ማ Amhara Bank S.C ልክ እንደ በፊቱ ህዝቡ አክሢዮን እየገዛ ነው ያለው። ነገር ግን መመሥረቱንም የማያውቁ አሉ ሥለዚህ share በማድረግ እንድትተባበሩልኝ ሥል በአክብሮት ነው። 💸💵💴💶💷💰💳 ሥለ አማራ አንዳንድ መረጃዎችን ልሥጣችሁ፣ ✅ አማራ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 592/2008 እና ከባንክ ምስረታ ጋር የተያያዙ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የሚያወጣቸውን መመሪያ እና ደንቦች መሰረት በመመስረት ላይ ያለ የህዝብ ባንክ ነው። ✅ባንኩ በማን ተመሰረተ❓ የአማራ ባንክ አ.ማ በአላማው የተስማሙ፣ የፋይናንስ ዘርፉን ክፍተት እና ያስከተለውን ሁለንተናዊ ችግር የተገነዘቡ፤ ለዚህም መፍትሄ የሚሆን የባንክ ቢዝነስ ሞዴል በመከተል ለመጀመር የተስማሙ፤ ከተለያዬ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፣ ከጥናትናትና ምርምር፣ ከንግድ እና ከዲያስፖራው ማህበረሰብ የተውጣጡ ሙሁራን፣ የፋይናንስ ባለሙያዎች፣ ኢንቨስተሮች፣ ባንከሮች፣ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ባለሙያዎች፣ ታማኝነት እና በሀገራችን ጥሩ ስም ያላቸው ግለሰቦች በፈቃደኝነት ተመሰረተ። ✅ ባንኩን ለመመስረት በአጠቃላይ የሚያስፈልገው ካፒታል እና ተዛማጅ መረጃዎች ✔️• አጠቃላይ የተመዘገበ/ የተፈቀደ/ ካፒታል…2 (ሁለት) ቢሊዮን ብር ነው። ✔️• ባንኩን ለመመስረት የሚከፈል(የተከፈለ) ብር 500 ሚሊዮን ሲሆን ፣ ✔️• ሁለት ቢሚሊዮን ብር ካፒታል ለማግኘት እያንዳንዳቸው 1,000 ብር የሚያወጡ 1,000,000 መደበኛ አክሲዎኖች ለህዝቡ በይፋ ይሸጣሉ ፤ ✔️• የአንድ አክሲዮን መጀበኛ ዋጋ ብር 1,000.00 ሲሆን፣ 5% የአገልግሎት ዋጋ (ብር 50.00.) ጨምሮ፣ በድምሩ 1,050.00 ብር ይሆናል፤ ✔️• አንድ ሰው መግዛት ያለበት ዝቅተኛ የአክሲዎን ብዛት 10 አክሲዎኖች ሲሆን (5% የአገልግሎት ክፍያ ጨምሮ) ብር 10,500 በመክፈል የአማራ ባንክ ባለድርሻ መሆን ይቻላል ፤ ✔️• መግዛት የሚችለው ከፍተኛ የአክሲዎን መጠን ብዛት ደግሞ 100,000 አክሲዎኖች ሲሆን ፣የአገልግሎት ክፍያን 5% ጨምሮ ብር 105,000,000 መክፈል ይኖርበታል፣ ✅ አማራ ባንክን ስራ ለማስጀመር የሚያስችለው 500 ሚሊዮን ብር በብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት ባንኩ ስራ እስከሚጀምር በዝግ አካውንት ይቀመጣል ፡፡ የባንኩ አደራጆች ይህን ገንዘብ ማንቀሳቀስ አይችሉም ፤ ✔️• ባንኩ ስራ ሲጀምር ይህን ገንዘብ የባንኩ አደራጆች ለባንኩ ቦርድ እና ማኔጅመንት ያስረክባሉ ። ስለዚህ ይህን ገንዘብ ማንቀሳቀስ የሚችለው የባንኩ ቦርድ እና ማኔጅመነት አባላት ናቸው፡፡የባንኩ ቦርድ እና ማኔጅመንት አባላት ደግሞ የሚመረጡት በባለአክሲዎኖች ጠቅላላ ጉባኤ ይሆናል ፡፡ ✔️• ባለክሲዎኖች ከሚገዙት ጠቅላላ የአክሲዎን ዋጋ ላይ ተጨማሪ 5% ግን ባንኩን በማደራጀት ሂደት አደራጆቹ ለአስተዳደራዊ እና ልዩ ልዩ ወጭዎች የሚያወጡት ፧ በተንቀሳቃሽ ሂሳብ ይቀመጣል ፤አደራጆችም ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤ ✔️• በአጠቃላይ አንድ የባንኩን አክሲዎን የሚገዛ ሰው ገንዘቡን በሁለት አካውንቶች ማስገባት አለበት ፡፡ የሚገዛውን ጠቅላላ የአክሲዎን ዋጋ በማይንቀሳቀስ አካውንት ገቢ ማድረግ ያለበት ሲሆን፣ 5% ተጨማሪ የአገልግሎት ክፍያውን በሚንቀሳቀሰው አካውንት ገቢ ማድረግ ይጠበቅበታል ፡፡ ✅ አማራ ባንክ አደራጆች ተቋሙን የመሰረቱት ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ነው። ሰለሆነም ምንም አይነት የአደራጅ/መስራች ጥቅማጥቅም ሆነ ክፍያ አያገኙም። በአጠቃላይ ለዋና አደራጆች የተመደበ የትርፍ ድርሻ የለም። አማራ ባንክን ከሌሎች ባንኮች ለየት የሚያጀርጉት ነገሮች ምን ምን ናቸው ? ✅1) አላማው፦ በኢኮኖሚ የቀዘቀዘውን፣ ብዙሀኑን ዝቅተኛ የህብረተሰብ ክፍል ፣ ጥቃቅን እና አነስተኛ ማህበራትና የንግድ ተቋማት ላይ በማተኮር የኢኮኖሚ መነቃቃት በማምጣት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ፤ ✅2) አገልግሎት፦ ከተለመደው የባንክ አገልግሎት በተለየ መልኩ ፈጠራ የታከለባቸው የቁጠባ፣ ብድር፣ መዋለ ንዋይ፣ ንብረት አስተዳደር፣ የስራ ፈጠራ ስልጠናና ክትትል …አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱ፤ ✅3) ቴክኖሎጅ፦ የሳይበር ትውልዱን የሚመጥን የሞባይል፣ ኢንተርኔት እና የራስ አገልግሎት አሰራር መፍጠር ፤ ✅4) የሰው ሀይል፦ ማህበረሰበብን በብቃት፣ በቅንነት እና በትጋት ለማገልገል ዝግጁ የሆኑ ባለሙያዎች በመመልመል መቅጠር ፤ ✅5) ማህበረሰብ አገልግሎት፦ ባንኩ ከ 3 እስከ 5% የሚደርስ ገንዘብ ከአመታዊ ትርፍ ላይ በማንሳት ለማህበራዊ ልማት ማዋል፤ ✅6) ባለቤትነት እና ተደራሽነት፦ የአማራ ባንክ ብዙሀኑን የህብረተሰብ ክፍል አክሲዮን እንዲገዛና ባለቤት እንዲሆን ማስቻል፤ ለዝቅተኛው የማህበረሰብ ክፍል ባንክ አገልግሎት እንዲያገኝ በመስራት በፋይናንስ አቅርቦት እና አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ✅የአማራ ባንክ አክሲዮን መግዛት አዋጭነት እና ጥቅም፦በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ መእዋለ ንዋይን ማፍሰስ በጣም አዋጭ እና ተገቢ ውሳኔ እንደሆነ ምክንያቶች እና የባንኩ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ አስተዋፅኦዎች፦ ✔️• ዝቅተኛውን የህብረተሰብ ክፍል፣ ጀማሪና ነባር ስራ ፈጣሪዎችን፣ እና በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራትን ትኩረት የሚስጥ ስለሆነ ከባንኩ ጋር ባለቤት እና ደንበኛ ይሆናሉ። ✔️• በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ ሰፊ የገብያ (የአቅርቦት) ክፍተት መኖሩ፤ አትራፊ ነው። ✔️• በባንክ ኢንዱሰትሪው ያለውን ሰፊ የገብያ (የአቅርቦት) ክፍተት በተወሰነ መልኩ ለመሙላት የቴክኖሎጅ ፤ የሀው ሃይል ፤ የተበታተነ ካፒታል የመሳሰሉት እምቅ አቅሞች መኖራቸው፤ ✔️• ከሌሎች የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንፃር የባንክ ኢንዱስትሪው ለባለአክሲዎኖች የተሻለ ትርፍ ከትንሽ ስጋት ጋር ማስገኘቱ ፤ ✔️• ፈጣን እድገት ለማስመዝገብ ፤ ድህነትን ወሳኝ በሆነ መልኩ ለመቅረፍ ፤ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል እንዲኖር ፤ የስራ እድል እንዲፈጠር በማድረግ፤ ፍትሃዊ እና አቃፊ የሆነ የፋይናንስ ስርአት እና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንዲመጣ ያግዛል፤ የባንክ ኢንዱስትሪው አጠቃላይ ስጋት ከሎሎች የኢንቨስትመንት ዘርፎች አንፃር ሲታይ ቀላል የሚባል ነው ፡፡ ይህም የሆነው በሁለት ምክንያቶች ነው ፡፡ ✔️• በብሄራዊ ባንክ ከፍተኛ ቁጥጥር ስለሚደረግበት በአብዛኛው ስጋቱ ቀላል ነው ፡፡ ✔️• ሁለኛ ያሉትንም ስጋቶች በተለያዩ ስትራቴጅዎች መፍትሄ ለመስጠት ስለሚሞከር ነው ፡፡ የባንኩ አደረጃጀት እና ማኔጅመንት፦ የባንኩ ስትራቴጅ ፦ ✔️• ዘመናዊ የፋይናንስ እና የማኔጅመንት ስርአት፤ ✔️• ቴክኖሎጅን በስፋት መጠቀም ፤ ✔️• ወጭ ቆጣቢነትን በመጠቀም ባንክ ያልተዳረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መድረስ ፤ ✔️• ፈጠራ ላይ በማተኮር ጥራት እና ልዩነት ያለው የባንክ አገልግሎት፣ እና የንግድ ስራ ሰልጠና መስጠት፤ እና የተለያዩ የኮርፓሬት ስትራቴጅዎች ናቸው ፡፡ ✅ራዕይ፡ ለሁሉም የማህበረሰብ ክፍል ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች፣ ጥራት ባለው አገልግሎት እና በዘመነ በቴክኖሎጅ በመታገዝ የላቀ የባንክ መፍትሄ ማምጣት። ✅ተልዕኮ፡ ተፎካካሪ እና ውጤታማ የንግድ ተቋማት እንዲመሰረቱ እና እንዲያድጉ በማገዝ ፤የባንክ አገልግሎት ላልደረሰባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች መድረስ ፤የባንክ አገልግሎት ለደረሰባቸው ደግሞ ጥራቱን የጠበቀ የባንክ አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ መስጠት። ✅አላማ፡ ደንበኞች የኢኮኖሚ እና የፋይናንስ ግባቸውን እንዲያሳኩ ማድረግ ፣ የንብረት ባለቤት እንዲሆኑ ፤ እን

ሠላም ሠላም እንዴት ናችሁ ሣምንቱ አንዴት ነው በዚህ ሣምንት ከመቸውም በላይ አክሢዮን የተሸጠበት የተነቃቃበት ነው። በጣም ያኮራል ህይ ደግሞ ሊበረታታ ይገባል። Bank of Amhara Together We Can!! @amharabank

የአማራ ባንክ አክሲዮን ሽያጭ እየተጧጧፈ ነው። አክሲዮኑ የሚሸጥባቸው አንዳንድ የባንክ ቅርንጫፎች ከመደበኛ ሥራቸው ይልቅ አክሲዮን መሸጥ ፋታ ነስቷቸዋል። የውጭ አገር ዜጎችም አክሲዮን እንዴት መግዛት እንደሚችሉ እየጠየቁ ነው። እኔን ብቻ ሁለት የውጭ ዜጎች በተገኘው ቀዳዳ አክሲዮን እንዴት መግዛት እንደሚችሉ ጠይቀውኛል። ለዚያውም እያንዳንዳቸው ወደ 50 ሚሊዮን ብር በማውጣት አክሲዮን ለመግዛት ነው ፍላጎታቸው። ዜግነት እስከ መቀየርም ድረስ የቆረጡ ፈረንጆች ናቸው። ትውልደ ኢትዮጵያዊ እንጂ ሌሎች የውጭ ዜጎች በፋይናንስ ኩባንያዎች (ባንክ፣ ኢንሹራንስ...) መሳተፍ እንደማይችሉ ይታወቃል። ነጮቹ እንኳን ሳይቀሩ አዋጭና አትራፊነቱን ተረድተው አክሲዮን ለመግዛት እየቋመጡ ነው። ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሆናችሁ አክሲዮን ግዙ። ሌሎች ባለሃብቶችም ጭምር። በዚህ አካሄዱ በፍጥነት አክሲዮን ሽጦ ሊጨርስ ይችላል። @amharabank