ሊቨርፑል ኢትዮጵያ "RED FANS"
እንኳን ደህና መጣችሁ 🌟 🔴 የቀዮቹ መንደር የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ዘጋቢ ቻናል ! ➲ ዜናዎችን በፍጥነት ➲ ጨዋቾችን በቀጥታ ከቪዲዮ ጋር ➲ ሰፊ ትንታኔዎችን አናቀርባለን ለማስታወቂያ @symit_j
نمایش بیشتر27 090مشترکین
+3624 ساعت
+4517 روز
+1 89430 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
🗓️➽ | በ2016/17 ዌስትሀምን በሜዳቸው በለንደን ስታዲየም 4-0 በሆነ ሰፊ ውጤት ማሸነፍ ችለን ነበር።
የተቆጠሩ ጎሎቹን በጎል ቻናላችን ለቀንላቹሃል
ጎሎቹን ለመመልከት 👇
https://t.me/liverpoolethiopiagoal
https://t.me/liverpoolethiopiagoal
ከበፊቱ እና በአሁን የሚታወቀው የሊቨርፑል የቲሸርት ቁጥሮች በየትኛው ዘመን የተሻለ ነበር በበፊቱ ጊዜ ወይስ በአሁን ጊዜ? 😉👇
በዚህ የውድድር አመት በፕሪምየር ሊጉ ብዙ ጊዜ የአየር ላይ ግንኙነቶችን ማሸነፍ የቻሉ ክለቦች፡-
◎ 56.7% - ሊቨርፑል 🌟
◎ 54.8% - ብራይተን
◎ 54.1% - ኤቨርተን
◎ 52.7% - ቼልሲ
◎ 52.2% - ማን ሲቲ
Whoscored
❤ 13👍 4
🎙ክሎፕ ነገ ከቀኑ 8:30 ላይ ከዌስትሃም ጋር ከምናደርገው ጨዋታ በፊት ዛሬ ቀን 8:30 ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጡ ይሆናል !
🙏 19👀 1
🔵 ጋርዲዮላ፡ “የዋንጫ ውድድሩ በኛ እና በአርሰናል መካከል ብቻ አይደለም። በሊቨርፑል ላይ የደረሰው፣ሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች፣ በአርሰናል ላይ ሊደርስ ይችላል፣ በእኛም ላይ ሊደርስ ይችላል።"
🙏 42😁 16👍 3💔 3❤ 2🤬 1
ትናንት ምሽት ማን ሲቲ ማሸነፉን ተከትሎ ክለባችን በ 74 ነጥብ ወደ 3ኛ ደረጃ ዝቅ ብሏል ! 📉
👍 18
🎙 የርገን ክሎፕ ነገ ከዌስትሃም ጋር ከምናደርገው ጨዋታ በፊት ዛሬ ከቀኑ 08:30 ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ።
🗣አርኔ ስሎት ይናገራል:-
"ለእኔ ትልቅ እርምጃ ስለሚሆን ፌይኖርድ ሊቨርፑልን እንድቀላቀል እንደሚፈቅድልኝ አምናለሁ።"
"በክለቦች መካከል እየተካሄደ ያለው ድርድር አለ እኔ እዚህ እየጠበቅኩ ነው በፌይኖርድ ቤት ደስተኛ ነኝ ነገር ግን ሊቨርፑል ለእኔ ድንቅ እድል ይሆንኛል።"
🗣️አርኔ ስሎት ትላንት ከነበረው የፌይኖርድ ጨዋታ በኋላ የሰጠው አስተያየት፡-
"አስቀድሜ እንደተናገርኩት ወደ ሊቨርፑል መሄድ እፈልጋለሁ ሁለቱ ክለቦች አሁንም በድርድር ላይ ናቸው ሊቨርፑል ለኔ ጥሩ ማረፊያ እንደሚሆንልኝ ተስፋ አደርጋለሁ"👀
👍 56❤ 3