fa
Feedback
SOS HGS Grade 12, 2016

SOS HGS Grade 12, 2016

رفتن به کانال در Telegram
609
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-1030 روز
آرشیو پست ها
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የዘንድሮው ብሔራዊ
+1
#MoE የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል። የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል። @tikvahethiopia

የመጨረሻ ማሳሰቢያ ለኤስ ኦ ኤስ ኸርማን ግማይነር ት/ቤት ወላጆች በሙሉ: የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከሐምሌ 16 -30; 2016 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን መሆኑ ይታወቃል ። ነገር ግን የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ማለፊያ ነጥብ በጊዜ ባለመወሰኑ እንዲሁም በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያላጠናቀቀ ወላጅ መኖሩን አረጋግጠናል ። በመሆኑም ሁሉም ወላጅ እስከ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም ምዝገባ እንዲያጠናቅቅ እያሳሰብን በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ባልተመዘገበ ተማሪ ቦታ አዲስ ተማሪ የምንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን ። የት/ቤቱ አስተዳደር

ለሁሉም የኤስ ኦ ኤስ ት/ቤት ወላጆች በሙሉ: የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 16 -30 ፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሰው ጊዜ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

ለሁሉም ተማሪዎቻችንና ወላጆች በሙሉ ከሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የክረምት ትምህርት የተጀመረ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በየክፍሉ እንዲገኝ እናሳስባለን። መልካም ጊዜ

ለ12ኛ ክፍል ወላጆች በሙሉ: በትምህርት ቤት በበይነ መረብ (online) ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ያለምንም ችግር የተጠናቀቀ መሆኑን እያሳወቅን ቅዳሜ ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተማሪዎቻችንን የምናስመርቅ ስለሆነ በዕለቱ ከጠዋቱ 2:30 ት/ቤት እንድትገኙ። ማሳሰቢያ : በዚህ ሳምንት ከምረቃ ውጪ ሌላ ፕሮግራም የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን ምንም ዝግጅት ሲኖር ከት/ቤቱ መልዕክት የምናስተላልፍ ይሆናል። ት/ቤቱ

ዛሬ ሀበጋር የክርክር መድረክ 3 ሰዐት ላይ በአርትስ ቲቪ ሼር በማድረግ ያግዙን! ለተሻለ ለውጥ እንትጋ! #striveforbetterchange

ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ: ነገ ከሰዓት ከፈተና በኋላ 11:30 ጋዋን መውሰድ ትችላላችሁ ። የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰዓት ት/ቤት እንድትገኙ።

Repost from Teshale Hunegnaw
ውድ ተማሪዎቻችን አጠናችሁ ለፋቺሁ ተለፋባቺሁ: አሁን ያለምንም ጪንቀት ተረጋግታችሁ መስራት ነው ሚጠበቅባቺሁ ፈጣሪ ከናንተ ጋር ይሁን!!!! እወዳቸዋለሁ!!!!; sir Teshale Hunegnaw (Chem)!!!!!! እንደምትሰሩት አልጠራጠርም። ምክንያቱም እንቸዋወቃለን!!!!!

Dear all Natural Science Students,     (Golden Batch) "Trust in your abilities, stay calm, and believe in your self. Now it's time to embrace the results. May the outcome be in your favor, and may your hard work open doors to a bright future. Best wishes to you!" Teshome Demilew Secondary School Principal SOS HGS Harar

ኦረንቴሽን የሚሰጠው ነርሲንግ ኮሌጅ 2:30 ስለሆነ ከጠዋቱ 2:00 ኤስ ኦ ኤስ ት/ቤት እንድትገኙ።

photo content

ማሳሰቢያ ለኤስ ኦ ኤስ ሔርማን ግማይነር ት/ቤት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ: የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ከማክሰኞ ሐምሌ 9; 2016 ዓ.ም ጀምሮ በት/ቤታችን በበይነ መረብ (online) የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል ። ስለሆነም ሰኞ ጠዋት 3፡00 ጀምሮ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በሰዓቱ ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል ። መልካም የዝግጅት ጊዜ። ት/ቤቱ

ሐምሌ 4 ቀን 2016 ዓ/ም ለተማሪዎችና ለወላጆች የ2016 ት/ዘመን የወላጆች ቀን በዓል ሐምሌ 7 ቀን እንደሚከበር መልዕክት ማስተላለፋችን ይታወሳል። ይሁንና የ2016 ዓ/ም የ12 ክፍል መልቀቂያ online ፈተና እየተሰጠ ባለበት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ግቢ ውስጥ ምንም አይነት እንቅስቃሴና ተግባር ማከናወን ስለማይቻል የወላጆች ቀን የሚከበርባቸውን ቅድመ ዝግጅቶች በተሟላ ሁኔታ መስራት አመቺ ስላልሆነ በዓሉ በሚቀጥለው ሳምንት ቅዳሜ ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ/ም እንዲከበር ት/ቤቱ ወስኗል። በተጨማሪም የ2016 ዓ/ም የ12 ክፍል ተማሪዎች የምረቃ በዓል በዚሁ ዕለት እንዲካተት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በዓሉን ወደ ሚቀጥለው ሳምንት ማሸጋገር አስፈላጊ ሆኗል። ስለዚህ መላው ወላጆችና ተማሪዎች የ2016 ት/ዘመን የወላጆች ቀን በዓል ሐምሌ 13 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚሆን አውቃችሁ በዕለቱ በመገኘት የበዓሉ ተሳታፊዎች እንድትሆኑ ት/ቤቱ ያሳስባል። የት/ቤቱ አስተዳደር

Dear class of 2024, Focused, hardwork is the real key to success. You never dreamed about success; we all know that you have worked hard for it. The fruit of your hardwork is the sweetest. Enjoy your exam! I Wish you all the best!!!

Dear Social science students Good luck !!! May your hard work and dedication pay off, and may you achieve the results you desire. Trust in your abilities, stay calm, and believe in yourself. Remember, you have already accomplished so much to come this far. Best wishes!

photo content

photo content

ማሳሰቢያ ለኤስ ኦ ኤስ ሔርማን ግማይነር ት/ቤት ማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ: የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3; 2016 ዓ.ም ጀምሮ በት/ቤታችን በበይነ መረብ (online) የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል ። ስለሆነም ማክሰኞ ጠዋት 3፡00 ጀምሮ ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በሰዓቱ ት/ቤት መገኘት ይኖርባችኋል ። መልካም የዝግጅት ጊዜ። ት/ቤቱ

ነገ ሰኔ 29; 2016 ዓ.ም የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከጠዋቱ 2:30 ትምህርት ቤት በመገኘት የልምምድ ፈተና መፈተን ይኖርባችኋል ። ከሰዓት 8:30 ጀምሮ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች መገኘት ይኖርባችኋል ። መልካም ጊዜ