የመድህኑ ልጆች
እንኳን በሰላም መጣችሁ ንቁ በሀይማኖት ቁሙ፡ ጎልምሱ ጠንክሩ፡፡ 1ኛ ቆሮ 16 13 #በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮ መሰረት ስርአቱን የጠበቁ #መዝሙሮች፥ወረቦች እንዲሁም #ትምህርቶችን የምናገኝበት Channel ነው #እስትንፋስ ያለው ሁሉ #እግዚአብሄርን ያመስግን መዝሙር150፥6 ላለዎት አስተያየት @Marsabebe @Joniibay27 @Yemedhnu
نمایش بیشتر- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
در حال بارگیری داده...
#ውድ የተዋህዶ ልጆች በያላችሁበት ያለም ዳርቻ ሁሉ ሰላማችሁ ይብዛልን ይህንን ቪዲዮ ምትመለከቱ በሙሉ ቻናሉን ሰብስክራይብ ማድረግ እንዲሁም ደውሉን መጫናችሁን እርግጠኛ ሁኑልን ምክንያቱም የነዚህ ዝማሬዎች ገቢ በሙሉ ለ ኩላሊት ህሙማን ወገኖቻችን የ...
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ክርስቶስ ተንስአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን፤ አሠሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤ ሰላም፤ እምይእዜሰ፤ ኮነ፤ ፍሥሐ ወሰላም። ✥•••●◉ ✞ ◉●•••✥ ቶማስ ✥•••●◉ ✞ ◉●•••✥ ❖ ሰኞን ቤተ ክርስቲያን "ማዕዶት" ብላ እንደምታከብር ትናንት የተመለከትን ሲሆን ማክሰኞን ደግሞ ቤተክርስቲያን "ቶማስ" አንድም "አብርሃም" ብላ ታከብረዋለች። 📌 ቶማስ ❖ ከአሥራ ሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን ለጊዜው ትንሣኤ ሙታንን ከማያምኑ ሰዱቃውያን ወገን በመሆኑ የክርስቶስን ትንሣኤ ተጠራጥሮ ነበር። ❖ ምሥጢሩ "ግን ካላየሁ ካልዳሰስኩ አላምንም" ያለው ከፍቅሩ የተነሳ እውነት አልመስልህ ብሎት ነው። ❖ አንድም ጌታ መለኮታዊ ጎኑን እንዲዳስሰው…