ልደታ ማርያም ድንግል
በሰመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ለጨለማው ዓለም የብርሀን መቅረዝ ሆና ትጠቅመን ዘንድ አንድም ትንቢቱና ምሳሌው የፈጸም ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚች ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወለደች ሙሽራዬ ሆይ ከሊባኖስ ከኔ ጋር ነይ [መኃ ፬÷፰]
نمایش بیشتر569مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-2430 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ
✍🏾 መስቀል - ለእኛ ክርስቲያኖች ሞት የተባለ ዓለም (ኃጢአት) ድል የተደረገበት አንድም ክርስቲያኖች በክርስቶስ ኢየሱስ የቤዛነት ሥራ የዳንበት ምልክታችን ነው::
"የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።" 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:18 እንዲል አህዛብና አይሁድ መስቀል ላይ የተሰቀለው ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ እራሱን ማዳን የማይችል አንድም የክርስቲያኖች አምላክ ተሰቀለ በማለት ቢያሾፉም በፈቃዱ መሰቀሉን መስቀል ላይ መቆየቱንና ፍቅሩን ሳይመለከቱ የሚጠፉት ሰዎች ሞኝነት አድርገው ቢቆጥሩትም ለእኛ ለምድነው ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው::
መስከረም 17/2016
نمایش همه...
የ መስቀል መዝሙሮች ስብስብ 2016ዓ/ም
#eotctv #mahberekidusan #ethiopiaorthodox #ማህቶት #ortodoxmezmur #ቤተክርስትያን #መምህርምሕረተአብአሰፋ #mahitot #ማርያም #የመስቀል መዝሙሮች ስብስብ 2016 ዓ.ም New Ethiopian Orthodox Tewahido 2023 ሜሎና -መዝሙር ይህንን ቻናል ላይክና ሰብስክራይብ ያድርጉ ።ቪድዮችን ላይክና ሼር በማድረግ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ። በየቀኑ አዳዲስ መዝሙሮች ፣ ትምህርቶች እንዲደርስዎት ላይክ ሼር እና ሰብስክራይብ ያድርጉ ። Don't forget to like and subscribe to watch new Ethiopian orthodox Tewahdo Sibket and Mezmur every Day. #comedianeshetu #ድንቅልጆች #ሜሎና
نمایش همه...
ይሄ ሁሉ ዘመን ዘማሪት ትዕስት ዳዊት Ethiopia Ortodox mezmur
Repost from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ አስተዳደር ትናንት ማታ የኦርቶዳክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ የሆኑ ቤቶች ተለይተው መቃጠላቸውና አሁንም በምእመናን ላይ ማስፈራራት እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ተገለጸ።
ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን በስልክ መረጃ ያደረሱን ምእመናን እንደተናገሩት አስቀድሞ ለወራት ዛቻና ማስፈራሪያ ሲደርስባቸው እንደነበረና በነሐሴ 29 ማታ ግን ቤታቸው ተለይቶ እንደተቃጠለ፣የንግድ ሱቆቻቸው ላይም ቃጠሎና ዝርፊያ መፈጸሙን ተናግረዋል።
የጸጥታ ኃይሎች በመድረስ ለጊዜው መቀነስ ቢችልም አሁንም ቤተ ክርስቲያን እናቃጥላለን፤ ምእመናንንም እንጎዳለን በማለት የውስጥ ለውስጥ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው የሚል መረጃ እየደረሰን በመሆኑ ስጋት ላይ ነን፤ በርካታ ምእመናንም ከቤታቸው እየሸሹ ነው ብለዋል።
በተለያዩ ጊዜያት ለከተማ አስተዳደሩና ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ሲጠይቁ ቢቆዩም ይሄ ነው የሚባል ምላሽ አለማግኘታቸውንም አብራርተዋል።
በስልጤ ዞን አስቀድሞም በተለያዩ ዓመታት አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው፣ ምእመናን መገደላቸውና መሰደዳቸው ይታወቃል።
ተጨማሪ መረጃዎች እንደደሩስን እናቀርባለን።