የኛ ሠፈር ቀልዶች
#የኛ_ሠፈር_ቀልዶች የአራዶች መዝናኛ ሠውን በማዝናናት የብቃት ማረጋገጫ ያለው። በጥበብ ደምቀን እናሸበርቃለን። በሽንት አስጨራሽ ቀልዶች ጥርስወን እስኪያልብወት ይስቃሉ። @yegna_seferkeldoch የቴለግራም ቻናል ላይ ይቀላቀሉ #የኛ_ሠፈር_ቀልዶች
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
201
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ምርጥ ምር ቀልዶች እንሆ
@yegna_seferkeldoch
>ፈረንጅ 10ኛ ፎቅ ላይ ወጥቶ ወደታች ያይና አቤት ደስ የሚል ቦታ ነው ይላል።
ሀበሻ ደግሞ ወደታች ያይና....አሁን ሰው ከዚህ ላይ ቢወድቅ ይተርፋል ይላል።
>ዛሬ ቀኑ ስንት ነው ስለው?
#ግንቦት_ሰባት ማለት ፈርቶ
#ግንቦት_ስላሴ ነው አለኝ።
>የመርሣት ችግር ለማሥወገድ የሚረዱ 100 አይነት ዘዴወች የሚል መፅሐፍ ገዝቸ እዛው የገዛሁበት ቦታ #ረስቸው_መጣሁ
>አንድ የ #መብራት_ኃይል ሠራተኛ ከሚስቱ ጋር ተጣልቶ ምን ቢል ጥሩ ነው
" #ዛሬ_ቃና_ማያሽን_ፈልጊ
join👇👇👇
@yegna_seferkeldoch
መልግጌ አባስኩት
አለቃ ለቅሶ ሂደው ራት ከተበላ በኋላ ተጎዝጉዞ ከለቀስተኛ ጋር በመደዳ ይተኛሉ። ትንሽ ቆይቶ ፈሳቸው ይመጣባቸውና ቀስ ብለው ያለ ድምጽ ሊፈሱ አስበው ቂጣቸውን በጃቸው ከፍተው ቢለቁት ጠርር ብሎ ያሳፍራቸዋል። አለቃም አዝነው «አዬ መልግጌ አባስኩት» አሉ ይባላል።
Ethiopiawi Keldoch - ኢትዮጵያዊ ቀልዶች - Application
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.mobibah.ethiopiawi_qeldoch
መውጫችንን ነዋ
እቴጌ ጣይቱ በእንጨት ደረጃ ወደ ፎቅ ይወጣሉ። ድሮ ያው ግልገል ሱሪ አልነበረም ፎቅ ሲወጡ አለቃ ደረጃው ስር ሆነው አንጋጥጠው የጣይቱን ምስጢር ያያሉ። ጣይቱም መለስ ብለው ወደታች ወደ አለቃ አዩና አለቃ «ምን እያዩ ነው?» ቢሏቸው። «መውጫችንን ነዋ» አሏቸው።
Ethiopiawi Keldoch - ኢትዮጵያዊ ቀልዶች - Application
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.mobibah.ethiopiawi_qeldoch
ሀበሻ ማለት እኮ ደሮ ተሠርቆበት ሌባውን ለማወቅ
ጠንቋይ ቤት በግ ይዞ የሚሄድ ህዝብ ነው።
@yegna_seferkeldoch
*አንድ እድል*
ለፍቅረኛው መውደዱን በቃላት አይገልፅላትም እሷ ደግሞ በተገናኙ ቁጥር እንዲነግራት ትፈልጋለች…
በዚህ ሁኔታው ተማራ አንድ ቀን “የምነግርህ መጥፎ ዜና አለኝ” ትለዋለች፤
ልጁም፡- ምንድን ነው የምትነግሪኝ?
ልጅቷም፡- “ድጋሚ ላይህ አልፈልግም፤ የኔና አንተ ግንኙነት አብቅቶለታል” ብላው ጥላው ትሄዳለች፡፡
ወራቶች ካለፉ በኋላ ግን ምን ያህል ፍቅር እንዳጣች ትረዳና ወደ ልጁ ተመልሳ ይቅርታ ጠይቃው እንድ እድል እንዲሰጣት ትለምነዋለች፤ በዚህም እድል ደግም ልቡን እንደማትሰብረው ቃል ትገባለች፡፡
ልጁም ፈገግ ይልና “ይህን እድል ሊሰጥሽ የሚችል ሰው ሞኝ መሆን አለበት” ይላታል፡፡
ልጅቷም ተስፋ ቆርጣ እያነባች ልትሄድ ስትል እጇን ጎትቶ ወደራሱ ስቧት “የሚገርመው ግን ከእነዚህ ሞኝ ሰዎች መሃል እንዱ እኔ ነኝ” ብሎ አቀፋት፡፡
@yegna_seferkeldoch
@yegna_seferkeldoch
ሚሚና ማሙሽ
ሁለት ህፃናት ታመው ሀኪም ቤት ወረፋ እየጠበቁ ነበር፡፡
ማሙሽ ሚሚ ስታለቅስ አይቶ ለምን ታለቅሻለሽ? ብሎ ጠየቃት፡፡
ሚሚ፡- ‹‹ የደም ምርመራ ላደርግ ነው፡፡››
ማሙሽ፡- ‹‹እና ምን ችግር አለው?››
ሚሚ፡-‹‹የደም ምርመራ ለማድረግ የሰው እጅ ይቆርጣሉ›› አለች እያለቀሰች!
ይሄኔ አቡሽም ማልቀስ ጀመረ ፡፡
ሚሚ፡- ‹‹አንተ ደሞ ምን ሆንኩ ብለህ ነው የምታለቅሰው?››
ማሙሽ፡- ወይኔ ጉዴ እኔ ደግሞ የሽንት ምርመራ ላደርግ ነው አለ እያለቀሰ፡፡
የኛ ሰፈር ቀልዶች - Application
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.mobibah.yegna_sefer_keldoch.amharic.jokes