cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

የእግዚአብሔር ፀጋ- THE GRACE OF GOD👑

⏩የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ⏩ዝማሬዎች ⏩የተለየ ስነ ጹሑፍዎች ,ስብከቶች,ምስሎች ⏩እንዲሁም ሌሎች ብዙ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች አሉን ወንጌልን በማህበራዊ ድህረገፅ ላይ እንስበክ። https://www.instagram.com/invites/contact/?i=1sv9qzb281lw Tiktok https://vm.tiktok.com/ZMeFsNuu6/ ለአስተያየት እንዲሁም መልዕክት ለማስተላለፍ 👉 @The_grace_bot 👈

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
1 591
مشترکین
-124 ساعت
-77 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Photo unavailableShow in Telegram
“እንዲሁም፣ “ሞት ሆይ፤ ድል መንሣትህ የት አለ? ሞት ሆይ፤ መንደፊያህስ የት አለ?”።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥55 (አዲሱ መ.ት) 1ኛ ቆሮንቶስ 15 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁵⁵ ሞት ሆይ፥ መውጊያህ የት አለ? ሲኦል ሆይ፥ ድል መንሣትህ የት አለ? ⁵⁶ የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው የኃጢአትም ኃይል ሕግ ነው፤ ⁵⁷ ነገር ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ድል መንሣትን ለሚሰጠን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
4🥰 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
“በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን።” — ኤፌሶን 1፥5 “እግዚአብሔር አስቀድሞ ያወቃቸውን የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ወሰናቸው፤ ይኸውም ከብዙ ወንድሞች መካከል እርሱ በኵር እንዲሆን ነው።” — ሮሜ 8፥29 (አዲሱ መ.ት)    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
2🥰 1🙏 1
ጊዜ ራስህን ይገልጣል። ሐዋ 3 ታዲያ ምን ይሆናል? ✍️ትኩረቱ እኛ ላይ እንዲሆን አናደረግም። ምንም ያኽል ነገሮች የተመቻቹ ቢሆንም። ሐዋርያት 3 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹² ጴጥሮስም ይህን ባየ ጊዜ እንዲህ አላቸው፤ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፤ በዚህ ለምን ትደነቃላችሁ? ደግሞም በእኛ ኀይል ወይም በእኛ ጽድቅ ይህ ሰው ድኖ እንዲመላለስ እንዳደረግነው በመቊጠር፣ ለምን ወደ እኛ አትኵራችሁ ትመለከታላችሁ? ¹³ የአባቶቻችን አምላክ፣ የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ ብላቴናውን ኢየሱስን አከበረው፤ እናንተ ግን እንዲሞት አሳልፋችሁ ሰጣችሁት፤ ጲላጦስ ሊፈታው ቢፈልግም እናንተ በእርሱ ፊት ካዳችሁት፤ ¹⁴ ቅዱሱንና ጻድቁን ክዳችሁ ነፍሰ ገዳዩ እንዲፈታላችሁ ለመናችሁ፤ ¹⁵ የሕይወት መገኛ የሆነውን ገደላችሁት፤ እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው፤ እኛም ለዚህ ምስክሮች ነን። ¹⁶ ይህ የምታዩትና የምታውቁት ሰው የበረታው በኢየሱስ ስም በማመን ነው፤ ሁላችሁም እንደምታዩት ፍጹም ፈውስ እንዲያገኝ ያደረገው የኢየሱስ ስምና በእርሱ አማካይነት የሚገኘው እምነት ነው። ሐዋርያት 4 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ እነርሱም ጴጥሮስንና ዮሐንስን በመካከል አቁመው፣ “ይህን ያደረጋችሁት በምን ኀይል ወይም በማን ስም ነው?” ብለው ጠየቋቸው። …  ¹⁰ እናንተ በሰቀላችሁት፣ እግዚአብሔር ግን ከሙታን ባስነሣው በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መዳኑንና ፊታችሁ መቆሙን እናንተም ሆናችሁ የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ይህን ይወቅ። ✍️ወንጌልን እንናገራለን ሐዋርያት 4 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ² እነርሱም ሐዋርያት ሕዝቡን በማስተማራቸውና በኢየሱስ ስለተገኘው ትንሣኤ ሙታን በመስበካቸው እጅግ ተቈጡ። …  ⁴ ይሁን እንጂ ቃሉን ከሰሙት መካከል ብዙዎቹ አመኑ፤ የወንዶቹም ቊጥር ወደ አምስት ሺህ ከፍ አለ።    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
Bereket Yakob G

NOTHING SPEAKS MORE CLEARLY OF GOD'S LOVE THAN THE CROSS OF CHRIST.

3👍 1
“በእግዚአብሔር የምታምኑ ሁላችሁ፥ በርቱ ልባችሁም ይጥና።” — መዝሙር 31፥24    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
Bereket Yakob G

NOTHING SPEAKS MORE CLEARLY OF GOD'S LOVE THAN THE CROSS OF CHRIST.

1🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
   #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
3👍 1🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
ኢሳይያስ 66 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው? ² እነዚህን ሁሉ እጄ ሠርታለችና እነዚህ ሁሉ የእኔ ናቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን ወደዚህ ወደ ትሑት፥ መንፈሱም ወደ ተሰበረ፥ በቃሌም ወደሚንቀጠቀጥ ሰው እመለከታለሁ። “እግዚአብሔር የሚቀበለው መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ የተሰበረውንና የተዋረደውን ልብ አትንቅም።” — መዝሙር 51፥17 (አዲሱ መ.ት)   #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
3🥰 1
ጸሎት፦ልመና [ጥያቄ] ማቅረብ ብቻ አይደለም ፤ ማመስገንም ማወደስም ጭምር እንጂ። ወደ ኢየሱስም ወደ መንፈስ ቅዱስም ጸሎት አይቀርብም ማለት ወደ ኑፋቄ ይከተናል ። #አብን ልጅህን ስለሰጠኸን፣ ጽድቅን ስላሳየኸን፣ ወደ ኢየሱስ ስለመረኸን፣ ስላስተማርከን፣ ስለ ወደድከን፣ ስለራራኅልን ...፣ እናመሰግናለን ማደሪያኽን ክብር ይሙላው። አንተ ቅዱስ ነህ፤ እውነተኛ አምላክ ነህ። እናመልክህሃለን እንገዛልሃለን፤ በልጅህም ስለምትጠቀልለን ስምህን ከፍ ከፍ እናደርጋለን። ሃሌሉያ... #ወልድን ፣ ክብሬ ይቀማብኛል ሳትል ፣ ከመላእክት በጥቅቱ አንሰኸ ፣ እኛን ስለኾንክ ፣ ልታድነን ወደኸ ስለሞትክ እናመሰግናለን ፤ያውም የመስቀል ሞት ሞተ አድነሃልና ስምህን ከፍ ከፍ እናደርጋለን ፤ በሕይወትህ ሕይወት ስለሰጠኸን እናመሰግናለን ፤ ወደ አብ ስላቀረብከን እናመሰግናለን ፤ መጥተኸም ስለምትወስደን ደስ እያለን ስምህን ከፍ ከፍ እናደርጋለን። ሃሌሉያ.. #መንፈስ ቅዱስ ፣ ከጥንትም  አባቶች; ለእግዚአብሔር እንዲገዙ ትረዳለህ፣ ወደ እውነት ሁሉ ትመራለህ ፣ ዛሬም በእኛ ውስጥ ኾነ ወደ እውነት ስለምትመራን፣ ኢየሱስን በውስጣችን ስለምታከብር ፣ መያዥ ስለኾንክልን፣ በውስጣችን ስለታተምክ፣ እንዴት መጸለይ እንዳለብን አናውቅምና ስለምትረዳን እናመሰግናለን ፤ አንተ ቅዱስ ነህ ፤ ከአብና ከወልድ ጋር እኩል የሚትመለክ አምላክ ፤ ስምህን ከፍ ከፍ እናደርጋለን ፤ ኢየሱስን እንድንቀበል ስለምታዘጋጀን "ማራናታ" እንድንል በውስጣችን የሚትቃትት ፤ የኢየሱስ መምጣት ተናፍቀ ከእኛም ጋር "ና" ስለምትል ፤ የእውነት መንፈስ እናከብርሃለን ፤ ሃሌሉያ.. #ወዳጆቼ ጸሎት ወደ ኢየሱስም ወደ መንፈስ ቅዱስም ይደረጋል ፤ ያለ ልዩነት ሥሉስ ቅዱስ እናመልካለን ፤ ለእኛ እንደተገለጠው እንደ ግብራቸው [ድርሻ] ሥሉስ ቅዱስ ልናመሰግን ይገባናል ።    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
2👏 1
ለካስ ቀን ይመጣል📆 ለሁሉም ጊዜ አለው⏰ ብድራትን ቆጥሮ🪅 ጌታ የሚመልሰው🎁 ቆሞ መጠበቅ ግን🖐 ምንኛ መልካም ነው😇 በጊዜው ሲያደርገው🕰 ፍሬውም ጣፋጭ ነው🍇😋    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
2👍 1
እራስን መግዛት
👉🏻 መጋቢ ፍፁም
   #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
1
Photo unavailableShow in Telegram
ለመስጠትማ ቃዬልም ለእግዚአብሔር ሰጥቷል እግዚአብሔር ያለንን ሳይሆን፣ የምንወደውን ዋናውን እንድንሰጠው ነው የሚፈልገው። ያቺ ድሀ መበለት አንድ ሳንቲም የሚሆን ሁለት ናሶችን ጥላ፣ ከሁሉ አብልጣ ጣለች ኢየሱስ ያለው ከትርፋ (ካላት) ሳይሆን፣ ከዋናዋ (ኩጉልድለቷ) ስለጣለች ነው። . . . ኢየሱስም ትዳሯን ጣለች ብሎ ስለእርሷ መሰከረላት። ማርቆስ 12፡43-44 ⁴³ ደቀ መዛሙርቱንም ጠርቶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ በመዝገብ ውስጥ ከሚጥሉት ሁሉ ይልቅ ይህች ድሀ መበለት አብልጣ ጣለች፤⁴⁴ ሁሉ ከትርፋቸው ጥለዋልና፥ ይህች ግን ከጕድለትዋ የነበራትን ሁሉ ትዳርዋን ሁሉ ጣለች አላቸው።    #ጌታ_ኢየሱስ_ይመጣል!!! “ቃሉን ስበክ፤ ጊዜው ቢመችም ባይመችም ዝግጁ ሁን፤ በታላቅ ትዕግሥትና በማስተማር አቅና፤ ገሥጽ፤ አበረታታም።”   — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥2 📍ጅማ #Bereket_Yakob Follow us on Instagram: https://instagram.com/bereket_jakob?igshid=ZDdkNTZiNTM= https://t.me/BETHESDA_house_of_Mercy https://t.me/One_way_He #ELDAAH-KNOWLEGE OF GOD JOIN US             👇👇👇👇👇           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE           @ONE_WAY_HE                    ይ🀄️ላ🀄️ሉ
نمایش همه...
4👍 2🥰 1😭 1