fa
Feedback
𝑳𝒆𝒎𝒍𝒆𝒎 𝑯𝑺

𝑳𝒆𝒎𝒍𝒆𝒎 𝑯𝑺

رفتن به کانال در Telegram

ከት/ቤቱ የሚተላለፉ መልዕክቶችን በዚህ ማግኘት ትችላላችሁ‼️

نمایش بیشتر
2 510
مشترکین
+424 ساعت
+27 روز
-3130 روز
آرشیو پست ها
ቀን፦ 22/08/18 ለተማሪዎች በሙሉ፤ ነገ ዓርብ (ሚያዝያ 23 ቀን) ዓለም አቀፍ የላብ አደሮች (የሠራተኞች) ቀን የሚከበር በመሆኑ፣ በትምህርት ቤታችን የሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልጻለን።

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል።

🏫 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐱𝐚𝐦 𝐑𝐮𝐥𝐞𝐬 ⏰ 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐭𝐨 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥: 🔘𝐅𝐨𝐫 9𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏1𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬: 𝐌𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠: 𝟐:𝟎𝟎 - 𝟐:𝟏𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟖:𝟎𝟎 𝐀𝐌 - 𝟖:𝟏𝟓 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞) 🔘𝐅𝐨𝐫 10𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏2𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬: 𝐀𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧: 𝟔:𝟑𝟎 - 𝟔:𝟒𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟏𝟐:𝟑𝟎 𝐏𝐌 - 𝟏𝟐:𝟒𝟓 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞) ✅ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐄𝐱𝐩𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬: 🟢𝐏𝐞𝐧 🟢𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥,  (𝟏𝟏𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏𝟐𝐭𝐡 𝐠𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲) 🟢𝐂𝐚𝐥𝐜𝐮𝐥𝐚𝐭𝐨𝐫 (𝐟𝐨𝐫 𝐏𝐡𝐲𝐬𝐢𝐜𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐡𝐞𝐦𝐢𝐬𝐭𝐫𝐲 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲) 🟢𝐏𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐞𝐚𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐮𝐧𝐢𝐟𝐨𝐫𝐦 ❌ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐍𝐨𝐭 𝐀𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠: 🔴𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥 🔴𝐏𝐚𝐩𝐞𝐫𝐬 🔴𝐍𝐨𝐭𝐞𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐞𝐱𝐭𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 🔴𝐒𝐨𝐟𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬... 𝐍𝐨𝐭𝐞: 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐧𝐲 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞𝐬𝐞 𝐦𝐚𝐭𝐞𝐫𝐢𝐚𝐥𝐬 𝐩𝐚𝐬𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐚𝐧𝐜𝐞 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝. ‼️ 𝐒𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭 𝐖𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠/𝐀𝐝𝐯𝐢𝐬𝐨𝐫𝐲: 𝟏⃣📌 𝐀𝐥𝐥 𝐬𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐭𝐚𝐤𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐨𝐧𝐥𝐲 𝐢𝐧 𝐭𝐡𝐞 𝐫𝐨𝐨𝐦𝐬 𝐭𝐡𝐞𝐲 𝐡𝐚𝐯𝐞 𝐛𝐞𝐞𝐧 𝐚𝐬𝐬𝐢𝐠𝐧𝐞𝐝. 𝟐⃣📌 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐧𝐨𝐭 𝐛𝐞 𝐚𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝟏𝟎 𝐦𝐢𝐧𝐮𝐭𝐞𝐬 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐡𝐚𝐬 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐞𝐝. 𝟑⃣📌 𝐘𝐨𝐮 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐰𝐫𝐢𝐭𝐞 𝐝𝐨𝐰𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐍𝐚𝐦𝐞, 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞/𝐂𝐥𝐚𝐬𝐬, 𝐍𝐮𝐦𝐛𝐞𝐫, 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐨𝐝𝐞. 𝟒⃣📌 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐬𝐡𝐨𝐮𝐥𝐝 𝐛𝐞 𝐦𝐢𝐧𝐝𝐟𝐮𝐥 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐜𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐞 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐭𝐡𝐞 𝐢𝐧𝐯𝐢𝐠𝐢𝐥𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐞𝐚𝐜𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐭𝐨 𝐮𝐬𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐩𝐩𝐫𝐨𝐩𝐫𝐢𝐚𝐭𝐞𝐥𝐲. 𝟓⃣📌 𝐅𝐨𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐩𝐫𝐨𝐜𝐞𝐝𝐮𝐫𝐞, 𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐛𝐞𝐟𝐨𝐫𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐭𝐚𝐭𝐞𝐝 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐨𝐫 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐢𝐧𝐬𝐢𝐝𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐨𝐫 𝐧𝐞𝐚𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐢𝐭 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐢𝐬 𝐚𝐛𝐬𝐨𝐥𝐮𝐭𝐞𝐥𝐲 𝐟𝐨𝐫𝐛𝐢𝐝𝐝𝐞𝐧. 𝟔⃣📌 𝐂𝐡𝐞𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠, 𝐡𝐞𝐥𝐩𝐢𝐧𝐠 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐜𝐡𝐞𝐚𝐭, 𝐚𝐧𝐝 𝐝𝐢𝐬𝐫𝐮𝐩𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐲𝐬𝐭𝐞𝐦 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐫𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭 𝐢𝐧 𝐚 𝟗𝟓% 𝐝𝐞𝐝𝐮𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐜𝐨𝐫𝐞. 𝟕⃣📌 𝐋𝐞𝐚𝐯𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐢𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐫𝐨𝐨𝐦 𝐞𝐚𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐢𝐭𝐡𝐨𝐮𝐭 𝐩𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐮𝐭𝐢𝐥𝐢𝐳𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐠𝐢𝐯𝐞𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝. 𝟖⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐦𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟐:𝟑𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟖:𝟑𝟎 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞). 𝟗⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟕:𝟎𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟏:𝟎𝟎 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).               𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥

2018 E.C Second Semester MID Exam 2 Seating Arrangement -.pdf3.92 KB

𝐀𝐥𝐥 𝐬𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐚𝐫𝐞 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐫𝐞𝐪𝐮𝐢𝐫𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐛𝐞 𝐚𝐭 𝐬𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐨𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐭𝐨𝐦𝐨𝐫𝐫𝐨𝐰, 𝐓𝐮𝐞𝐬𝐝𝐚𝐲.

+1

photo content
+7

የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ (ጁምዓ) ይውላል። ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።               ዒድ ሙባረክ !

🏫 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐱𝐚𝐦 𝐑𝐮𝐥𝐞𝐬 ⏰ 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐭𝐨 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥: 🔘𝐅𝐨𝐫 10𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏2𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬: 𝐌𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠: 𝟐:𝟎𝟎 - 𝟐:𝟏𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟖:𝟎𝟎 𝐀𝐌 - 𝟖:𝟏𝟓 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞) 🔘𝐅𝐨𝐫 9𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏1𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬: 𝐀𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧: 𝟔:𝟑𝟎 - 𝟔:𝟒𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟏𝟐:𝟑𝟎 𝐏𝐌 - 𝟏𝟐:𝟒𝟓 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞) ✅ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐄𝐱𝐩𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬: 🟢𝐏𝐞𝐧 🟢𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥,  (𝟏𝟏𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏𝟐𝐭𝐡 𝐠𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲) 🟢𝐂𝐚𝐥𝐜𝐮𝐥𝐚𝐭𝐨𝐫 (𝐟𝐨𝐫 𝐏𝐡𝐲𝐬𝐢𝐜𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐡𝐞𝐦𝐢𝐬𝐭𝐫𝐲 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲) 🟢𝐏𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐞𝐚𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐮𝐧𝐢𝐟𝐨𝐫𝐦 ❌ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐍𝐨𝐭 𝐀𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠: 🔴𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥 🔴𝐏𝐚𝐩𝐞𝐫𝐬 🔴𝐍𝐨𝐭𝐞𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐞𝐱𝐭𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 🔴𝐒𝐨𝐟𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬... 𝐍𝐨𝐭𝐞: 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐧𝐲 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞𝐬𝐞 𝐦𝐚𝐭𝐞𝐫𝐢𝐚𝐥𝐬 𝐩𝐚𝐬𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐚𝐧𝐜𝐞 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝. ‼️ 𝐒𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭 𝐖𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠/𝐀𝐝𝐯𝐢𝐬𝐨𝐫𝐲: 𝟏⃣📌 𝐀𝐥𝐥 𝐬𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐭𝐚𝐤𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐨𝐧𝐥𝐲 𝐢𝐧 𝐭𝐡𝐞 𝐫𝐨𝐨𝐦𝐬 𝐭𝐡𝐞𝐲 𝐡𝐚𝐯𝐞 𝐛𝐞𝐞𝐧 𝐚𝐬𝐬𝐢𝐠𝐧𝐞𝐝. 𝟐⃣📌 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐧𝐨𝐭 𝐛𝐞 𝐚𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝟏𝟎 𝐦𝐢𝐧𝐮𝐭𝐞𝐬 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐡𝐚𝐬 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐞𝐝. 𝟑⃣📌 𝐘𝐨𝐮 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐰𝐫𝐢𝐭𝐞 𝐝𝐨𝐰𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐍𝐚𝐦𝐞, 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞/𝐂𝐥𝐚𝐬𝐬, 𝐍𝐮𝐦𝐛𝐞𝐫, 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐨𝐝𝐞. 𝟒⃣📌 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐬𝐡𝐨𝐮𝐥𝐝 𝐛𝐞 𝐦𝐢𝐧𝐝𝐟𝐮𝐥 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐜𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐞 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐭𝐡𝐞 𝐢𝐧𝐯𝐢𝐠𝐢𝐥𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐞𝐚𝐜𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐭𝐨 𝐮𝐬𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐩𝐩𝐫𝐨𝐩𝐫𝐢𝐚𝐭𝐞𝐥𝐲. 𝟓⃣📌 𝐅𝐨𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐩𝐫𝐨𝐜𝐞𝐝𝐮𝐫𝐞, 𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐛𝐞𝐟𝐨𝐫𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐭𝐚𝐭𝐞𝐝 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐨𝐫 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐢𝐧𝐬𝐢𝐝𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐨𝐫 𝐧𝐞𝐚𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐢𝐭 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐢𝐬 𝐚𝐛𝐬𝐨𝐥𝐮𝐭𝐞𝐥𝐲 𝐟𝐨𝐫𝐛𝐢𝐝𝐝𝐞𝐧. 𝟔⃣📌 𝐂𝐡𝐞𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠, 𝐡𝐞𝐥𝐩𝐢𝐧𝐠 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐜𝐡𝐞𝐚𝐭, 𝐚𝐧𝐝 𝐝𝐢𝐬𝐫𝐮𝐩𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐲𝐬𝐭𝐞𝐦 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐫𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭 𝐢𝐧 𝐚 𝟗𝟓% 𝐝𝐞𝐝𝐮𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐜𝐨𝐫𝐞. 𝟕⃣📌 𝐋𝐞𝐚𝐯𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐢𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐫𝐨𝐨𝐦 𝐞𝐚𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐢𝐭𝐡𝐨𝐮𝐭 𝐩𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐮𝐭𝐢𝐥𝐢𝐳𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐠𝐢𝐯𝐞𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝. 𝟖⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐦𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟐:𝟑𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟖:𝟑𝟎 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞). 𝟗⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟕:𝟎𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟏:𝟎𝟎 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).               𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥

👇👇👇👇

ለተማሪዎች እና ለወላጆች በሙሉ፤ በቅድሚያ ለ130ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን፣ ትምህርት ቤታችን በበዓሉ ምክንያት ፡- 📌ሰኞ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም፦ የአድዋ ድል በዓል በመሆኑ ትምህርት ቤት ዝግ ይሆናል። 📌ማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም፦ መደበኛ ትምህርት ይቀጥላል።            መልካም በዓል!

📢 ማስታወቂያ 📢 ለተማሪዎች በሙሉ የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ተጠናክሮ በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ የዕውቀታችሁን ደረጃ የምትመዝኑበት ወሳኝ ወቅት ደርሷል። በመሆኑም የሚከተለውን የፈተና መርሃ-ግብር በትኩረት እንድትከታተሉ እናሳስባለን፦ 📝 የፈተና አይነቶች 🎤የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት አጋማሽ (Mid-Exam ) ፈተና 🎤የሞዴል ፈተና - 4 (Model Exam - 4) 📅 የፈተና ቀናት 📌ከ መጋቢት 9 እስከ መጋቢት 14 / 2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። "ዝግጅት የውጤታማነት ግማሽ መንገድ ነው!" ውድ ተማሪዎቻችን፤ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ በወጣው ፕሮግራም መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት በማድረግ ለውጤታማነት እንድትተጉ እናሳስባለን። መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ! የካቲት 21/06/2018 ዓ.ም

📢 ለወላጆች በሙሉ የቀረበ ማሳሰቢያ 👉ክቡራትና ክቡራን ወላጆች/አሳዳጊዎች፤ የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የትምህርት ጊዜ ተጠናቆ የተማሪዎች የውጤት መግለጫ (Progress Report) የሚሰጥበት ዕለት ደርሷል። በመሆኑም ነገ እሁድ፣ የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት፦ 📌የልጆቻችሁን የትምህርት ዝግጅትና የልፋት ውጤት እንድትመለከቱ፣ 📌የምስጋና እና የእውቅና ምስክር ወረቀቶችን እንድትረከቡ፣ በታላቅ አክብሮት እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ እባክዎን ሰዓቱን አክብረው በመገኘት የልጆቻችሁን ውጤት በወቅቱ እንዲረከቡ እንጠይቃለን። "የልጆቻችን ስኬት የጋራ ጥረታችን ውጤት ነው!"

ጥብቅ ማሳሰቢያ ቀን፡ 14/06/18      👉ለ፡ ወንድ ተማሪዎች በሙሉ የትምህርት ቤታችንን የዲሲፕሊን መመሪያና የተማሪዎች የፀጉር አያያዝ ሥርዓትን (Protocol) ማስከበር ተገቢ በመሆኑ፤ ማንኛውም ወንድ ተማሪ እስከ መጪው ሰኞ ድረስ፦ 📌ክሊን ከት (Clean Cut) ተቆርጦና ተስተካክሎ እንዲገኝ በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ ይህንን መመሪያ አክብሮ ያልተገኘ ተማሪ ሰኞ ዕለት ወደ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ የማይገባ መሆኑንና ለሚጠፋው የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ራሱ ተማሪው ኃላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።

ቀን፡ 05/06/2018 ዓ.ም    ለወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤ ነገ ዓርብ የአንደኛው መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ የመምህራን ውይይት የሚካሄድ በመሆኑ፣ ተማሪዎች ትምህርት ቤት የሚቆዩት እስከ 6:45 ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን። ስለሆነም፣ ወላጆች ተማሪዎችን በሰዓቱ ወደቤት መመለሳቸዉን  ክትትል እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።