𝑳𝒆𝒎𝒍𝒆𝒎 𝑯𝑺
رفتن به کانال در Telegram
2 510
مشترکین
+424 ساعت
+27 روز
-3130 روز
آرشیو پست ها
2 509
ቀን፦ 22/08/18
ለተማሪዎች በሙሉ፤
ነገ ዓርብ (ሚያዝያ 23 ቀን) ዓለም አቀፍ የላብ አደሮች (የሠራተኞች) ቀን የሚከበር በመሆኑ፣ በትምህርት ቤታችን የሙሉ ቀን ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልጻለን።
2 509
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል።
2 509
🏫 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐱𝐚𝐦 𝐑𝐮𝐥𝐞𝐬
⏰ 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐭𝐨 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥:
🔘𝐅𝐨𝐫 9𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏1𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬:
𝐌𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠: 𝟐:𝟎𝟎 - 𝟐:𝟏𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟖:𝟎𝟎 𝐀𝐌 - 𝟖:𝟏𝟓 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞)
🔘𝐅𝐨𝐫 10𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏2𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬:
𝐀𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧: 𝟔:𝟑𝟎 - 𝟔:𝟒𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟏𝟐:𝟑𝟎 𝐏𝐌 - 𝟏𝟐:𝟒𝟓 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞)
✅ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐄𝐱𝐩𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬:
🟢𝐏𝐞𝐧
🟢𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥, (𝟏𝟏𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏𝟐𝐭𝐡 𝐠𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲)
🟢𝐂𝐚𝐥𝐜𝐮𝐥𝐚𝐭𝐨𝐫 (𝐟𝐨𝐫 𝐏𝐡𝐲𝐬𝐢𝐜𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐡𝐞𝐦𝐢𝐬𝐭𝐫𝐲 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲)
🟢𝐏𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐞𝐚𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐮𝐧𝐢𝐟𝐨𝐫𝐦
❌ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐍𝐨𝐭 𝐀𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠:
🔴𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥
🔴𝐏𝐚𝐩𝐞𝐫𝐬
🔴𝐍𝐨𝐭𝐞𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐞𝐱𝐭𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬
🔴𝐒𝐨𝐟𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬...
𝐍𝐨𝐭𝐞: 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐧𝐲 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞𝐬𝐞 𝐦𝐚𝐭𝐞𝐫𝐢𝐚𝐥𝐬 𝐩𝐚𝐬𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐚𝐧𝐜𝐞 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝.
‼️ 𝐒𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭 𝐖𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠/𝐀𝐝𝐯𝐢𝐬𝐨𝐫𝐲:
𝟏⃣📌 𝐀𝐥𝐥 𝐬𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐭𝐚𝐤𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐨𝐧𝐥𝐲 𝐢𝐧 𝐭𝐡𝐞 𝐫𝐨𝐨𝐦𝐬 𝐭𝐡𝐞𝐲 𝐡𝐚𝐯𝐞 𝐛𝐞𝐞𝐧 𝐚𝐬𝐬𝐢𝐠𝐧𝐞𝐝.
𝟐⃣📌 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐧𝐨𝐭 𝐛𝐞 𝐚𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝟏𝟎 𝐦𝐢𝐧𝐮𝐭𝐞𝐬 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐡𝐚𝐬 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐞𝐝.
𝟑⃣📌 𝐘𝐨𝐮 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐰𝐫𝐢𝐭𝐞 𝐝𝐨𝐰𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐍𝐚𝐦𝐞, 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞/𝐂𝐥𝐚𝐬𝐬, 𝐍𝐮𝐦𝐛𝐞𝐫, 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐨𝐝𝐞.
𝟒⃣📌 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐬𝐡𝐨𝐮𝐥𝐝 𝐛𝐞 𝐦𝐢𝐧𝐝𝐟𝐮𝐥 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐜𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐞 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐭𝐡𝐞 𝐢𝐧𝐯𝐢𝐠𝐢𝐥𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐞𝐚𝐜𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐭𝐨 𝐮𝐬𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐩𝐩𝐫𝐨𝐩𝐫𝐢𝐚𝐭𝐞𝐥𝐲.
𝟓⃣📌 𝐅𝐨𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐩𝐫𝐨𝐜𝐞𝐝𝐮𝐫𝐞, 𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐛𝐞𝐟𝐨𝐫𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐭𝐚𝐭𝐞𝐝 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐨𝐫 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐢𝐧𝐬𝐢𝐝𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐨𝐫 𝐧𝐞𝐚𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐢𝐭 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐢𝐬 𝐚𝐛𝐬𝐨𝐥𝐮𝐭𝐞𝐥𝐲 𝐟𝐨𝐫𝐛𝐢𝐝𝐝𝐞𝐧.
𝟔⃣📌 𝐂𝐡𝐞𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠, 𝐡𝐞𝐥𝐩𝐢𝐧𝐠 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐜𝐡𝐞𝐚𝐭, 𝐚𝐧𝐝 𝐝𝐢𝐬𝐫𝐮𝐩𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐲𝐬𝐭𝐞𝐦 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐫𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭 𝐢𝐧 𝐚 𝟗𝟓% 𝐝𝐞𝐝𝐮𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐜𝐨𝐫𝐞.
𝟕⃣📌 𝐋𝐞𝐚𝐯𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐢𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐫𝐨𝐨𝐦 𝐞𝐚𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐢𝐭𝐡𝐨𝐮𝐭 𝐩𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐮𝐭𝐢𝐥𝐢𝐳𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐠𝐢𝐯𝐞𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝.
𝟖⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐦𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟐:𝟑𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟖:𝟑𝟎 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).
𝟗⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟕:𝟎𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟏:𝟎𝟎 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).
𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥
2 509
የዒድ አልፈጥር በዓል አርብ (ጁምዓ) ይውላል።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ ይውላል።
ዒድ ሙባረክ !
2 509
🏫 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐄𝐱𝐚𝐦 𝐑𝐮𝐥𝐞𝐬
⏰ 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐭𝐨 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥:
🔘𝐅𝐨𝐫 10𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏2𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬:
𝐌𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠: 𝟐:𝟎𝟎 - 𝟐:𝟏𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟖:𝟎𝟎 𝐀𝐌 - 𝟖:𝟏𝟓 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞)
🔘𝐅𝐨𝐫 9𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏1𝐭𝐡 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬:
𝐀𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧: 𝟔:𝟑𝟎 - 𝟔:𝟒𝟓 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝐰𝐡𝐢𝐜𝐡 𝐢𝐬 𝟏𝟐:𝟑𝟎 𝐏𝐌 - 𝟏𝟐:𝟒𝟓 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞)
✅ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐄𝐱𝐩𝐞𝐜𝐭𝐞𝐝 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬:
🟢𝐏𝐞𝐧
🟢𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥, (𝟏𝟏𝐭𝐡 𝐚𝐧𝐝 𝟏𝟐𝐭𝐡 𝐠𝐫𝐚𝐝𝐞𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲)
🟢𝐂𝐚𝐥𝐜𝐮𝐥𝐚𝐭𝐨𝐫 (𝐟𝐨𝐫 𝐏𝐡𝐲𝐬𝐢𝐜𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐡𝐞𝐦𝐢𝐬𝐭𝐫𝐲 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐬 𝐨𝐧𝐥𝐲)
🟢𝐏𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐞𝐚𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐮𝐧𝐢𝐟𝐨𝐫𝐦
❌ 𝐈𝐭𝐞𝐦𝐬 𝐍𝐨𝐭 𝐀𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝐭𝐨 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠:
🔴𝐏𝐞𝐧𝐜𝐢𝐥
🔴𝐏𝐚𝐩𝐞𝐫𝐬
🔴𝐍𝐨𝐭𝐞𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬 𝐚𝐧𝐝 𝐭𝐞𝐱𝐭𝐛𝐨𝐨𝐤𝐬
🔴𝐒𝐨𝐟𝐭 𝐚𝐧𝐝 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬...
𝐍𝐨𝐭𝐞: 𝐁𝐫𝐢𝐧𝐠𝐢𝐧𝐠 𝐚𝐧𝐲 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞𝐬𝐞 𝐦𝐚𝐭𝐞𝐫𝐢𝐚𝐥𝐬 𝐩𝐚𝐬𝐭 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐚𝐧𝐜𝐞 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝.
‼️ 𝐒𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭 𝐖𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠/𝐀𝐝𝐯𝐢𝐬𝐨𝐫𝐲:
𝟏⃣📌 𝐀𝐥𝐥 𝐬𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐭𝐚𝐤𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐨𝐧𝐥𝐲 𝐢𝐧 𝐭𝐡𝐞 𝐫𝐨𝐨𝐦𝐬 𝐭𝐡𝐞𝐲 𝐡𝐚𝐯𝐞 𝐛𝐞𝐞𝐧 𝐚𝐬𝐬𝐢𝐠𝐧𝐞𝐝.
𝟐⃣📌 𝐄𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐧𝐨𝐭 𝐛𝐞 𝐚𝐥𝐥𝐨𝐰𝐞𝐝 𝟏𝟎 𝐦𝐢𝐧𝐮𝐭𝐞𝐬 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐡𝐚𝐬 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐞𝐝.
𝟑⃣📌 𝐘𝐨𝐮 𝐦𝐮𝐬𝐭 𝐰𝐫𝐢𝐭𝐞 𝐝𝐨𝐰𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐍𝐚𝐦𝐞, 𝐆𝐫𝐚𝐝𝐞/𝐂𝐥𝐚𝐬𝐬, 𝐍𝐮𝐦𝐛𝐞𝐫, 𝐚𝐧𝐝 𝐂𝐨𝐝𝐞.
𝟒⃣📌 𝐒𝐭𝐮𝐝𝐞𝐧𝐭𝐬 𝐬𝐡𝐨𝐮𝐥𝐝 𝐛𝐞 𝐦𝐢𝐧𝐝𝐟𝐮𝐥 𝐨𝐟 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐧𝐝 𝐜𝐨𝐨𝐩𝐞𝐫𝐚𝐭𝐞 𝐰𝐢𝐭𝐡 𝐭𝐡𝐞 𝐢𝐧𝐯𝐢𝐠𝐢𝐥𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐞𝐚𝐜𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐭𝐨 𝐮𝐬𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐚𝐩𝐩𝐫𝐨𝐩𝐫𝐢𝐚𝐭𝐞𝐥𝐲.
𝟓⃣📌 𝐅𝐨𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐩𝐫𝐨𝐜𝐞𝐝𝐮𝐫𝐞, 𝐞𝐧𝐭𝐞𝐫𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐛𝐞𝐟𝐨𝐫𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐭𝐚𝐭𝐞𝐝 𝐞𝐧𝐭𝐫𝐲 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐨𝐫 𝐫𝐞𝐦𝐚𝐢𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐢𝐧𝐬𝐢𝐝𝐞 𝐭𝐡𝐞 𝐜𝐨𝐦𝐩𝐨𝐮𝐧𝐝 𝐨𝐫 𝐧𝐞𝐚𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐢𝐭 𝐠𝐚𝐭𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐢𝐬 𝐚𝐛𝐬𝐨𝐥𝐮𝐭𝐞𝐥𝐲 𝐟𝐨𝐫𝐛𝐢𝐝𝐝𝐞𝐧.
𝟔⃣📌 𝐂𝐡𝐞𝐚𝐭𝐢𝐧𝐠, 𝐡𝐞𝐥𝐩𝐢𝐧𝐠 𝐨𝐭𝐡𝐞𝐫𝐬 𝐜𝐡𝐞𝐚𝐭, 𝐚𝐧𝐝 𝐝𝐢𝐬𝐫𝐮𝐩𝐭𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐲𝐬𝐭𝐞𝐦 𝐰𝐢𝐥𝐥 𝐫𝐞𝐬𝐮𝐥𝐭 𝐢𝐧 𝐚 𝟗𝟓% 𝐝𝐞𝐝𝐮𝐜𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐟𝐫𝐨𝐦 𝐭𝐡𝐞 𝐬𝐜𝐨𝐫𝐞.
𝟕⃣📌 𝐋𝐞𝐚𝐯𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐞𝐱𝐚𝐦𝐢𝐧𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧 𝐫𝐨𝐨𝐦 𝐞𝐚𝐫𝐥𝐲 𝐰𝐢𝐭𝐡𝐨𝐮𝐭 𝐩𝐫𝐨𝐩𝐞𝐫𝐥𝐲 𝐮𝐭𝐢𝐥𝐢𝐳𝐢𝐧𝐠 𝐭𝐡𝐞 𝐠𝐢𝐯𝐞𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞 𝐢𝐬 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐜𝐭𝐥𝐲 𝐩𝐫𝐨𝐡𝐢𝐛𝐢𝐭𝐞𝐝.
𝟖⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐦𝐨𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟐:𝟑𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟖:𝟑𝟎 𝐀𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).
𝟗⃣📌 𝐓𝐡𝐞 𝐚𝐟𝐭𝐞𝐫𝐧𝐨𝐨𝐧 𝐞𝐱𝐚𝐦 𝐬𝐭𝐚𝐫𝐭𝐬 𝐚𝐭 𝟕:𝟎𝟎 (𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚𝐧 𝐭𝐢𝐦𝐞, 𝟏:𝟎𝟎 𝐏𝐌 𝐬𝐭𝐚𝐧𝐝𝐚𝐫𝐝 𝐭𝐢𝐦𝐞).
𝐓𝐡𝐞 𝐒𝐜𝐡𝐨𝐨𝐥
2 509
ለተማሪዎች እና ለወላጆች በሙሉ፤
በቅድሚያ ለ130ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን፣ ትምህርት ቤታችን በበዓሉ ምክንያት ፡-
📌ሰኞ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም፦ የአድዋ ድል በዓል በመሆኑ ትምህርት ቤት ዝግ ይሆናል።
📌ማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም፦ መደበኛ ትምህርት ይቀጥላል።
መልካም በዓል!
2 509
📢 ማስታወቂያ 📢
ለተማሪዎች በሙሉ
የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ተጠናክሮ በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ የዕውቀታችሁን ደረጃ የምትመዝኑበት ወሳኝ ወቅት ደርሷል። በመሆኑም የሚከተለውን የፈተና መርሃ-ግብር በትኩረት እንድትከታተሉ እናሳስባለን፦
📝 የፈተና አይነቶች
🎤የሁለተኛው መንፈቅ ዓመት አጋማሽ (Mid-Exam ) ፈተና
🎤የሞዴል ፈተና - 4 (Model Exam - 4)
📅 የፈተና ቀናት
📌ከ መጋቢት 9 እስከ መጋቢት 14 / 2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።
"ዝግጅት የውጤታማነት ግማሽ መንገድ ነው!"
ውድ ተማሪዎቻችን፤ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ በወጣው ፕሮግራም መሠረት አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት በማድረግ ለውጤታማነት እንድትተጉ እናሳስባለን።
መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ!
የካቲት 21/06/2018 ዓ.ም
2 509
📢 ለወላጆች በሙሉ የቀረበ ማሳሰቢያ
👉ክቡራትና ክቡራን ወላጆች/አሳዳጊዎች፤
የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የትምህርት ጊዜ ተጠናቆ የተማሪዎች የውጤት መግለጫ (Progress Report) የሚሰጥበት ዕለት ደርሷል። በመሆኑም ነገ እሁድ፣ የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ድረስ በትምህርት ቤት በመገኘት፦
📌የልጆቻችሁን የትምህርት ዝግጅትና የልፋት ውጤት እንድትመለከቱ፣
📌የምስጋና እና የእውቅና ምስክር ወረቀቶችን እንድትረከቡ፣
በታላቅ አክብሮት እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ፦ እባክዎን ሰዓቱን አክብረው በመገኘት የልጆቻችሁን ውጤት በወቅቱ እንዲረከቡ እንጠይቃለን።
"የልጆቻችን ስኬት የጋራ ጥረታችን ውጤት ነው!"
2 509
ጥብቅ ማሳሰቢያ
ቀን፡ 14/06/18
👉ለ፡ ወንድ ተማሪዎች በሙሉ
የትምህርት ቤታችንን የዲሲፕሊን መመሪያና የተማሪዎች የፀጉር አያያዝ ሥርዓትን (Protocol) ማስከበር ተገቢ በመሆኑ፤ ማንኛውም ወንድ ተማሪ እስከ መጪው ሰኞ ድረስ፦
📌ክሊን ከት (Clean Cut) ተቆርጦና ተስተካክሎ እንዲገኝ በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ፦ ይህንን መመሪያ አክብሮ ያልተገኘ ተማሪ ሰኞ ዕለት ወደ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ የማይገባ መሆኑንና ለሚጠፋው የትምህርት ክፍለ-ጊዜ ራሱ ተማሪው ኃላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።
2 509
ቀን፡ 05/06/2018 ዓ.ም
ለወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ፤
ነገ ዓርብ የአንደኛው መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ የመምህራን ውይይት የሚካሄድ በመሆኑ፣ ተማሪዎች ትምህርት ቤት የሚቆዩት እስከ 6:45 ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን።
ስለሆነም፣ ወላጆች ተማሪዎችን በሰዓቱ ወደቤት መመለሳቸዉን ክትትል እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
