842
مشترکین
-424 ساعت
-97 روز
-6630 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ማን.ዩናይትድ ከክሪስታል ፓላስ ጋር በሚያደረጉት ጨዋታ በፕሪምየር ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋና ዳኛው ጆሮው ላይ ካሜራ አድርጎ ጨዋታውን ይዳኛል !
Bbc Sport 📰
Repost from ሸገር ሰመር ካፕ
ሠላም እንደምን ሠነበታችው የሸገር ሠመር ካፕ ቤተሰቦች ሠላም ከረማችሁ?ተወዳጁና ተናፋቂው ሸገር ሰመር ካፕ እስካሁን በአራት አመትውስጥ በርካታ ሀገራዊ ፋይዳያለቸውን ኩነቶች ያከናወነ ሲሆን እነዚን ኩነቶች በቀጠይ ሣምንት በተለያዩ ሚድያዎች ዶክመንተሪውን ስለሚተላለፍ እንድትከታተሉ እየጋበዝን ዘንድሮ ሸገር ሰመር ካፕ ራሱን በሀገራቀፍ ደረጃ በማሳደግ በአዲስ ስያሜና አደረጃጀት በተለያየ እርከን ኢትዮ ሠመር ካፕ በሚል ስያሜ በተለያየ ክልል የሚካሔድ ሲሆን
የክልሎች አሸናፊ በተመረጠ ከተማ የአሸናፊዎች አሸናፊ በሚል ስያሜ የሚከናውን ሲሆን ይህም አላማውን ተተኪ ማፍራትና ለክለብ ተጫዋቾች ዝግጅትና ልምድ ልውውጥ በማድረግና የስፖርት ቤተሰብን ማዝናናት እና በርካታ የሰላም ፣የበጎአድራጎት ስራንየሚሠራበት ስለሆነ ሁሉም የስፖርት ቤተሠብ ከወዲሁ እንዲዘጋጅ አደራ ለማለት እወዳለው ።🙏🙏🙏
የትግራይ ክልል ክለቦች ከ2017 ጀምሮ ከጦርነቱ በፊት ወደነበሩበት ሊግ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ ተላለፈ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባደረገው መደበኛ ስብሰባ፥ የትግራይ ክልል ክለቦች ከ2017 ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ከጦርነቱ በፊት ሲወዳደሩበት ወደነበረው ሊግ ተመልሰው እንዲወዳደሩ ውሳኔ አሳልፏል።
የኒውካስል ዩናይትዱ አጥቂ አሌክሳንደር ኢሳክ በትውልድ ሀገሩ ኤርትራ የሚገኘውን የእግር ኳስ አካዳሚ ጎብኝቷል።
ከእንግሊዟ ማንችስተር ከተማ የመጡ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊዎች አዲስ አበባ በሚገኘው የተስፋ አዲስ የካንሰር ህሙማን ህፃናት ማዕከል በመገኘት ድጋፍን በዛሬው ዕለት አደርገዋል።
ለማዕከሉ በዓይነት እና በገንዘብ የ140ሺ ብር ልገሳን ያደርጉ ሲሆን ለወደፊትም የተለያዩ ድጋፎችን ሌሎች ደጋፊዎችን ጭምር በማስተባበር እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።
ማንችስተር ሲቲ
ቡካዮ ሳካ:
"ከባለፈው አመት ውድድር ትምህርት ወስደናል ፤ ለቀጣዮቹ 3 ጨዋታዎች ዝግጁ ነን።"