የታጠቀ ትዉልድ
ኤፌሶን 6:11 የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ
نمایش بیشتر202
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+430 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ጥሬው እኮ ነው ብስል የሚሆነው 😥
አንድ ዘመን አለ ልክ እንደ ዮሴፍ ህልም ይዛቹ እስር ቤት የምትገቡበት ደግሞ ሌላ ዘመን አለ የንግስና ዘውድ ጭናቹ በአደባባይ የምትነግሱበት.... አንድ ዘመን አለ ልክ እንደ ያዕቆብ ኪዳን ይዛቹ ባሪያ የምቶኑበት ደግሞ ሌላ ዘመን አለ ብቻቹን ሰራዊት ሆናቹ የምትቆሙበት፤ የተወደዳቹ አንድ ጣፋጭ ፍሬ ጣፍጦ የሚበላው ብስል ከሆነ በኃል ነው ከዛ በፊት ግን ያው ፍሬ ጥሬና መራራ ነበረ፤ አስባቹታል ግን ፍሬ ሁሉ ገና ከጅምሩ ጣፋጭ ቢሆን ኖሮ ወዲያው ነበር ምንም ያህል ሳይጠነክርና መጠኑ ሳይጨምር የምንበላው ነገር ግን ፍሬው ማደግና መስፍት ስላለበት ማንም እንዳይነካው መራራ እንዲሆን ተደረገ ልክ እንዲሁ ጌታ የእኛንም ህይወት ደስ የሚያሰኝና ለብዙዎች ሰዎች እንዲተርፍ ሊያደርገው ሲፈልግ እድገታችን ደስ በማይል መንገድ ውስጥ ያሳልፈዋል ኃላ ላይ ግን ለተፈለግንበት አላማ ብቁ መሆናችንን ሲያውቅ
ህይወታችንን ልክ እንደ ፍሬው ጣፋጭና ውብ አድርጎ በአደባባይ ይገልጠዋል።
ILLUMINAANTIIN (666) ENYUU?
KUTAA 1FFAA
hundeffaama illuminaanti baldhinaan waaliin illaallaa
Yeroo kanaa dubbistu garuu innii hamaan seexanichi sun Kristoos
kessaa yoo ati jiraattee akka /isattii yoo amaante akkaa sii hin
dandenyee hubadhu! Yesuusittis amani!
Illuminant(secret society)
Jalqaba hundeffaamuu gartuu hamaa kana duraa seexanii irraa lafaa
kana irraattii ergamootaa isaan hojjechaa kan tureefi namootaa garaa
ibiddaa baa baraatti gessaa akka turefi ammaas gessaa akkaa jiruu
bekaamadha!
Jalqaba jarraa 17 ffaa jalqabee ilmi namaa kalaqaafi dandettii wa
uumuun tarkaanfachaa akkumaa deemee Namonnis hojii kalaqaa kana
kessattii hirmaachuuf dorgommii egaalan!
Dorgommii kana kessaas jiraachuu humnoota gara garaa hubaachuun
humnoota kanaaf hojjechuufi hojjechifachuu egaalan
Torrii Wikipedia akkaa ibsutti illuminant in gartuu dhoksaadhan
socho'uufi mallaattoofi maaqaa Waaqayyoon arrabsuu fi jiraachuu
waaqayyoon mormuu akka dhadannotti qabaatani gartuu ademanidha!
Gartuun kun kan hundefamme lammilee biyyoota America, German,
England, Canada, Birasil, Akkasumas namoota enyuummaan isaani hin
bekaamne gara garatiin akka hundeffaame torrii internati kun ni
dubbaata Namoota miseensa gartu kanaa ta'an kessaa namni lammii
biyyaa kush ykn Ethiopia illee akkaa jiruu seenaan ni dubbaata
Ka'umsaa yaada kanaa kan fidee namaa lammii biyyaa German ta'ee fi
professora phycologists kan ta'e
Adam Weishanpt. ( 1748- 1830)
Yaada kanas May 1, 1768 Camsaa 1, 1768 (G.C) tti milkessuun gartuu
illuminaanttii hundessuu danda'eera! Hata'u iyyuu males garuu
Antisetanizim kan isaan jedhaan/ Ilmaan kristos warraa ta'an irraa
mormiin guddaan isaan mudaachuu isaan yaada kana akkaa
barbadanittii demsisuuf rakkaataniru
Yeroo ammaa kana biyyoota miseensi isaani bayyinaan kessaatti
argamu biyyoota guddaatan kanneen akkaa America, China, Russia,
biyyoota Awuropa akkaaumaas biyyoota baha fagoo fi g/gallessaa
kessaattii bayyinaan ni argamu
Biyyotaa Africa kessaa biyyii Nageria baldhinaan hirmattuu gartuu
kanaati
Gartuun kunis Namoota Umuri dargagummaa kessaa jiraan ( 9-25)
bayyinaan ni boji'a Kunis fedha(Mira) isaani kessaa isaan galchuun
yaadaafi akeeka isaa kessaa suta sutaan isaan irratti rawaachuun
kayyoo isati Da'immaan umuriin (0-4) ta'an immoo Yeroo waada waaliif
galaan akkaa muka kakuutti(waadattii) fayyaadamun lubbuu da'immaan
hedduu basuun foonii fi dhigaa isaani soorataniru soorachaas jiru
Dargaggota umuriin isaanii ga'elaaf ga'e immoo dubaartotta miseensa
isaani ta'aniin (miseensaa Illuminati) gowwoomsuun kayyoo isaanii
kessaa galfaachuun hojjetu Kunis bayyinaan biyyaa China fi Nageria
keessaatti ni muldhaata!
KAYYOO HUNDEEFAMA ILLUMINAANTI (666)
Kayyoo hundeefama illuminanti
1)Dursaa kayyoon namoota kanaa walittii fidee kayyoo bekuumsaa fi
qabeenyaa horaachuu akkaa ta'e baressitonnii gara garaa kataabani Juru
Namonnii Yeroo ammaa kana Addunyaa kenyaa kana irraatti
bekumsaa fi Angoodhan bekaaman dugda dubaa kayyoon Illuminaanti
ni argaama Bekumsi Illuminaanti kennuu garuu bekuumsa dhugaa utuu
hin tanee kan isaan ittiin addunyaa kana bituuf adeeman karaa
dhokaatadha Kunis kan innii rawwaatuu mottittii dukkaanaa (yexarafua
nigist) kan jedhaamtun akkaa ta'e seenaa dhugaa ba'umsa Amaanuel
Amoos irraa hubaachuun ni danda'ama
MOTITTII DUKKAANAA
Motittiin dukkaana kan jedhaamtu kun dhadannoo Ani hadha Addunyaa
kanaati jedhuu fi mallaattoo harmaa shamarani fudhattee kan
hojjettudha
Mottittin dukkaana kunis waantota qalbi namaa boji'an (hawwaatan)
kan kanaa Qabeenyaa, beekumsaa fi horii kennuun nama bojiti!
Bakkii jireenyaa ishee gaara gaalana jala ta'uun hojii xibaara (digimti)
irraa lafaa kana irraattii hojeetamaan kessaatti hirmaatti
Dubaartin kun Ergamoota seexaana illee aboomuuf aboo qabdi
Namootaa ogummaa humnaa fi bekuumsaa illee garaa galaana jalaa
akkaa qabduu dhugaa ba'umsa Amaanu'el amoos irraa hubaachuun ni
danda'ama
Itti fufaa Kutaa 2ffaan
Barumsa Kan Share gachuun Hiriyoota kee Oolchi Iccitii Seexaan Dirreetti Baasiin Jedhaa
@dhalootaa_hidhate
@marii_dubbi_waaqa
Repost from Talking about Jesus love
“አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፥ ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥14
Repost from Talking about Jesus love
“ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ።”
— ገላትያ 4፥7
◾️|| ነገሮች ሲከብዷችሁ ወደ ሀጢያት አትሩጡ !
* ለምን ይሄን ሀሳብ እንዳነሳሁት አላዉቅም ግን ሁሌም የምነግራችሁ ከህይወቴ እና ከ ስህተቴ የተማርኩትን ነዉ ።
• በጌታም ቤት ያላችሁ ከጌታ ቤት የወጣችሁ back ያደረጋችሁ ይሄን የምታነቡ ሰዎች በሙሉ ነገሮች ሲጨልምባችሁ ፣ ተስፋ ስትቆርጡ ፣ ሁሉም ነገር እምቢ ሲላችሁ ወዴት ነዉ የምትሄዱት ? ባክ ካደረኩበት አለም ወደ ጌታ ቤት መጥቼ ትንሽ እንደቆየዉ በብዙ ነገር እቸገር ነበር ፣ በገንዘብ ፣ በስራ ፣ በልብስ ፣ በሰዉ ፣ በቤተሰብ በብዙ ነገር እና በጣም ፈተና በዛብኝ ተስፋ ወደ መቁረጥ ልመለስ ፈለኩ ፣ በጌታ መሆኔ ከበፊቱ ህይወቴ ልዩነት አልታየኝም ይበልጥ በጌታ ስሆን ሁሉ ነገር ከፋብኝ ከዛም አንድ እግሬ ወደ ድሮ ህይወቴ መሄድ ጀመረ አንድ እግሬ ጌታ ቤት ። ስህተት ሀጢያት መስራት ጀመርኩ ። ከዛም ባረኩት ነገር ይበልጥ ፀፀት ስቃይ ።
ሁለት ጉዳት ሀጢያት + ፀፀት ። አሁንም ህይወት ሲከብደኝ ሀጢያት ሰፈር ሩጫ ። ሀጢያት ደግሞ ሰንሰለት ነዉ አንዴ ከነካከዉ ነገም ይጠራሀል አለዉልህ ብሎ ያባብላል ። እና እኔ ከዚህ በፊት ወድቄበታለሁ ወደ ሀጢያት ሰፈር ሮጬ አዉቃለሁ ። አሁን ግን የምር ቅዱሱ ኢየሱስ ገብቶኛል ። ቢከፋኝ ቢደላኝ እግሩ ስር እወድቃለሁ ። ሲቸግረኝ ይኑር ሲከፋኝ ይኑር እንጂ ሌላ ቦታ አልሮጥም ። ሀጢያት ሰፈር አይመጥነኝም ዉድ ሰዉ ነኝ ደም አለብኝ ። እንደዉም እንደዉም ከከፋኝ ለመዘመር በር ይሆነኛል ፣ ህይወት ሲከብደኝ ቃሉን ለማንበብ መንገድ ይከፍትልኛል ፣ ማልቀስ ካመረኝ እየፀለይኩ አለቅሳለሁ ።
ዛሬ ሀጢያት ቦታ መደበቂያ ማድረጋችሁን አቁሙ !
* ወጣቶች ተደብቃችሁ መጠጥ ቤትም አትሂዱ ፣ ዝሙት ሰፈረም አትሩጡ ፣ ማታ ማታ አትዙሩ ፣ pornography ዉስጥም አትደበቁ ትርፉ ፀፀት ነዉ ። ሀጢያት ራሳችሁን እንድትጠሉ ያረጋቹሀል ። ከሰዉ በታች ያደርጋቹሀል ። የኔ ወንድም ኧረ ኢየሱስ አለ የኔ እህት ኧረ የሚወድሽ አባት አለ ። ወደ እሱ ሩጡ እንጂ ያፅናናል እሱ ፣ ይደግፋል እሱ ፣ ይረዳል እሱ ፣ ያባብላል እሱ ፣ ይታመናል እሱ ፣ ያክማል እሱ ። ህይወት ከከበዳችሁ ፣ ችግር ዉስጥ ከገባችሁ ፣ ስራ ካጣችሁ ፣ ትምህርት አልሳካ ካላችሁ ፣ ሰዎች ከሰበሯችሁ ወደ ጌታ መጠጊያ አድርጉት ፣ የፀሎት ርዕስ አድርጉት ፣ በ አምልኮ በመዝሙር ለማልቀስ በራችሁን ዝጉ ።
* ይሄን መልዕክት በድምፅ ብነግራችሁ የምር በእምባ ነበር 🥺 በቃ ኢየሱስ አለ ደም ይዛችሁ ሀጢያት ሰፈር አትሂዱ ። ከዛሬ ጀምሮ ቅሩ በቃ ቅሩሩሩ አትሂዱ አትርከሱ ዉድ ናችሁ የንጉስ ልጅ ናችሁ ። እሱ የ ምህረት አምላክ ነዉ ሀጢያተኛን ይወዳል ። ተመለሱ ይቀባላቹሀል ።
ተባረኩ 😊🙏 መዝሙሩን ስሙት
@Missionaries_of_Christ
@Missionaries_of_Christ
መቼም ሳያነቡት እንዳያልፉት
.
.
.
ንስር 🦅 ወይስ ዶሮ 🐓
አንድ ጊዜ የሆነ ገበሬ እሩቅ መንገድ ሲሄድ ተራራ መውጣት ነበረበት እና እየወጣ ሳለ ደክሞት ቁጭ አለ ከዛም ወደ ጎኑ እንደ አጋጣሚ ሲዞር ትልቅ እንቁላል ተመለከተ ከዛም እንዲህ አለ "እንቁላሉ የምን እንደሆነ ባላውቅም ወደ ቤት ይዤ ገብቼ የምን እንደሆነ ማወቅ አለብኝ" በማለት ይዞ ይሄዳል።
.
.
.
ከዛም እንደገባ አንድ ዶሮ ያስታቅፍና መጠበቅ ይጀምራል። እንቁላሉ ሲፈለፈል 🐣 ምን ቢሆን መጥፎ ነው
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
ንስር ከዛማ ንስሩም ዶሮ መስሎ እንደ ዶሮ እየጫረ በቃ የእነርሱን አመል ይዞ አደገ ።
ግን አንድ ቀን ንስር ወደ ሰማይ ሲመለከት 🙄 እርሱን የሚመስል ንስር በሰማይ ላይ ሲበር ይመለከታል ግራ ይጋባና እራሱን ይመለከታል ይቀጥልና ዶሮዎቹን ይመለከታል እንደዚሁ እራሱን ከንስሩና ከዶሮቹ ጋር ሲያነፃፅር 🤔
ለብዙ ሰዓታት ይቆያል ከዛ በኃላ አን ድውሳኔ ላይ ይደርሳል እንዲህም አለ "እኔ ዶሮ ሳልሆን ንስር ነኝ" 🐓❌❌❌👉🦅 አለ ።
🦅 ከዛ ለመብረር ክንፉን ከፍ ሲያደርግ ገበሬው ይመለከታል በቅስበት ገበሬው ይዘልና ይይዘዋል ከዛ ተናድዶ ክንፉ ላይ ያሉትን ላባዎች ይነጭና ከዶሮዎቹ ጋር ይቀላቅለዋል ግን አንድ ቀን ከባድ 🌪🌪🌪 አውሎ ንፋስ ይነሳል...
➡️ ከዛ ዶሮዎቹ በድንጋጤ አብዋራ ያነሳሉ ንስሩ ቆሞ በድንጋጤ እንደገና ወደ ሰማይ ሲመለከት የቀድሞውን ንስር ተመለከተ 😱 ከዚያ በኃላ ምን ቢሆን መልካም ነው
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
ንስሩ ክንፎቹን ከፍ አደረገ ከዚያም በክንፎቹ መካከል መግባት ጀመረ ንፋሱ ከፍ ብሎም መብረር ጀመረ 🐦 ገበሬውም ከዓውሎ ንፋሱ የተነሳ ሊይዘው አልተቻለውም ✅
ትርጉም:
➡️ የታሰረው ንስር: እናንተ ናችሁ
➡️ ገበሬው: አለም ናት
➡️ ዶሮዎቹ: በአለም ያሉ ሰዎች(ከእኛ ጋር ተመሳስለው የሚኖሩ ናቸው)
ስለዚህ እኛ የት ነን? እግዚአብሔር ያለን ቦታ ነን? ወይስ በዓለም ተይዘናል? እራሳችንን እንመልከት። እራሳችንን ብቻ አንጥቀም ቢያንስ ለሁለት ሰው በፍቅር 🤗@marii_dubbi_waaqa
❤️@dhalootaa_hidhate
Repost from Talking about Jesus love
ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ... ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን!
=============================
ኤፌሶን 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
⁵ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
⁶-⁷ በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
¹⁰ እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተሰነሳ:-
ከበደላችን አንጻን
ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን
በፀጋው በእምነት አዳነን የፀጋውን ባለጠግነትን አሳየን
ስጦታን ሰጠን
ከክርስቶስ ጋር አስነሳን
ከክርስቶስ ጋር በሰማያዊ ስፍራ አስቀመጠን
መልካሙን ስራ እንድንሰራ በኢየሱስ ከክርስቶስ ለራሱ ፈጠረን !
አሜን ለፀጋው ታላቅነት ክብር ይሁን !
@marii_dubbi_waaqa
@dhalootaa_hidhate
🎶" ተወለደ"🎶
🎼 ዘማሪ / አገኘሁ ይደግ
//New Song🎼🎧
Size //5.2Mb
🔰 የገና መዝሙር 🔰
Share 📲 Shar e 📲 Share
❤️ይቀላቀሉን❤️
@ahadu_zema
@ahadu_zema
@ahadu_zema
🔺ይቀላ🀄️ሉን🔺
Join us
🎯 ♡ ❍ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ʲᵒᶦⁿ ˡᶦᵏᵉ ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
ፓስተር_አገኘሁ_ይደግ_ተወለደ_Pastor_Agenehu_Yideg_Tewelede_Official_Lyrics.m4a3.95 MB
Repost from Talking about Jesus love
ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት በአቋረጥን መጠን እራሳችንን ከዓለም ጋር እያገናኘን ነው!
1ኛ የጴጥሮስ 4:7
ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥
1ኛ የጴጥሮስ 1:13
ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
ምሳሌ 25:28
ቅጥር እንደሌላት እንደ ፈረሰች ከተማ፥ መንፈሱን የማይከለክል ሰው እንዲሁ ነው።
ራእይ 2:4
ዳሩ ግን የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፡ የቀደመውን ፍቅርህን ትተሃልና።
5:እንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቅህ አስብ ንስሐም ግባ የቀደመውንም ሥራህን አድርግ፤ አለዚያ እመጣብሃለሁ ንስሐም ባትገባ መቅረዝህን ከስፍራው እወስዳለሁ።
እንመለስ 🥺
@marii_dubbi_waaqa
@dhalootaa_hidhate
Repost from Bible Quote 📢
@Bibleqoute123 quiz
መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ 3ተኛው የወንጌል መፅሀፍAnonymous voting
- ዩሐንስ
- ሉቃስ
- ማቲዮስ
- ማርቆስ
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.