اٍبـنُ عٰـلَي ا للمَنْـهّج السّــلَفِــيـّـــــة
“ɪsᴛɪɢʜꜰᴀʀ ɪs ᴀ ʙʟᴇssɪɴɢ ꜰʀᴏᴍ ᴀʟ-ɢʜᴀꜰꜰᴀʀ. ᴡʜᴏᴇᴠᴇʀ sᴇᴇᴋs ɪᴛ ᴄᴏɴᴛɪɴᴜᴏᴜsʟʏ ᴡɪʟʟ sᴇᴇ ɪᴛs ᴇꜰꜰᴇᴄᴛs ᴏɴ ʜɪs sᴏᴜʟ, ᴡᴇᴀʟᴛʜ ᴀɴᴅ ᴄʜɪʟᴅʀᴇɴ.” ɪʙɴ ᴀʟ-ǫᴀʏʏɪᴍ 𝐍𝐮𝐫𝐡𝐮𝐬𝐬𝐞𝐢𝐧 𝐀𝐥𝐢 (𝐍𝐮𝐫.𝐀.𝐀𝐛𝐝𝐨)
نمایش بیشتر- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
در حال بارگیری داده...
ዙበይር ኢብኑ አልዐዋምን ረዲየላሁ ዐንሁን አገባች፡፡ ዙበይር ቀናተኛ ወንድ ነበር፡፡ እንደልማዷ ወደ መስጂድ ትወጣ ነበር፡፡ ዙበይርን ከቤቷ መውጣቷ ከበደው፡፡ አይከለክላት ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም “የአላህን ሴቶች ባሮች ከመስጂዶች አትከልክሏቸው” ብለዋል፡፡ ምን ይሻለዋል? በአንድ ሌሊት እሷ ሳታውቀው ከመስጂድ ውስጥ ዳሌዋን ቸብ አድርጓት ተሰወረ፡፡ ከዚያም እለት በኋላ ዓቲካህ ከመስጂድ ቀረች፡፡“ምነውሳ? ወደ መስጂድ አትወጭም እንዴ?” ሲል ዙበይር ጠየቀ፡፡ የሷ መልስ ግን እንዲህ የሚል ነበር፡-“ሰዎቹ ችግር የሌለባቸው ሰዎች በነበሩ ጊዜ ነበር እንወጣ የነበረው፡፡ አሁን ግን አያስፈልግም፡፡
”
ዓቲካህ ሆይ! ምንኛ ድንቅ ሴት ነበርሽ?!
የት አሉ የዛሬ ሙስሊማት?
በሚያሳዝን ሁኔታ የሚጎነትላቸው፣ በስልክ፣ በኢንተርኔት የሚጎተጉታቸው በመብዛቱ “ተፈላጊ” ነን በሚል የሚጎረሩት ስንቶች ናቸው?
ጌታዬ ሆይ! እህቶቻችንን ልቦና ስጥልን፡፡ እራሳቸውን ከፈተና የሚጠብቁ ሌሎችን ከመፈተንም የሚጠነቀቁ፣ ጠንካራ የለውጥ መሰረቶች፣ የመልካም ስብእና ትምህርት ቤቶች አድርጋቸው፡፡
https://t.me/Ibnalisunnahchannel“ɪsᴛɪɢʜꜰᴀʀ ɪs ᴀ ʙʟᴇssɪɴɢ ꜰʀᴏᴍ ᴀʟ-ɢʜᴀꜰꜰᴀʀ. ᴡʜᴏᴇᴠᴇʀ sᴇᴇᴋs ɪᴛ ᴄᴏɴᴛɪɴᴜᴏᴜsʟʏ ᴡɪʟʟ sᴇᴇ ɪᴛs ᴇꜰꜰᴇᴄᴛs ᴏɴ ʜɪs sᴏᴜʟ, ᴡᴇᴀʟᴛʜ ᴀɴᴅ ᴄʜɪʟᴅʀᴇɴ.” ɪʙɴ ᴀʟ-ǫᴀʏʏɪᴍ 𝐍𝐮𝐫𝐡𝐮𝐬𝐬𝐞𝐢𝐧 𝐀𝐥𝐢 (𝐍𝐮𝐫.𝐀.𝐀𝐛𝐝𝐨)
አነስ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦ "አቡ ጠልሓ ኡሙ ሱለይም(ረዲየላሁ ዐንሃ) ለማግባት የጋብቻ ጥያቄ አቀረቡ። ኡሙ ሱለይም፦ "አንተ የምትገዛው ጣኦት እነ እገሌ… የሚባሉ ጎሳዎች መንደር ሐበሻዊ ሰው ከእንጨት ጠረበህ አታውቅምን?"ስትል ጥያቄ አቀረበችለት።
አቡጠልሓም፦"አዎን።ጠንቅቄ አውቃለሁ።"ሲል ምላሹን ሰጣት።ኡሙ ሱለይም፦"ታዲያ ሐበሺያዊው ሰው ከእንጨት የጠረበውን ጣኦት ስታመልክ ትንሽ እንኳ እፍረት አይሰማህምን?!!"አለችው።
▪️ በመቀጠልም፦ "እስልምናን ከተቀበልክ ከሱ ውጭ ሌላ ሰዳቅ ፣ጥሎሽ የምጠይቅህ ነገር አይኖርም።" አቡጠልሐ፦"እስኪ የማስተውለበትና ከራሴ ጋር የምነጋገርበት ጥቂት ቀናትን ስጪኝ።"ብሏት ወደ ቤቱ አቀና ብዙም ሳይቆይ ወደርሷ ተመለሰና፦
▪️ "አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለ ሏህ፣ወአሽሀዱ አነ ሙሐመደን ረሱሉላህ"በማለት እስልምናን መቀበሉን ከፊትለፊቷ አበሰራት።
ከዚያም፦ ኡሙ ሱለይም "አንተ አነስ ሆይ! ወልይ(ሐላፊ)ሆነህ ከአቡ ጠልሐ ኒካሁን ተቀበል።"አለችኝ።"
▪️ ሣቢት (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላሉ፦ "በእስልምና ታሪክ ውስጥ እንደ ኡሙ ሱለይም የላቀ እና ውድ መህር የተሰጣት ሴት ሰምተን አናውቅም፣ምክንያቱም የርሷ መህር አቡ ጠልሐ ኢስላምን መቀበሉ ነበርና።"
📚【ሲፈቱ ሰፍዋ"(2/247)】📚
https://t.me/Ibnalisunnahchannel/2985☘ የኡሙ ሱለይም(ረዲየላሁ ዐንሃ) መህሯ ምን ነበር። ▪️ አነስ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦ "አቡ ጠልሓ ኡሙ ሱለይም(ረዲየላሁ ዐንሃ) ለማግባት የጋብቻ ጥያቄ አቀረቡ። ኡሙ ሱለይም፦ "አንተ የምትገዛው ጣኦት እነ እገሌ… የሚባሉ ጎሳዎች መንደር ሐበሻዊ ሰው ከእንጨት ጠረበህ አታውቅምን?"ስትል ጥያቄ አቀረበችለት። አቡጠልሓም፦"አዎን።ጠንቅቄ አውቃለሁ።"ሲል ምላሹን ሰጣት።ኡሙ ሱለይም፦"ታዲያ ሐበሺያዊው ሰው ከእንጨት የጠረበውን ጣኦት ስታመልክ ትንሽ እንኳ እፍረት አይሰማህምን?!!"አለችው። ▪️ በመቀጠልም፦ "እስልምናን ከተቀበልክ ከሱ ውጭ ሌላ ሰዳቅ ፣ጥሎሽ የምጠይቅህ ነገር አይኖርም።" አቡጠልሐ፦"እስኪ የማስተውለበትና ከራሴ ጋር የምነጋገርበት ጥቂት ቀናትን ስጪኝ።"ብሏት ወደ ቤቱ አቀና ብዙም ሳይቆይ ወደርሷ ተመለሰና፦ ▪️ "አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለ ሏህ፣ወአሽሀዱ አነ ሙሐመደን ረሱሉላህ"በማለት እስልምናን መቀበሉን ከፊትለፊቷ አበሰራት። ከዚያም፦ ኡሙ ሱለይም "አንተ አነስ ሆይ! ወልይ(ሐላፊ)ሆነህ ከአቡ ጠልሐ ኒካሁን ተቀበል።"አለችኝ።" ▪️ ሣቢት (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላሉ፦ "በእስልምና ታሪክ ውስጥ እንደ ኡሙ ሱለይም የላቀ እና ውድ መህር የተሰጣት ሴት ሰምተን አናውቅም፣ምክንያቱም የርሷ መህር አቡ ጠልሐ ኢስላምን መቀበሉ ነበርና።" 📚【ሲፈቱ ሰፍዋ"(2/247)】📚
https://t.me/Ibnalisunnahchannel/2985አነስ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦ "አቡ ጠልሓ ኡሙ ሱለይም(ረዲየላሁ ዐንሃ) ለማግባት የጋብቻ ጥያቄ አቀረቡ። ኡሙ ሱለይም፦ "አንተ የምትገዛው ጣኦት እነ እገሌ… የሚባሉ ጎሳዎች መንደር ሐበሻዊ ሰው ከእንጨት ጠረበህ አታውቅምን?"ስትል ጥያቄ አቀረበችለት።
አቡጠልሓም፦"አዎን።ጠንቅቄ አውቃለሁ።"ሲል ምላሹን ሰጣት።ኡሙ ሱለይም፦"ታዲያ ሐበሺያዊው ሰው ከእንጨት የጠረበውን ጣኦት ስታመልክ ትንሽ እንኳ እፍረት አይሰማህምን?!!"አለችው።
▪️ በመቀጠልም፦ "እስልምናን ከተቀበልክ ከሱ ውጭ ሌላ ሰዳቅ ፣ጥሎሽ የምጠይቅህ ነገር አይኖርም።" አቡጠልሐ፦"እስኪ የማስተውለበትና ከራሴ ጋር የምነጋገርበት ጥቂት ቀናትን ስጪኝ።"ብሏት ወደ ቤቱ አቀና ብዙም ሳይቆይ ወደርሷ ተመለሰና፦
▪️ "አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለ ሏህ፣ወአሽሀዱ አነ ሙሐመደን ረሱሉላህ"በማለት እስልምናን መቀበሉን ከፊትለፊቷ አበሰራት።
ከዚያም፦ ኡሙ ሱለይም "አንተ አነስ ሆይ! ወልይ(ሐላፊ)ሆነህ ከአቡ ጠልሐ ኒካሁን ተቀበል።"አለችኝ።"
▪️ ሣቢት (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላሉ፦ "በእስልምና ታሪክ ውስጥ እንደ ኡሙ ሱለይም የላቀ እና ውድ መህር የተሰጣት ሴት ሰምተን አናውቅም፣ምክንያቱም የርሷ መህር አቡ ጠልሐ ኢስላምን መቀበሉ ነበርና።"
📚【ሲፈቱ ሰፍዋ"(2/247)】📚
https://t.me/Ibnalisunnahchannel/2985طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.