1 789
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-57 روز
-2230 روز
آرشیو پست ها
📣📣📣ከተማ አቀፍ እውቅና🏆🏆🏆 # 1
ከሰርተፍኬት በተጨማሪ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ ግብርና ኮሚሽን በከተማ ግብርና ፕሮግራም የላቀ አፈጻጸም 60 ዶሮ ኬጅ እና የ3ወር መኖ ተበርክቷል
ዛሬ በቀን 16/7/17 ዓ.ም በምስራቅ አፍሪካ የዬኒሴፍ ዳይሬይክተር፣ የከንቲባ ፅ/ቤት ሃላፊ ሌሎች አካላት በተገኙበት በተማሪዎች ምገባ፣ በት/ቤት የተቀናጀ ከተማ ግብርናና የኢሲዲ ፕሮጀክት ጉብኝት የተካሄደ ሲሆን በፕሮግራሙ ማጠቃሌ ዩኒሴፍ ለዘርፉ ሚሰጠዉን እገዛ በአግባቡ በማጤን ተግባራዊ ለማድረግ ቃል የገቡ ሲሆን ት/ቤቱም ሆነ የከተማዉ አስተዳደር የት/ት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ያለዉን ዘርፈ ብዙ ስራዎች አድናቆታቸዉን ገልፀዋል፡፡
Guyyaa har'aa 16/7/17 bakka Daarektarri UNICEF Baha Afrikaa, Itti Gaafatamaan Waajjira Kantiibaa fi Qaamooleen biroo argamanitti daawwannaan pirojektoota Nyaata Barattootaa, Qonna Magaalaa Qindaa'aa Mana Barumsaa fi ECD irratti gaggeeffameera. Sagantichaan deeggarsa UNICEF damichaaf kennu sirnaan ilaaluun hojiirra oolchuuf waadaa galaniiru. Manni barumsichaas ta’e bulchiinsi magaalichaa qulqullina barnootaa mirkaneessuuf hojii kallattii hedduun hojjetamaa jiruuf dinqisiifannaa qaban ibsaniiru.
በኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን የጀርመን አምባሳደር እና የምስራቅ አፍሪካ የጀርመን አለማቀፍ ተራድኦ (GIZ) ፕሬዝዳንት ጉብኝት
ዛሬ በቀን 16/7/17 ዓ.ም በኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን የጀርመን አምባሳደር እና የምስራቅ አፍሪካ የጀርመን አለማቀፍ ተራድኦ (GIZ) ፕሬዝዳንት በተቋማችን በመገኘት የታዳሽና ሃይል ቆጣቢ ምጣድና 70 ፐርሰንት የጪስ ልቀትን የሚቀንስ ምድጃዎች አዋጭነት የማስጀመሪያ ፕሮጀክት ስራ ጉብኝት ተካሄዷል፡፡ በጉብኝቱ ት/ቤቱ የክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር የግሪን ሌጋሲና አለማቀፍ የአየር ንብረት ለዉጥ ኢኒሼቲቭን ታሳቢ ያደረሰ የግሪን ሌጋሲ፣ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድና የተቀናጀ የከተማ ግብርናንና እንዲሁም የኢሲዲ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት ባዩት ነገር እጅግ መደሰታቸዉን በመግለፅ ፕሮጀክቱን በት/ቤቱና በከተማ ላሉ መጋቢ ማህበራት የሚደገፉበትን አማራጭ ከአምባሳደሩ ጋር ገንቢ ምክረ ሃሳብ ላይ ዉይይት ተካሄዷል፡፡Guyyaa har'aa 16/7/17 Itiyoophiyaatti Ambaasaaddarri Jarmanii fi Pireezidaantiin Tumsa Idil-addunyaa Jarmanii (GIZ) Baha Afrikaa doowwii jalqabaaf mana barumsaa keenya daawwachuun iddoo nyaata itti bilcheffamuu(midijjaa) haaromfamuu danda'uu fi anniisaa qusatu kan aarri gadi lakkifamu dhibbeentaa 70 hir'isuu danda'u daawataniruu Daawwannaa kanaan mana barumsichaa pirojektoota Asharaa magarisa (Green Legacy), Solid Waste (balfa gogaa dhabamsiisuu), qonna magaalaa qindaa’aa(Integrated Urban Agriculture), fi ECD kan daawwatan yoo ta’u, isaanis Kabajamoo Ministira Muummee fi Inishiyeetiivii Jijjiirama Qilleensaa Idil-addunyaatiin kan ilaalaman yoo ta’u, waan arganiin itti quufinsa guddaa qaban ibsuun filannoo projektii mana barumsichaa fi waldaalee nyaataa magaalichaa deeggaruun irratti Ambaasaaddara waliin mari’ataniiru.
+9
📣📣📣ዛሬ በ13/7/17 ዓ.ም 10ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎችና መምህራን የስፖርት ሊግ ውድድር በአዲስ አበባ ስቴዲየም "የትምህርት ቤቶች ስፖርት ሊግ ውድድርን ባህል በማድረግ ጤናማ ንቁና ብቁ ትውልድ እንፈጥራለን" በሚል መሪ ቃል በተካሄደዉ የመክፈቻ ፌስትቫል ተማሪዎቻችንና መምህራኖቻችን የክ/ከተማችንና የከተማዉ ድምቀት ሆነዉ ዉለዋል የት/ቤቱ የስፖርት ልኡክ የት/ቤታችንና የክ/ከተማዉን መገለጫ በልዩ ድምቀት በማቅረባች ለመላ ተሳታፊዎች ከልብ የመነጨ ምስጋና እናቀርባለን🙏🙏🙏🙏
10 ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ቤቶች ስፓርት ሊግ በቀን 20/06/17 በደጃዝማች ወንድይራድ አደኛ ደረጃ እና በካራ፤ብረሀነ ህይወት እና በካራ ጋቢሳ መምህራን መካከል ስካሄድ የነበርው ውድድር
በወንድይራድ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
ማስታወቂያ 8/06/17
ሰኞ በቀን 9/06/17 የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር ውይይት ስለሚቀጥል ሁሉም
መምህራን በእለቱ በ1፡20 በልዩ ፍላጉት በሚገኘው ላይበራሪ እንዲገኝ ት/ቤቱ
በጥብቅ ያሳስባል፡፡
