Hintset
رفتن به کانال در Telegram
Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot
نمایش بیشتر4 510
مشترکین
+124 ساعت
+67 روز
+4030 روز
آرشیو پست ها
4 511
"የእከይና የሥቃይ ጣጣ" በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ የተደረገ የታዳምያን ውይይት
https://youtu.be/OJHkTSE9MG8
______
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
"የእከይና የሥቃይ ጣጣ" በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ የተደረገ የታዳምያን ውይይት
https://www.youtube.com/watch?v=AR3MDRwYFsg
______
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
"የእከይና የሥቃይ ጣጣ" በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ የተደረገ የታዳምያን ውይይት
https://youtu.be/AR3MDRwYFsg
______
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሚያዝያ 11 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “ክቡር ልጆች" የተሠኘው፥ በብርሃኑ በላቸው የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
If you were to die tomorrow, would you confidently say, "I have done well"? I have fulfilled what I was given to do.
Would you stand confident before King Jesus?
https://hintset.org/articles/a-time/
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሚያዝያ 11 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “ክቡር ልጆች" የተሠኘው፥ በብርሃኑ በላቸው የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
የእከይና የሥቃይ ጣጣ በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ ቴዎድሮስ ዘውዱ ያቀረበው ግምገማና የውይይት መነሻ ጽሑፍ፦
https://www.youtube.com/watch?v=aET9fDtquNs
______
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
https://youtu.be/aET9fDtquNs
የእከይና የሥቃይ ጣጣ በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ ቴዎድሮስ ዘውዱ ያቀረበው ግምገማና የውይይት መነሻ ጽሑፍ፦
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
የእከይና የሥቃይ ጣጣ በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ ቴዎድሮስ ዘውዱ ያቀረበው ግምገማና የውይይት መነሻ ጽሑፍ፦
https://youtu.be/aET9fDtquNs
4 511
የእከይና የሥቃይ ጣጣ በተሠኘው የአሌክስ ዘፀአት መጽሐፍ ዙሪያ ቴዎድሮስ ዘውዱ ያቀረበው ግምገማና የውይይት መነሻ ጽሑፍ፦
https://youtu.be/aET9fDtquNs
__
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ ሚያዝያ 11 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “ክቡር ልጆች" የተሠኘው፥ በብርሃኑ በላቸው የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
Repost from Hintset
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ መጋቢት 6 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ገጽታ በሐዲስ ኪዳን እይታ" የተሠኘው፥ በተስፋዬ ቃሚሶ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ መጋቢት 6 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ገጽታ በሐዲስ ኪዳን እይታ" የተሠኘው፥ በተስፋዬ ቃሚሶ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
+6
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ በ2018 ዓ.ም. ለሚያካኺደው ሦስተኛው ዙር የመጽሐፍ ዕውቅና መርሐ ግብር በ2017 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ የታተሙ መጻሕፍትን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል። መጽሐፋችሁን ከመስከረም 1 እስከ ጳጉሜ 5/ 2017 ዓ.ም. ድረስ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳተማችሁ ጸሓፍት የመጽሐፋችሁን 2 ኮፒ ለዝግጅት ክፍላችን እንድትልኩልን በትሕትና እንጠይቃለን።
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ መጋቢት 1 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ገጽታ በሐዲስ ኪዳን እይታ" የተሠኘው፥ በተስፋዬ ቃሚሶ (መጋቢ) የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
ርእስ - የእከይ እና የሥቃይ ጣጣ፤ ፍልስፍናዊ፥ ነገረ መለኮታዊና ምጋቤያዊ ትንተና
ጸሐፊ - ዓለሙ ሽመሎ (አሌክስ ዘፀአት)
ለመጀመርያ ጊዜ የታተመው - ጥር 2016 ዓ.ም.
የገጽ ብዛት - 461
የመከራ፥ ሥቃይ፥ ሰቀቀን፥ በሽታም ኾነ አደጋ የሰው ልጆች ኹሉ የኑሮ ተጋርቶ የሆነ እውነታ ቢሆንም በታሪክ ውስጥ ያለው የሰው ልጆች ምላሽ ግን እጅግ የተለያየ ነው። ከጥንቱ ቅርብ ምሥራቅ ጀምሮ እስከ ዘመነኛው ምዕራባውያን መካከል ያሉ ታላላቅ ዐሳቢዎች፥ አመለካከቶች፥ ፍልስፍናዊ ማስረጃዎች፥ ሃይማኖታዊ ዕሳቤዎችን፥ ሥነ አእምሯዊ ምልከታዎችን በሚገባ በመመልከት “የእከይ እና የሥቃይ ጣጣ፤ ፍልስፍናዊ፥ ነገረ መለኮታዊና ምጋቤያዊ ትንተና” የሚለው መጽሐፍ ያሳየናል።
የሰው ልጅ ከመለኮት የተወሰነለት ስለ እውነት የማወቅ ገደብን በማስተዋል፥ ለምን እከይ እና ሥቃይ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የተሞከሩ ዐሳቦችን በሚገባ በመዳሰስ፥ አእምሮን ብቻ ከመኮርኮር ባለፈ ምድር ላይ መጋቢያን እና አስተማሪዎች ምእመናቸውን ሊያጽናኑ እና ሊያበረቱ የሚችሉ ዐሳቦችን ያስቀምጣል።
መጽሐፉ ዐላማው በታሪክ ውስጥ የተነሡ ስለ እከይ እና ሥቃይ፥ ስለ ጣጣውም ያሉ ዐሳቦችን በሚገባ በማንሣት አብራርቶ ሌላ የፍልስፍናም ኾነ የስልታዊ ነገረ መለኮትን ከመሥራት ያለፈ መኾኑን ያወሳል። አንባቢው በጨለማ ውስጥ ከመዳከር እንዲወጣ፥ ‘ለምን’ የሚለውን ጥያቄ ዐብረውት ከሚሞግቱ ሌሎች ጋራ የተስፋን ጭላንጭል እንዲመለከት እና በዚህ ዕውቀት ሕይወቱን እንዲመራ መንገድን፥ መርሕን እና ዐሳቦችን በማቅረብ ከመሞገት ባለፈ መጽናናት እና መበርታትን እንዲያገኝም ነው።
በዐምስት የዳጎሱ ክፍሎች የተዋቀረው ይህ መጽሐፍ በመጨረሻዎቹ ኹለት ክፍሎች የመጽሐፉ የልብ ትርታ የኾነውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እና ምጋቤያዊ ትንተናን በመስጠት ይጨርሳል።
4 511
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ እሑድ፥ የካቲት 1 ቀን፥ 2018 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ፣ “የእከይ እና የሥቃይ ጣጣ!" የተሠኘው፥ በአሌክስ ዘፀአት የተጻፈው መጽሐፍ ይኾናል። በውይይቱ ላይ መታደም የምትሹ ኹሉ፣ ከሣር ቤት ወደ ቫቲካን ኢምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት (EGST) መሰብሰቢያ አዳራሽ በ9 ሰዓት ላይ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
4 511
+6
ዓመታዊው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት
[2018 ዓ.ም.]
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ በዓመት ውስጥ ለኅትመት ከቀረቡ መጻሕፍት መካከል ደረጃቸውን ለጠበቁት የዕውቅና ሥነ ሥርዐት ያዘጋጃል። በዚህ መሠረት፣ ከመስከረም 1 እስከ ጳጕሜ 5 ቀን፥ 2017 ዓ.ም. ድረስ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኅትመት የበቁና በወንጌላውያን ክርስቲያን ጸሓፍት የተጻፉ መጻሕፍትን ለማኅበራችን ከዚህ በታች በተጠቀሰው የቴሌግራም አድራሻ እንዲያሳውቁን፣ እንዲሁም የመጽሐፍዎን ኹለት ቅጅ በአድራሻችን እንዲልኩልን እንጠይቃለን። የዚህ ዐላማ፣ ማኅበሩ በሚያካኺደው የዕውቅና ሥነ ሥርዐት ኺደት፣ በተጠቀሰው የኅትመት ጊዜ ውስጥ ለንባብ የቀረቡ መጻሕፍት ሳይካተቱ እንዳይቀሩ ለማስቻል ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቍጥር፦ +251911627680 ይደውሉ።
t.me/HintsetGroup
4 511
+6
ዓመታዊው የሕንጸት የመጻሕፍት ዕውቅና ሥነ ሥርዐት
[2018 ዓ.ም.]
ሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ በዓመት ውስጥ ለኅትመት ከቀረቡ መጻሕፍት መካከል ደረጃቸውን ለጠበቁት የዕውቅና ሥነ ሥርዐት ያዘጋጃል። በዚህ መሠረት፣ ከመስከረም 1 እስከ ጳጕሜ 5 ቀን፥ 2017 ዓ.ም. ድረስ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኅትመት የበቁና በወንጌላውያን ክርስቲያን ጸሓፍት የተጻፉ መጻሕፍትን ለማኅበራችን ከዚህ በታች በተጠቀሰው የቴሌግራም አድራሻ እንዲያሳውቁን፣ እንዲሁም የመጽሐፍዎን Kuለት ቅጅ በአድራሻችን እንዲልኩልን እንጠይቃለን። የዚህ ዐላማ፣ ማኅበሩ በሚያካኺደው የዕውቅና ሥነ ሥርዐት ኺደት፣ በተጠቀሰው የኅትመት ጊዜ ውስጥ ለንባብ የቀረቡ መጻሕፍት ሳይካተቱ እንዳይቀሩ ለማስቻል ነው።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቍጥር፦ +251911627680 ይደውሉ።
t.me/HintsetGroup
4 511
"ተፋልሶ፥ ቅጽ ሁለት" በተሠኘው መጽሐፍ ዙሪያ ከጸሐፊው መምህር ጌታቸው ተፈራ ጋራ የተደረገ የታዳምያን ውይይት ዕንኾ፦
https://youtu.be/bhMO-VmzhIY
__
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
በቲክቶክ፡- https://www.tiktok.com/@hintsetethiopia
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
